በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ በጠራራ ፀሐይ ጅብ የአንድ ሕጻን ሕይወት መቅጠፉን ከወረዳው የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ድረገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በቆሬ መንደር ሁለት ወንድማማች የሆኑ ሕጻናት ከእርሻ ማሳ ወደ ቤታቸው በሚመለሱበት ጊዜ ጅቡ ጥቃት ሊያደርስባቸው ሲሞክር ታላቅየው ሮጦ ማምለጥ ሲችል የአራት ዓመቱን ሕጻን ግን ጅቡ አንገቱ ላይ ስለነከሰው ብዙ ደም በመፍሰሱ ወድያውኑ ሕይወቱ ሊያልፍ ችሏል ይላል ዘገባው። የወረዳው ኮሚዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት አክሎም ወላጆች ሕጻናት ልጆቻቸው ወደ ትምህርት ቤትም ሆነ ወደ ሌላ ቦታ ሲልኩ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መክሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
በቆሬ መንደር ሁለት ወንድማማች የሆኑ ሕጻናት ከእርሻ ማሳ ወደ ቤታቸው በሚመለሱበት ጊዜ ጅቡ ጥቃት ሊያደርስባቸው ሲሞክር ታላቅየው ሮጦ ማምለጥ ሲችል የአራት ዓመቱን ሕጻን ግን ጅቡ አንገቱ ላይ ስለነከሰው ብዙ ደም በመፍሰሱ ወድያውኑ ሕይወቱ ሊያልፍ ችሏል ይላል ዘገባው። የወረዳው ኮሚዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት አክሎም ወላጆች ሕጻናት ልጆቻቸው ወደ ትምህርት ቤትም ሆነ ወደ ሌላ ቦታ ሲልኩ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መክሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከመጪው ዓመት ጀምሮ ሁሉም የፌዴራል ተቋማት በአስገዳጅነት የኤሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓት እንደሚተገበር ተገለፀ፡፡
ከሁለት ዓመታት በኋላ በ2017 ዓ.ም. በሁሉም ክልሎች ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡በዘንድሮዉ ዓመት በ74 የፌድራል ተቋማት ላይ እየተተገበረ ያለው የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓት ከቀጣይ አመት ጀምሮ በሁሉም የፌድራል ተቋማት ላይ በአስገዳጅነት እንደሚተገበር የመንግስት ግዥ እና ንብረት ባለስልጣን አስታወቋል፡፡
በ2016 በጀት ዓመት 169 የፌዴራል ተቋማት የማኑዋል ግዥን አስቀርተው ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር እና የኤሌክትሮኒክ የግዥ ሥርዓትን፣ በሲዳማ ክልል በማሳያነት በማስጀመር በቀጣይ በሁሉም ክልሎች ተግባራዊ መደረግ እንደሚጀምር የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልደአብ ደምሴ ለአሀዱ ተናግረዋል፡፡
ወደፊት ወደ ዞንና ወረዳዎች በመውረድ የማኑዋል ግዥ ሥርዓት ሙሉ በሙሉ ወደ ኤሌክትሮኒክ ግዥ የሚቀየርበት ሁኔታ እንደሚፈጠር ገልፀዋል፡፡እስካሁን ስምንት ሺሕ ያህል አቅራቢዎች እንደተመዘገቡ ገልፀዉ በቀጣይ ሁሉም የፌዴራል ተቋማት ወደ አሠራሩ ሲገቡ ከ30 ሺሕ በላይ አቅራቢዎች ወደ አሰራሩ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
የኤሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓቱ ከንክኪ የፀዳ፣ ወጪ ቆጣቢና ቀልጣፋ፣ እንዲሁም ግልጽ መሆኑ ዘርፎቹ ለሙስና ያላቸውን ተጋላጭነት ከመቀነሱ በተጨማሪ፣ አቅራቢዎች ምርትና አገልግሎታቸውን ያለ ውጣ ውረድ ተወዳድረው መሸጥ እንደሚያስችላቸዉ አክለዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
ከሁለት ዓመታት በኋላ በ2017 ዓ.ም. በሁሉም ክልሎች ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡በዘንድሮዉ ዓመት በ74 የፌድራል ተቋማት ላይ እየተተገበረ ያለው የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓት ከቀጣይ አመት ጀምሮ በሁሉም የፌድራል ተቋማት ላይ በአስገዳጅነት እንደሚተገበር የመንግስት ግዥ እና ንብረት ባለስልጣን አስታወቋል፡፡
በ2016 በጀት ዓመት 169 የፌዴራል ተቋማት የማኑዋል ግዥን አስቀርተው ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር እና የኤሌክትሮኒክ የግዥ ሥርዓትን፣ በሲዳማ ክልል በማሳያነት በማስጀመር በቀጣይ በሁሉም ክልሎች ተግባራዊ መደረግ እንደሚጀምር የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልደአብ ደምሴ ለአሀዱ ተናግረዋል፡፡
ወደፊት ወደ ዞንና ወረዳዎች በመውረድ የማኑዋል ግዥ ሥርዓት ሙሉ በሙሉ ወደ ኤሌክትሮኒክ ግዥ የሚቀየርበት ሁኔታ እንደሚፈጠር ገልፀዋል፡፡እስካሁን ስምንት ሺሕ ያህል አቅራቢዎች እንደተመዘገቡ ገልፀዉ በቀጣይ ሁሉም የፌዴራል ተቋማት ወደ አሠራሩ ሲገቡ ከ30 ሺሕ በላይ አቅራቢዎች ወደ አሰራሩ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
የኤሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓቱ ከንክኪ የፀዳ፣ ወጪ ቆጣቢና ቀልጣፋ፣ እንዲሁም ግልጽ መሆኑ ዘርፎቹ ለሙስና ያላቸውን ተጋላጭነት ከመቀነሱ በተጨማሪ፣ አቅራቢዎች ምርትና አገልግሎታቸውን ያለ ውጣ ውረድ ተወዳድረው መሸጥ እንደሚያስችላቸዉ አክለዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
“ኮሚሽኑ የሚያቀርባቸው ምክረ ሐሳቦች በመንግሥት አስፈጻሚ አካላት ተፈጻሚነታቸው እንዲረጋገጥ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል“፡- ኢሰመኮ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሚያቀርባቸው ምክረ ሐሳቦች በመንግሥት አስፈጻሚ አካላት ተፈጻሚነታቸው እንዲረጋገጥ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲል አሳስቧል።ኮሚሽኑ የ2015 በጀት ዓመት የ9 ወር የሥራ ክንውን ሪፖርቱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዛሬ ሚያዝያ 30/2015 አቅርቧል፡፡
በቀረበው የሥራ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይም፤ ባደራጃቸው ዘጠኝ የትኩረት መስኮች የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ የተገኙ ውጤቶች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች በዝርዝር መካተታቸውን ኮሚሽኑ ለአዲስ ማለዳ በላከው መግለጫ አስታውቋል።በዚህም መሰረት በሪፖርቱ የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራን በተመለከተ ኮሚሽኑ በዋናው መሥሪያ ቤቱና በከተማ ጽሕፈት ቤቶቹ በ1491 ሰዎች 1680 ጉዳዮች ላይ አቤቱታ የቀረቡለት ሲሆን፤ ከነዚህም መካከል በኮሚሽኑ ሥልጣን ሥር የሚወድቁ 1084 አቤቱታዎችን ተቀብሎ ማስተናገዱ ተገልጿል፡፡
አቤቱታ ከቀረበባቸው ጉዳዮች መካከል አብዛኞቹ የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶችን የተቀሩት ደግሞ የኢኮኖሚያዊና የማኅበራዊ መብቶችን የተመለከቱ መሆናቸውም ተነግሯል።
ኮሚሽኑ በ48 ማረሚያ ቤቶች እና በ323 ፖሊስ ጣቢያዎች ባካሄደው የክትትል ሥራ ለይቶ ባስቀመጣቸው ግኝቶች እና በሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች መሠረት፤ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እና ያለበቂ ማስረጃ በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ ሰዎች መፈታታቸውን፣ የዋስትና መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው መደረጉን፣ ኢ-ሰብአዊ አያያዝ ሲፈጽሙ የነበሩ የተወሰኑ የጸጥታ አባላት ተጠያቂ መደረጋቸውን፣ በመደበኛ ማረሚያ ቤቶች በእስር ላይ ያሉ ሰዎች መብቶች ጥበቃ እና አያያዝ መሻሻል ማሳየታቸው እና ለአብዛኛዎቹ አቤቱታዎች አወንታዊ መፍትሔ እንዲያገኙ መደረጉን ለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት ጠቅሷል፡፡
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሚያቀርባቸው ምክረ ሐሳቦች በመንግሥት አስፈጻሚ አካላት ተፈጻሚነታቸው እንዲረጋገጥ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲል አሳስቧል።ኮሚሽኑ የ2015 በጀት ዓመት የ9 ወር የሥራ ክንውን ሪፖርቱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዛሬ ሚያዝያ 30/2015 አቅርቧል፡፡
በቀረበው የሥራ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይም፤ ባደራጃቸው ዘጠኝ የትኩረት መስኮች የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ የተገኙ ውጤቶች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች በዝርዝር መካተታቸውን ኮሚሽኑ ለአዲስ ማለዳ በላከው መግለጫ አስታውቋል።በዚህም መሰረት በሪፖርቱ የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራን በተመለከተ ኮሚሽኑ በዋናው መሥሪያ ቤቱና በከተማ ጽሕፈት ቤቶቹ በ1491 ሰዎች 1680 ጉዳዮች ላይ አቤቱታ የቀረቡለት ሲሆን፤ ከነዚህም መካከል በኮሚሽኑ ሥልጣን ሥር የሚወድቁ 1084 አቤቱታዎችን ተቀብሎ ማስተናገዱ ተገልጿል፡፡
አቤቱታ ከቀረበባቸው ጉዳዮች መካከል አብዛኞቹ የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶችን የተቀሩት ደግሞ የኢኮኖሚያዊና የማኅበራዊ መብቶችን የተመለከቱ መሆናቸውም ተነግሯል።
ኮሚሽኑ በ48 ማረሚያ ቤቶች እና በ323 ፖሊስ ጣቢያዎች ባካሄደው የክትትል ሥራ ለይቶ ባስቀመጣቸው ግኝቶች እና በሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች መሠረት፤ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እና ያለበቂ ማስረጃ በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ ሰዎች መፈታታቸውን፣ የዋስትና መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው መደረጉን፣ ኢ-ሰብአዊ አያያዝ ሲፈጽሙ የነበሩ የተወሰኑ የጸጥታ አባላት ተጠያቂ መደረጋቸውን፣ በመደበኛ ማረሚያ ቤቶች በእስር ላይ ያሉ ሰዎች መብቶች ጥበቃ እና አያያዝ መሻሻል ማሳየታቸው እና ለአብዛኛዎቹ አቤቱታዎች አወንታዊ መፍትሔ እንዲያገኙ መደረጉን ለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት ጠቅሷል፡፡
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
በቀጨኔ መካነ መቃብር አጥር ተደርምሶ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ!
በዛሬው እለት ሚያዚያ 30 ከቀኑ 8:30 በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የቀጨኔ መካነ መቃብር አጥር ግንብ ተደርምሶ በአጥሩ ስር በግ ከሚነግዱ ነጋዴዎች መካከል የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
ቀሪ አስከሬን ካለ በሚል በአሁኑ ሰዓት ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ በተለይ ለብስራት ሬድዮ እንደተናገሩት ቁጥራቸዉ ለጊዜዉ በውል ያልታወቁ በግና ፍየሎች ሞተዋል የተባለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በፍለጋ ላይ ይገኛሉ።በአደጋው ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና ተቋማት ተልከዋል።
[ዳጉ ጆርናል/Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው እለት ሚያዚያ 30 ከቀኑ 8:30 በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የቀጨኔ መካነ መቃብር አጥር ግንብ ተደርምሶ በአጥሩ ስር በግ ከሚነግዱ ነጋዴዎች መካከል የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
ቀሪ አስከሬን ካለ በሚል በአሁኑ ሰዓት ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ በተለይ ለብስራት ሬድዮ እንደተናገሩት ቁጥራቸዉ ለጊዜዉ በውል ያልታወቁ በግና ፍየሎች ሞተዋል የተባለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በፍለጋ ላይ ይገኛሉ።በአደጋው ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና ተቋማት ተልከዋል።
[ዳጉ ጆርናል/Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
Meri Geta Tibebu
👉አስደሳች ዜና ማየት ማመን ነው
መፍትሔ ስራይ ወአይነጥላ
መሪጌታ ጥበቡ
የባህል ህክምና መስጫ ማእከል
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ገንዘብ ለሚበተንበት
👉ስራ አልሳካለት ላለ
👉ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ
👉ለመፍትሔ ስራይ
👉ለአስም (ለሳይነስ)
👉 ለአይነጥላ ለሰው እጅ ለገርጋሪ👇
እንዲሁም የተለያዩ የጤና ችግሮች መቶ ተመርምሮ የለብወትን ችግር አውቆ መታከም ይችላሉ
እኛ ጋር ለሚአገኙት ማንኛውም አይነት
አገልግሎቶቻችን ውጤት እንዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ።
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
መድሀኒቱን ባሉበት መላላክ ይቻላል
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
መፍትሔ ስራይ ወአይነጥላ
መሪጌታ ጥበቡ
የባህል ህክምና መስጫ ማእከል
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ገንዘብ ለሚበተንበት
👉ስራ አልሳካለት ላለ
👉ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ
👉ለመፍትሔ ስራይ
👉ለአስም (ለሳይነስ)
👉 ለአይነጥላ ለሰው እጅ ለገርጋሪ👇
እንዲሁም የተለያዩ የጤና ችግሮች መቶ ተመርምሮ የለብወትን ችግር አውቆ መታከም ይችላሉ
እኛ ጋር ለሚአገኙት ማንኛውም አይነት
አገልግሎቶቻችን ውጤት እንዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ።
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
መድሀኒቱን ባሉበት መላላክ ይቻላል
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
❤1
የመንግሥት ጦር ሠራዊት በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላይ በሁለት ግንባሮች ትናንት ማለዳ ላይ አዲስ ጥቃት ከፍቷል ሲሉ የቡድኑ ቃል አቀባይ ኦዳ ታርቢ በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል።
የመንግሥት ጦር በቡድኑ ላይ ጥቃት የከፈተው፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ጀልዱ እና በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ በኩል መኾኑን ቃል አቀባዩ ገልጸዋል። ቃል አቀባይ ኦዳ ታርቢ ጨምረውም፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ተዋጊዎች ጥቃትቱን መክተዋል ብለዋል። በመንግስት በኩል ስለጉዳዩ የተባለ ነገር የለም:: በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትና በመንግስት በኩል በታንዛንያ ድርድር ተደርጎ ያለስምምነት የተቋጨው ባለፈው ሳምንት ነበር።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
የመንግሥት ጦር በቡድኑ ላይ ጥቃት የከፈተው፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ጀልዱ እና በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ በኩል መኾኑን ቃል አቀባዩ ገልጸዋል። ቃል አቀባይ ኦዳ ታርቢ ጨምረውም፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ተዋጊዎች ጥቃትቱን መክተዋል ብለዋል። በመንግስት በኩል ስለጉዳዩ የተባለ ነገር የለም:: በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትና በመንግስት በኩል በታንዛንያ ድርድር ተደርጎ ያለስምምነት የተቋጨው ባለፈው ሳምንት ነበር።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ ልደቱ አያሌው ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ እጃቸውን እንደሚሰጡ አስታወቁ!
መንግስት ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማናጋት ሙከራ አድርገዋል በሚል በሽብርተኛነት ከወነጀላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆኑት አንጋፋው ፖለቲከኛ የተከሰሱበትን ክስ በአደባባይ ለመሞገት መወሰናቸው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡
በፅሁፋቸውም ‹‹ከአገዛዙ አፈና ፣ እስርና ግድያ ሸሽቶ በማምለጥ የሚመጣ መፍትሄ የለም። ትግላችን ሰላማዊና ህጋዊ እስከሆነ ድረስ በገፍ እየታሰርንና እየሞትን አገዛዙ በሀይልና በአፈና ሊያሸንፈን እንደማይችል ተስፋ ልናስቆርጠው ይገባል። በዚህ መጠን ዋጋ ለመክፈል ካልቆረጥን በስተቀር የአገርና የህዝብ ህልውና ከጥፋት ሊድን አይችልምና። ›› ያሉ ሲሆን ‹‹ይህንን በለጋ የልጅነት ዘመኔ ለራሴ የገባሁትን የትግል ቃል-ኪዳንና የምታመንለትን የሰላማዊነትና ህጋዊነት መርህ መሰረት በማድረግ ወደ አገሬ ለመመለስና የዶ/ር ዐቢይን የፈጠራ የአሸባሪነት ክስ እንደተለመደው በፍትህ አደባባይ ለመጋፈጥ ወስኛለሁ። ›› ማለታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡
‹‹ስለሆነም በታሰርኩ ቁጥር ከእኔ በላይ ስቃዬን የምትሰቃዩ ቤተ-ዘመዶቸ፣ ጓደኞቸ፣ የሃሳብ ደጋፊዎቸና የትግል አጋሮቸ ይህንን ውሳኔዬን የሞኝነት፣ የአጉል ጀብደኝነት ወይም የመንግስትን የጭካኔ ደረጃ በአግባቡ ያለመረዳት ድክመት አድርጋችሁ እንዳታዩብኝና ያልተገባ ጫና እንዳትፈጥሩብኝ በዚህ አጋጣሚ በአክብሮት እማፀናለሁ። ይህንን ውሳኔ በሚገባ አስቤበትና ከልቤ አምኘበት የወሰንኩት ስለሆነ በሞራል ልታግዙኝ ይገባል እንጂ ልታዝኑልኝም ሆነ ልታዝኑብኝ አይገባም እላለሁ። " ሲሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡
[ዳጉ ጆርናል]
@YeneTube @FikerAssefa
መንግስት ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማናጋት ሙከራ አድርገዋል በሚል በሽብርተኛነት ከወነጀላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆኑት አንጋፋው ፖለቲከኛ የተከሰሱበትን ክስ በአደባባይ ለመሞገት መወሰናቸው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡
በፅሁፋቸውም ‹‹ከአገዛዙ አፈና ፣ እስርና ግድያ ሸሽቶ በማምለጥ የሚመጣ መፍትሄ የለም። ትግላችን ሰላማዊና ህጋዊ እስከሆነ ድረስ በገፍ እየታሰርንና እየሞትን አገዛዙ በሀይልና በአፈና ሊያሸንፈን እንደማይችል ተስፋ ልናስቆርጠው ይገባል። በዚህ መጠን ዋጋ ለመክፈል ካልቆረጥን በስተቀር የአገርና የህዝብ ህልውና ከጥፋት ሊድን አይችልምና። ›› ያሉ ሲሆን ‹‹ይህንን በለጋ የልጅነት ዘመኔ ለራሴ የገባሁትን የትግል ቃል-ኪዳንና የምታመንለትን የሰላማዊነትና ህጋዊነት መርህ መሰረት በማድረግ ወደ አገሬ ለመመለስና የዶ/ር ዐቢይን የፈጠራ የአሸባሪነት ክስ እንደተለመደው በፍትህ አደባባይ ለመጋፈጥ ወስኛለሁ። ›› ማለታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡
‹‹ስለሆነም በታሰርኩ ቁጥር ከእኔ በላይ ስቃዬን የምትሰቃዩ ቤተ-ዘመዶቸ፣ ጓደኞቸ፣ የሃሳብ ደጋፊዎቸና የትግል አጋሮቸ ይህንን ውሳኔዬን የሞኝነት፣ የአጉል ጀብደኝነት ወይም የመንግስትን የጭካኔ ደረጃ በአግባቡ ያለመረዳት ድክመት አድርጋችሁ እንዳታዩብኝና ያልተገባ ጫና እንዳትፈጥሩብኝ በዚህ አጋጣሚ በአክብሮት እማፀናለሁ። ይህንን ውሳኔ በሚገባ አስቤበትና ከልቤ አምኘበት የወሰንኩት ስለሆነ በሞራል ልታግዙኝ ይገባል እንጂ ልታዝኑልኝም ሆነ ልታዝኑብኝ አይገባም እላለሁ። " ሲሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡
[ዳጉ ጆርናል]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
5ተኛው የትምህርትና የቴክኖሎጂ ፌስቲቫል, ባክ ቱ ስኩል አፍሪቃ አውደርእይ በመስቀል አደባባይ ከግንቦት 11 - 13/2015 ይካሄዳል።
ብዙዎች ተመዝግበዋል!
እርሶስ?
ከነዚህ መሃል ከሆኑ በአውደርዩ ተሳትፈው ተቁሞን ያስተዋውቁ!
👉 ትምህርት ቤቶች
👉 ኮሌጆች እና ዩኒቨርሲቲዎች
👉 የሶፍትዌር ገንቢዎች
👉 ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች
👉 ት/ቤት አስተዳደር ዲጂታል መፍትሔ አቅራቢዎች
👉 የርቀት ትምህርት ማዕከሎች
👉 የአርትና ዲዛይን ት/ቤቶች
👉 አለም አቅፍ የትምህርት እድል አማካሪዎች
👉 ኢንኩቤተሮች
👉 የልጆች ማቆያ ተቁአማት
👉 የዲጂታል አገልግሎት አቅራቢዎች
👉 የትምህርት ቁሳቁስ አምራቾች እና አቅራቢዎች
👉 የአካቶ እና ስፔሻል ኒድስ ተቁአማት
👉 ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት እና
👉 ተያያዥነት ያላቸው።
ለበለጠ መረጃ ድረገፆችን ይጎብኙ👇!
www.backtoschoolafrica.com
በ Facebook ወይም LinkedIn ገፃችንን ቢከተሉ ደስ ይለናል!
☎️ : +251 974 08 2036
+251 974 08 2037
@Back_2_School_Africa
ብዙዎች ተመዝግበዋል!
እርሶስ?
ከነዚህ መሃል ከሆኑ በአውደርዩ ተሳትፈው ተቁሞን ያስተዋውቁ!
👉 ትምህርት ቤቶች
👉 ኮሌጆች እና ዩኒቨርሲቲዎች
👉 የሶፍትዌር ገንቢዎች
👉 ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች
👉 ት/ቤት አስተዳደር ዲጂታል መፍትሔ አቅራቢዎች
👉 የርቀት ትምህርት ማዕከሎች
👉 የአርትና ዲዛይን ት/ቤቶች
👉 አለም አቅፍ የትምህርት እድል አማካሪዎች
👉 ኢንኩቤተሮች
👉 የልጆች ማቆያ ተቁአማት
👉 የዲጂታል አገልግሎት አቅራቢዎች
👉 የትምህርት ቁሳቁስ አምራቾች እና አቅራቢዎች
👉 የአካቶ እና ስፔሻል ኒድስ ተቁአማት
👉 ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት እና
👉 ተያያዥነት ያላቸው።
ለበለጠ መረጃ ድረገፆችን ይጎብኙ👇!
www.backtoschoolafrica.com
በ Facebook ወይም LinkedIn ገፃችንን ቢከተሉ ደስ ይለናል!
☎️ : +251 974 08 2036
+251 974 08 2037
@Back_2_School_Africa
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአለም አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በእንግሊዝ እየተካሄደ በሚገኘው አለም አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በመድረኩም የሁሉም ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ተገኝተዋል።
ሚኒስትሩ ከጉባኤው ጎን ለጎን
ከብሪታኒያ የልማትና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አንድሪው ሚቼል እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የልጃገረዶች ትምህርት ልዩ መልዕክተኛ ከሆኑት ሄለን ግራንት ጋር በትምህርት ዘርፍ ያለውን ትብብር የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የማሻሻያ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑንም ተናግረዋል።
ሄለን ግራንት በበኩላቸው ብሪታኒያ የሴቶች ትምህርት ሊሻሻል በሚችልበት ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።
ሁለቱ አካላት በዘርፉ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን አንስተው በትኩረት መምከራቸውን በብሪታኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
የዘንድሮው የትምህርት ጉባኤ አዲስ ጅማሮ፡ የመማር ባህልን ማሳደግ፣ የመቋቋም አቅምን መገንባት፣ ዘላቂነትን ማሳደግ። በንድፍ ሃሳብ የተደገፈ ጠንካራና የተሻለ ትምህርት በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ይገኛል።
@Yenetube @Fikerassefa
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በእንግሊዝ እየተካሄደ በሚገኘው አለም አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በመድረኩም የሁሉም ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ተገኝተዋል።
ሚኒስትሩ ከጉባኤው ጎን ለጎን
ከብሪታኒያ የልማትና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አንድሪው ሚቼል እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የልጃገረዶች ትምህርት ልዩ መልዕክተኛ ከሆኑት ሄለን ግራንት ጋር በትምህርት ዘርፍ ያለውን ትብብር የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የማሻሻያ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑንም ተናግረዋል።
ሄለን ግራንት በበኩላቸው ብሪታኒያ የሴቶች ትምህርት ሊሻሻል በሚችልበት ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።
ሁለቱ አካላት በዘርፉ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን አንስተው በትኩረት መምከራቸውን በብሪታኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
የዘንድሮው የትምህርት ጉባኤ አዲስ ጅማሮ፡ የመማር ባህልን ማሳደግ፣ የመቋቋም አቅምን መገንባት፣ ዘላቂነትን ማሳደግ። በንድፍ ሃሳብ የተደገፈ ጠንካራና የተሻለ ትምህርት በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ይገኛል።
@Yenetube @Fikerassefa
ሳውዲ አረቢያ በጦርነት ውስጥ ላለችው ሱዳን የሰብአዊ እርዳታ ማቀላጠፊያ 100 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል ገባች፡፡
የሳውዲው ንጉስ ሳልማን እና አልጋ ወራሻቸው ሞሐመድ ቢን ሳማን ለሱዳን የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ እንዲሰጥ ማዘዛቸውን ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡የአገሪቱ ሕዝብም የበኩሉን እንዲለግስ የእርዳታ ማሰባሰቢያ ማዕከላት እንደሚከፈቱ ታውቋል፡፡
ሳውዲ አረቢያ ለሱዳን ሰብአዊ እርዳታዎች እና መድሐኒቶችን እንደምታቀርብ ተጠቅሷል፡፡እርዳታውን በአፋጣኝ ለማቅረብ መታቀዱ ተሰምቷል፡፡ከ3 ሳምንታት በላይ ያስቆጠረው የሱዳኑ የእርስ በርስ ጦርነት ከእለት ወደ እለት ሰብአዊ ቀውሱን እያከፋው መምጣቱ ይነገራል፡፡
✍Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
የሳውዲው ንጉስ ሳልማን እና አልጋ ወራሻቸው ሞሐመድ ቢን ሳማን ለሱዳን የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ እንዲሰጥ ማዘዛቸውን ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡የአገሪቱ ሕዝብም የበኩሉን እንዲለግስ የእርዳታ ማሰባሰቢያ ማዕከላት እንደሚከፈቱ ታውቋል፡፡
ሳውዲ አረቢያ ለሱዳን ሰብአዊ እርዳታዎች እና መድሐኒቶችን እንደምታቀርብ ተጠቅሷል፡፡እርዳታውን በአፋጣኝ ለማቅረብ መታቀዱ ተሰምቷል፡፡ከ3 ሳምንታት በላይ ያስቆጠረው የሱዳኑ የእርስ በርስ ጦርነት ከእለት ወደ እለት ሰብአዊ ቀውሱን እያከፋው መምጣቱ ይነገራል፡፡
✍Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
በክልሎች ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ በኤሌክትሮኒክ ግብይት እንደሚፈፀም የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለፀ!
በክልሎች ከዛሬ ግንቦት አንድ ጀምሮ ነዳጅ በኤሌክትሮኒክ ግብይት እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል።በአዲስ አበባ ከተማ ከሚያዝያ 16 ቀን 2015 ጀምሮ ነዳጅ በኤሌክትሮኒክ ግብይት እንዲፈፀም በማድረግ ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች በሌሎች ክልሎች እንዳይከሰቱ የሚመለከታቸው አካላት ዝግጅት እንዲያደርጉ መደረጉን በባለስልጣኑ የነዳጅ ስርጭት ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ ዴሬሳ ኮቱ በተለይ ለኢቢሲ ሳይበር ገልጸዋል።
በአዲስ አበባ ነዳጅን በኤሌክትሮኒክ መገበያየት ሲጀመር የነበረው ሰልፍ አሁን መስተካከሉንም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
የነዳጅ እጥረት ማጋጠም፣ የመተግበሪያ አጠቃቀም እውቀት ማነስ ፣ ነዳጅን በኤሌክትሮኒክ የግብይት ስርዓት የመግዛት ፍላጎት ማጣት አሁንም ያልተቀረፉ ችግሮች እንደሆኑም አቶ ዴሬሳ ጠቁመዋል። ነዳጅ በሁሉም ማደያዎች እንዲኖር የነዳጅ አቅራቢ ድርጅትም ከክልሎች ጋር ተቀናጅቶ ያለውን ችግር ለመፍታት እንደተዘጋጁም ተጠቁሟል። በአዲስ አበባ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት መነሻ በማድረግ የነዳጅ ግብይቱ በኤሌክትሮኒክ ግብይት የተለያዩ አማራጮች እና በኩፖን ጭምር እንደሚከናወን አቶ ዴሬሳ ገልጸዋል።
በክልሎች ግን በኩፖን እና በካርድ የነዳጅ ግብይት እንደማይከናወን ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። ከኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይቱ ጋር በተያያዘ በክልሎች ከኔትወርክ ጋር ለሚስተዋሉ ችግሮች ከወዲሁ ጊዜያዊ መፍትሄ እንዲሰጥ ለኢትዮ-ቴሌኮም ጥያቄ ማቅረቡን የነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን አስታውቋል።
[EBC]
@YeneTube @FikerAssefa
በክልሎች ከዛሬ ግንቦት አንድ ጀምሮ ነዳጅ በኤሌክትሮኒክ ግብይት እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል።በአዲስ አበባ ከተማ ከሚያዝያ 16 ቀን 2015 ጀምሮ ነዳጅ በኤሌክትሮኒክ ግብይት እንዲፈፀም በማድረግ ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች በሌሎች ክልሎች እንዳይከሰቱ የሚመለከታቸው አካላት ዝግጅት እንዲያደርጉ መደረጉን በባለስልጣኑ የነዳጅ ስርጭት ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ ዴሬሳ ኮቱ በተለይ ለኢቢሲ ሳይበር ገልጸዋል።
በአዲስ አበባ ነዳጅን በኤሌክትሮኒክ መገበያየት ሲጀመር የነበረው ሰልፍ አሁን መስተካከሉንም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
የነዳጅ እጥረት ማጋጠም፣ የመተግበሪያ አጠቃቀም እውቀት ማነስ ፣ ነዳጅን በኤሌክትሮኒክ የግብይት ስርዓት የመግዛት ፍላጎት ማጣት አሁንም ያልተቀረፉ ችግሮች እንደሆኑም አቶ ዴሬሳ ጠቁመዋል። ነዳጅ በሁሉም ማደያዎች እንዲኖር የነዳጅ አቅራቢ ድርጅትም ከክልሎች ጋር ተቀናጅቶ ያለውን ችግር ለመፍታት እንደተዘጋጁም ተጠቁሟል። በአዲስ አበባ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት መነሻ በማድረግ የነዳጅ ግብይቱ በኤሌክትሮኒክ ግብይት የተለያዩ አማራጮች እና በኩፖን ጭምር እንደሚከናወን አቶ ዴሬሳ ገልጸዋል።
በክልሎች ግን በኩፖን እና በካርድ የነዳጅ ግብይት እንደማይከናወን ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። ከኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይቱ ጋር በተያያዘ በክልሎች ከኔትወርክ ጋር ለሚስተዋሉ ችግሮች ከወዲሁ ጊዜያዊ መፍትሄ እንዲሰጥ ለኢትዮ-ቴሌኮም ጥያቄ ማቅረቡን የነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን አስታውቋል።
[EBC]
@YeneTube @FikerAssefa
በቤንዚንና ናፍጣ የሚሠሩ የውሃ ፓምፖች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተወስኗል!
በናፍጣ እና ቤንዚን የሚሠሩ የውሃ ፓምፖች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መወሰኑን እና ይልቁንም ሶላር ኢነርጂ እና ሌሎች ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አማራጮች ላይ ትኩረት መደረጉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ።የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ሚኒስቴሩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በርካታ ተግባራትን ማከናወኑንና በዚህም ውጤታማ የሚባሉ ክንውኖች መኖራቸውን ጠቁመዋል።
[EPA]
@YeneTube @FikerAssefa
በናፍጣ እና ቤንዚን የሚሠሩ የውሃ ፓምፖች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መወሰኑን እና ይልቁንም ሶላር ኢነርጂ እና ሌሎች ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አማራጮች ላይ ትኩረት መደረጉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ።የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ሚኒስቴሩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በርካታ ተግባራትን ማከናወኑንና በዚህም ውጤታማ የሚባሉ ክንውኖች መኖራቸውን ጠቁመዋል።
[EPA]
@YeneTube @FikerAssefa
ሩሲያ የድል ቀኗን እያከበረች ነው!
ሩሲያ የቀድሞ ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ናዚ ጀርመንን ያሸነፈችበትን 78ኛ ዓመት የድል ቀን በሞስኮ እያከበረች ነው።ፕሬዝዳንት ቭላዲሜር ፑቲን በበዓሉ ላይ ባደረጉት ንግግር ዓለም በወሳኝ የለውጥ ጊዜ ላይ መሆኗን ጠቅሰው ምዕራባዊያን በሩሲያ ላይ በይፋ ጦርነት እንደከፈቱባት ገልጸዋል።
ሩሲያ ከዩክሬን ጋር እያደረገች ያለችው ጦርነት የጸረ ናዚዝም እሳቤ እና ሉዓላዊነትን የማስከበር ትግል መሆኑንም በንግግራቸው አመልክተዋል።በሥነ ሥርዓቱ ላይ በእግረኛ ወታደሮች፣ ታንኮች እና ሚሳኤሎች የታጀበ የወታደራዊ ሰልፍ ትርዒት ተካሂዷል፡፡
በምዕራብ ግንባር የናዚ ጦር ሶቪየት ህብረትን በወረረበት ወቅት ከየሶቭየቱ ቀዩ ጦር ከባድ ምት ደርሶበት የተፍረከረከው እና ከ91 ሺሕ በላይ ተዋጊ የተማረከበት ስታንግራድ በተባለ ቦታ ነበር፡፡የናዚ ሽንፈት የመጀመሪያው መጨረሻ የተባለለት ይህ ጦርነት ለሶቭየቶች ጣፋጭ ድል በመሆኑ ሩሲያ በየዓመቱ በድምቀት ትዘክረዋለች፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ሩሲያ የቀድሞ ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ናዚ ጀርመንን ያሸነፈችበትን 78ኛ ዓመት የድል ቀን በሞስኮ እያከበረች ነው።ፕሬዝዳንት ቭላዲሜር ፑቲን በበዓሉ ላይ ባደረጉት ንግግር ዓለም በወሳኝ የለውጥ ጊዜ ላይ መሆኗን ጠቅሰው ምዕራባዊያን በሩሲያ ላይ በይፋ ጦርነት እንደከፈቱባት ገልጸዋል።
ሩሲያ ከዩክሬን ጋር እያደረገች ያለችው ጦርነት የጸረ ናዚዝም እሳቤ እና ሉዓላዊነትን የማስከበር ትግል መሆኑንም በንግግራቸው አመልክተዋል።በሥነ ሥርዓቱ ላይ በእግረኛ ወታደሮች፣ ታንኮች እና ሚሳኤሎች የታጀበ የወታደራዊ ሰልፍ ትርዒት ተካሂዷል፡፡
በምዕራብ ግንባር የናዚ ጦር ሶቪየት ህብረትን በወረረበት ወቅት ከየሶቭየቱ ቀዩ ጦር ከባድ ምት ደርሶበት የተፍረከረከው እና ከ91 ሺሕ በላይ ተዋጊ የተማረከበት ስታንግራድ በተባለ ቦታ ነበር፡፡የናዚ ሽንፈት የመጀመሪያው መጨረሻ የተባለለት ይህ ጦርነት ለሶቭየቶች ጣፋጭ ድል በመሆኑ ሩሲያ በየዓመቱ በድምቀት ትዘክረዋለች፡፡
@YeneTube @FikerAssefa