የአፋር ጨው ማምረቻ ድርጅት ፈቃድ እንዳይታደስ የአፋር ክልል መንግሥት ጠየቀ!
በኢትዮጵያ የማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን 83 በመቶ ድርሻ የተመሠረተው የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር፣ በአፋር ክልል አፍዴራ የተሰጠው የጨው ማምረት ፈቃድ እንዳይታደስ የአፋር ክልላዊ መንግሥት ጠየቀ።
ጥያቄውን ያቀረቡት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አወል አርባ እንደሆኑ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አወል ጥያቄውን ያቀረቡት ለማዕድን ሚኒስቴር መሆኑን የገለጹት ምንጮች፣ የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር ላለፉት ሃያ ዓመታት በአፋር ክልል ጨው ለማምረት ሲጠቀምበት የነበረው የማዕድን ፈቃድ በመጪው ሰኔ 2014 ዓ.ም. እንደሚጠናቀቅ በማመልከት፣ የማዕድን ሚኒስቴር የማኅበሩን ፈቃድ ለተጨማሪ ጊዜ እንዳያድስ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
ለአክስሲዮን ማኅበሩ የተሰጠው የማዕድን ፈቃድ ጊዜ ሲጠናቀቅ ይዞታው ለክልሉ እንዲመለስ፣ በይዞታው ላይ ጨው የማምረት አዲስ የማዕድን ፈቃድ ለአፋር ልማት ድርጅት እንዲሰጥ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል።
የፌዴራል መንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው የኢትዮጵያ የማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን በአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር ላይ 83 በመቶ ድርሻ በመያዝ ወሳኝ ባለድርሻ ሲሆን፣ ቀሪው 17 በመቶ የሕወሓት ኢንዶውመንት የሆነው ኢፈርትና ሌሎች ባለድርሻዎች የተያዘ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን 83 በመቶ ድርሻ የተመሠረተው የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር፣ በአፋር ክልል አፍዴራ የተሰጠው የጨው ማምረት ፈቃድ እንዳይታደስ የአፋር ክልላዊ መንግሥት ጠየቀ።
ጥያቄውን ያቀረቡት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አወል አርባ እንደሆኑ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አወል ጥያቄውን ያቀረቡት ለማዕድን ሚኒስቴር መሆኑን የገለጹት ምንጮች፣ የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር ላለፉት ሃያ ዓመታት በአፋር ክልል ጨው ለማምረት ሲጠቀምበት የነበረው የማዕድን ፈቃድ በመጪው ሰኔ 2014 ዓ.ም. እንደሚጠናቀቅ በማመልከት፣ የማዕድን ሚኒስቴር የማኅበሩን ፈቃድ ለተጨማሪ ጊዜ እንዳያድስ መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
ለአክስሲዮን ማኅበሩ የተሰጠው የማዕድን ፈቃድ ጊዜ ሲጠናቀቅ ይዞታው ለክልሉ እንዲመለስ፣ በይዞታው ላይ ጨው የማምረት አዲስ የማዕድን ፈቃድ ለአፋር ልማት ድርጅት እንዲሰጥ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል።
የፌዴራል መንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው የኢትዮጵያ የማዕድን፣ ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን በአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማኅበር ላይ 83 በመቶ ድርሻ በመያዝ ወሳኝ ባለድርሻ ሲሆን፣ ቀሪው 17 በመቶ የሕወሓት ኢንዶውመንት የሆነው ኢፈርትና ሌሎች ባለድርሻዎች የተያዘ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
**ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
ማንችስተር ዩናይትድ ኤሪክ ቴን ሃግን ቀጣዩ አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ፡፡
በዚህም ሃግ ለቀጣይ ሶስት ዓመታት የማንቸስተር ዩናይትድ አለቃ ሆነው ያገለግላሉ ተብለዋል፡፡
ኢሪክ ቴን ሃግ የማንቸስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ እስከሆኑበት ጊዜ የሆላንዱ አያክስ አምስተርዳም ሲያሰለጥኑ ቆይቷል፡፡ ሃግ 12ኛው የማንቸስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ መሆናቸው ነው፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በዚህም ሃግ ለቀጣይ ሶስት ዓመታት የማንቸስተር ዩናይትድ አለቃ ሆነው ያገለግላሉ ተብለዋል፡፡
ኢሪክ ቴን ሃግ የማንቸስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ እስከሆኑበት ጊዜ የሆላንዱ አያክስ አምስተርዳም ሲያሰለጥኑ ቆይቷል፡፡ ሃግ 12ኛው የማንቸስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ መሆናቸው ነው፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
**ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከምደባ ውጪ ባሉ መርሃግብሮች የሚቀበሏቸውን የተማሪዎች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እንዲያረጋግጡ ጠየቀ፡፡
ባለስልጣኑ ለሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ ትምህርት ተቋማቱ ከመንግስት ምደባ ውጪ በማታ እና በርቀት ትምህርት በራሳቸው መልምለው እንዲሁም የተለያዩ መስሪያ ቤቶች በአቅም ግንባታ ሲባል የሚልኳቸውን ተማሪዎችን እንደሚቀበሉ አስታውሷል፡፡
በመሆኑም ከዚህ በሁዋላ በሚኖር የተማሪዎች ቅበላ ወቅት ሶስት ጉዳዮችን ልዩትኩረት ሰጥቶ መመዝገብ እንደሚገባ አሳስቧል፡፡
በተጨማሪም ፡-
- በግሉ አልያም በመስሪያ ቤት ለድህረ ምረቃ ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማመልከቻዎች ከባለስልጣኑ መስሪያ ቤቱ ህጋዊነት እና ትክክለኛነት የተረጋገጠ መሆኑን ማጣራት
- በማንኛውም ደረጃ ከውጭ የተገኙ የትምህርት ማስረጃዎች በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የአቻ ግመታ የተሰጣቸው መሆን እና
- የቴክኒክ እና ሙያ የትምህርት ማስረጃዎችም በሚመለከተው አካል ህጋዊነታቸው የተረጋገጠ መሆን እንደሚገባው አሳስቧል፡፡
አያይዞም የሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች ተበራክተዋል ተብሎ ስለሚታመን፤ በትምህርት ተቋማቱ የሚሰሩ ሰራተኞችን የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እንዲያረጋግጡ ይሁን ሲል አሳስቧል፡፡
ባለስልጣኑ የተሰጠውን ተልእኮ ያለ ትምህርት ተቋማቱ ማሳካት እንደማይችል ያስታወሰ ሲሆን ዩኒቨርስቲዎች እያበረከቱ ላለውም አስተዋፅኦ እውቅናን እንደሰጠ የላከው መረጃ ያመለክታል፡፡
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
ባለስልጣኑ ለሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ ትምህርት ተቋማቱ ከመንግስት ምደባ ውጪ በማታ እና በርቀት ትምህርት በራሳቸው መልምለው እንዲሁም የተለያዩ መስሪያ ቤቶች በአቅም ግንባታ ሲባል የሚልኳቸውን ተማሪዎችን እንደሚቀበሉ አስታውሷል፡፡
በመሆኑም ከዚህ በሁዋላ በሚኖር የተማሪዎች ቅበላ ወቅት ሶስት ጉዳዮችን ልዩትኩረት ሰጥቶ መመዝገብ እንደሚገባ አሳስቧል፡፡
በተጨማሪም ፡-
- በግሉ አልያም በመስሪያ ቤት ለድህረ ምረቃ ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማመልከቻዎች ከባለስልጣኑ መስሪያ ቤቱ ህጋዊነት እና ትክክለኛነት የተረጋገጠ መሆኑን ማጣራት
- በማንኛውም ደረጃ ከውጭ የተገኙ የትምህርት ማስረጃዎች በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የአቻ ግመታ የተሰጣቸው መሆን እና
- የቴክኒክ እና ሙያ የትምህርት ማስረጃዎችም በሚመለከተው አካል ህጋዊነታቸው የተረጋገጠ መሆን እንደሚገባው አሳስቧል፡፡
አያይዞም የሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች ተበራክተዋል ተብሎ ስለሚታመን፤ በትምህርት ተቋማቱ የሚሰሩ ሰራተኞችን የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እንዲያረጋግጡ ይሁን ሲል አሳስቧል፡፡
ባለስልጣኑ የተሰጠውን ተልእኮ ያለ ትምህርት ተቋማቱ ማሳካት እንደማይችል ያስታወሰ ሲሆን ዩኒቨርስቲዎች እያበረከቱ ላለውም አስተዋፅኦ እውቅናን እንደሰጠ የላከው መረጃ ያመለክታል፡፡
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራ ዜጎች ከኢትዮጵያ እንዳይወጡ አለመከልከሉን መንግስት አስታወቀ!
የኤርትራ ዜጎች ከኢትዮጵያ እንዳይወጡ መንግስት አለመከልከሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ ላይ “የኤርትራ ዜጎች ከኢትዮጵያ እንዳይጡ ይከለከላሉ” በሚል ለቀርበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል።
በዚህም አምባሳደር ዲና፤ መንግስት ከኢትዮጵያ እንዳይወጡ ተከልክለዋል ስለተባሉትና የኤርትራ ፓስፖርት የያዙ የውጭ ሀገር ቪዛ ያላቸውን ጉዳይ በጥንቃቄ ይመረምራል ሲሉ ተናግረዋል።
በኤርትራውያን በኩል የሚነሳ ቅሬታ ሚኒሰቴር መስሪያ ቤታቸው በተለያየ መልኩ እንደሚሰማ ያነሱት አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፤ “ጉዳዩ በዋናነት ከህግ፣ ከሰነድ እንዲሁም ከደህንነት ጋር የሚያያዝ በመሆኑ መንግስት ነገሮችን በተጠና መልክ ለመስራት እየጣረ ነው” ሲሉ ብለዋል።
የሀገሪቱ ህግ እና ሂደቶች በሚጣረስ መልኩ ኢትዮጵያን ለቆ ለመውጣትና የመቻኮል (እዚህ ሀገር ካልሄድን ወዘተረፈ የሚሉ) ሁኔታዎች ቢኖሩም፤ ሁሉም ነገር ግን በህጉ መሰረት ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናልም ብለዋል ቃል አቀበዩ።
የ1951ዱን የስደተኞች ኮንቬንሽንና የ1967ቱን ፕሮቶኮልም የፈረመችው ኢትዮጵያ ፣ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን /ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር/ እና ሌሎች ባለድርሻ አካለት ጋር በመሆን ዓለም አቀፋዊ ኃላፊነቷን በመወጣት ላይ ናት።
Via Alain
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራ ዜጎች ከኢትዮጵያ እንዳይወጡ መንግስት አለመከልከሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ ላይ “የኤርትራ ዜጎች ከኢትዮጵያ እንዳይጡ ይከለከላሉ” በሚል ለቀርበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል።
በዚህም አምባሳደር ዲና፤ መንግስት ከኢትዮጵያ እንዳይወጡ ተከልክለዋል ስለተባሉትና የኤርትራ ፓስፖርት የያዙ የውጭ ሀገር ቪዛ ያላቸውን ጉዳይ በጥንቃቄ ይመረምራል ሲሉ ተናግረዋል።
በኤርትራውያን በኩል የሚነሳ ቅሬታ ሚኒሰቴር መስሪያ ቤታቸው በተለያየ መልኩ እንደሚሰማ ያነሱት አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፤ “ጉዳዩ በዋናነት ከህግ፣ ከሰነድ እንዲሁም ከደህንነት ጋር የሚያያዝ በመሆኑ መንግስት ነገሮችን በተጠና መልክ ለመስራት እየጣረ ነው” ሲሉ ብለዋል።
የሀገሪቱ ህግ እና ሂደቶች በሚጣረስ መልኩ ኢትዮጵያን ለቆ ለመውጣትና የመቻኮል (እዚህ ሀገር ካልሄድን ወዘተረፈ የሚሉ) ሁኔታዎች ቢኖሩም፤ ሁሉም ነገር ግን በህጉ መሰረት ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናልም ብለዋል ቃል አቀበዩ።
የ1951ዱን የስደተኞች ኮንቬንሽንና የ1967ቱን ፕሮቶኮልም የፈረመችው ኢትዮጵያ ፣ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን /ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር/ እና ሌሎች ባለድርሻ አካለት ጋር በመሆን ዓለም አቀፋዊ ኃላፊነቷን በመወጣት ላይ ናት።
Via Alain
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የሽግግር መንግሥት በአስቸኳይ እንዲመሰረት ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኅብር ኢትዮጵያ) ጠየቀ።
ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ «ኢትዮጵያ በታሪኳ ገጥሟት ከማያውቅ የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲ ክስረት፣ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ በተለይም የሠላምና መረጋጋት ቀውስ ውስጥ ወድቃለች» ብሏል። የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ ግርማ በቀለ የሕግ የበላይነት አለመከበር «መንግሥት አለ ወይ?» ብሎ ከማስጠየቅ አልፎ ሕዝብ ተስፋ ቆርጦ ለመሰደድ የተገደደበት ሁኔታ በአራቱም የአገሪቱ አቅጣጫ እየተስተዋለ ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ የሽግግር መንግሥት ተመስርቶ ለአጠቃላይ ችግሮች የጋራ መፍትኄ እንዲዘጋጅ መንግሥት የፖለቲካ ቁርጠኝነት ሊይዝ ይገባልም ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ «ኢትዮጵያ በታሪኳ ገጥሟት ከማያውቅ የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲ ክስረት፣ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ በተለይም የሠላምና መረጋጋት ቀውስ ውስጥ ወድቃለች» ብሏል። የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ ግርማ በቀለ የሕግ የበላይነት አለመከበር «መንግሥት አለ ወይ?» ብሎ ከማስጠየቅ አልፎ ሕዝብ ተስፋ ቆርጦ ለመሰደድ የተገደደበት ሁኔታ በአራቱም የአገሪቱ አቅጣጫ እየተስተዋለ ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ የሽግግር መንግሥት ተመስርቶ ለአጠቃላይ ችግሮች የጋራ መፍትኄ እንዲዘጋጅ መንግሥት የፖለቲካ ቁርጠኝነት ሊይዝ ይገባልም ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
የብሪታኒያን ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ዕቅድ ሂዉማን ራይትስ ዎች ተቸ
ብሪታንያ ተገን ጠያቂ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ ለመመለስ የያዘችውን ዕቅድ ሂዉማን ራይትስ ዎች የተባለው የሰብዓዊ መብት ድርጅት ነቀፈ።ድርጅቱ ስደተኞችን የሰብዓዊ መብት ወደ ማይከበርባት ሩዋንዳ መላክ ተገቢ አይደለም ሲል ዕቅዱን ተችቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ብሪታንያ ተገን ጠያቂ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ ለመመለስ የያዘችውን ዕቅድ ሂዉማን ራይትስ ዎች የተባለው የሰብዓዊ መብት ድርጅት ነቀፈ።ድርጅቱ ስደተኞችን የሰብዓዊ መብት ወደ ማይከበርባት ሩዋንዳ መላክ ተገቢ አይደለም ሲል ዕቅዱን ተችቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
📢HOLIDAY SEASON SALE!
💢Perfumes
price5000 birr ❌
✅price4500 birr
Free delivery
💢 Contact @starboy29 or call us 0929011031
📍Adress: bole medhanialem
🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
ከቱርክ ምናስመጣቸዉን
የሴቶች እና የወንዶች አልባሳት
ጫማዎች፣ ቦርሳዎች
የውበት መጠበቂያዎች
ሰአቶች፣ መነጽሮች
ሽቶዎች፣ የወንዶች ቀበቶ፣ ዋሌቶች እና የስጦታ እቃዎችን መርጠው ይሸምቱ ሁሉንም በአንድ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee
💢Perfumes
price
✅price
Free delivery
💢 Contact @starboy29 or call us 0929011031
📍Adress: bole medhanialem
🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
ከቱርክ ምናስመጣቸዉን
የሴቶች እና የወንዶች አልባሳት
ጫማዎች፣ ቦርሳዎች
የውበት መጠበቂያዎች
ሰአቶች፣ መነጽሮች
ሽቶዎች፣ የወንዶች ቀበቶ፣ ዋሌቶች እና የስጦታ እቃዎችን መርጠው ይሸምቱ ሁሉንም በአንድ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee
የሶማሊያ ጦር 10 የአልሻባብ ታጣቂዎች መግደሉን ገለጸ
የጎረቤት ሀገር ሶማሊያ ጦር በሙዱግ ክልል 10 የአልሻባብ ታጣቂዎችን ገድሎ በርካቶችን አቁስያለሁ ብሏል፡፡
በአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጦር /አሚሶም/ የሚታገዘው የሶማሊያ ጦር በአልሻባብ ተይዘው የነበሩ አካባቢዎችን በማስለቀቅ መልሶ በመቆጣጠር ላይ መሆኑንም አክሏል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የጎረቤት ሀገር ሶማሊያ ጦር በሙዱግ ክልል 10 የአልሻባብ ታጣቂዎችን ገድሎ በርካቶችን አቁስያለሁ ብሏል፡፡
በአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጦር /አሚሶም/ የሚታገዘው የሶማሊያ ጦር በአልሻባብ ተይዘው የነበሩ አካባቢዎችን በማስለቀቅ መልሶ በመቆጣጠር ላይ መሆኑንም አክሏል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ማክሮን እጩ ተወዳዳሪ ማሪን ሌ ፔንን " የሩስያ አሻንጎሊትና ተላለኪ " ናቸው ብለዋል።
ለፈረንሳይ ፕሬዝዳንትነት እጩ ተወዳዳሪ ሆኑት ማሪን ሌ ፔንማሪን ሌ ፔን በእሁዱ የመጨረሻ የምርጫ ዙር በፊት በተደረጉ የህዝብ አስተያየት ምርጫዎች በ20 ነጥብ ዝቅ ብሏል ።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ደግሞ ማሪን ሌ ፔንን "የምትናገረው ስለ ሩሲያ ብቻ ነው ። እ.ኤ.አ. በ2017 እኔን ለማተራመስ በተካሄደው ዘመቻ ሩሲያ መሳተፉ ብዙም አያስደንቅም” ሲል ማክሮን ተናግሯል።
ሌ ፔን በሩሲያ ዘይት ላይ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን እንዳይከለክል አሳስቧዋል ። ውጤቱም ለፈረንሣይ ህዝብ “አሰቃቂ” ነው በማለት ወደ ኪየቭ የጦር መሳሪያ መላክ “ለምዕራቡ ዓለም ትልቅ አደጋ ነው” ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ለፈረንሳይ ፕሬዝዳንትነት እጩ ተወዳዳሪ ሆኑት ማሪን ሌ ፔንማሪን ሌ ፔን በእሁዱ የመጨረሻ የምርጫ ዙር በፊት በተደረጉ የህዝብ አስተያየት ምርጫዎች በ20 ነጥብ ዝቅ ብሏል ።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ደግሞ ማሪን ሌ ፔንን "የምትናገረው ስለ ሩሲያ ብቻ ነው ። እ.ኤ.አ. በ2017 እኔን ለማተራመስ በተካሄደው ዘመቻ ሩሲያ መሳተፉ ብዙም አያስደንቅም” ሲል ማክሮን ተናግሯል።
ሌ ፔን በሩሲያ ዘይት ላይ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን እንዳይከለክል አሳስቧዋል ። ውጤቱም ለፈረንሣይ ህዝብ “አሰቃቂ” ነው በማለት ወደ ኪየቭ የጦር መሳሪያ መላክ “ለምዕራቡ ዓለም ትልቅ አደጋ ነው” ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!
የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡የኬንያ ሶስተኛው ፕሬዚዳንት እና አገሪቱን እ.አ.አ ከ2003 እስከ 2013 የመሩት ኪባኪ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡የኬንያ ሶስተኛው ፕሬዚዳንት እና አገሪቱን እ.አ.አ ከ2003 እስከ 2013 የመሩት ኪባኪ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ዩ ኤስ ኤይድ ለኢትዮጵያ 313 ሚሊዮን ዶላር የሰብኣዊ ድጋፍ አደረገ!
የአሜሪካ ዓለም ዐቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይ ድ) ለኢትዮጵያ ተጨማሪ 313 ሚሊዮን ዶላር የሰብኣዊ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ፡፡
ድጋፉ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተከሰተው ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር፣ አማራ እና ትግራይ ክልል ዜጎች የሚውል ድጋፍ መሆኑ ተጠቅሷል።
በክልሎቹ የሚገኙ 7 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች የምግብና የመጠጥ አቅርቦት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ድርጅቱ አስታውቋል፡፡
ድርጅቱ ከጥር ወር ጀምሮ በአማራና በአፋር ክልሎች ብቻ ከ4 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አንስቷል፡፡
የፌዴራል መንግሥትና የአካባቢው ባለሥልጣናት የሰብኣዊ እርዳታ በየብስ ትራንስፖርት ወደ ትግራይ እንዲገባ ባደረጉት ውሳኔ ድርጅቱ ከ100 ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የምግብና ለህጻናት የሚሆኑ የአልሚ ምግቦች እንዲደርስ ማድረጉን ገልጿል፡፡
Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa
የአሜሪካ ዓለም ዐቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይ ድ) ለኢትዮጵያ ተጨማሪ 313 ሚሊዮን ዶላር የሰብኣዊ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ፡፡
ድጋፉ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተከሰተው ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር፣ አማራ እና ትግራይ ክልል ዜጎች የሚውል ድጋፍ መሆኑ ተጠቅሷል።
በክልሎቹ የሚገኙ 7 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች የምግብና የመጠጥ አቅርቦት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ድርጅቱ አስታውቋል፡፡
ድርጅቱ ከጥር ወር ጀምሮ በአማራና በአፋር ክልሎች ብቻ ከ4 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አንስቷል፡፡
የፌዴራል መንግሥትና የአካባቢው ባለሥልጣናት የሰብኣዊ እርዳታ በየብስ ትራንስፖርት ወደ ትግራይ እንዲገባ ባደረጉት ውሳኔ ድርጅቱ ከ100 ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የምግብና ለህጻናት የሚሆኑ የአልሚ ምግቦች እንዲደርስ ማድረጉን ገልጿል፡፡
Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa
የሆንዱራስ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ ክስ ለአሜሪካ ተላልፈዉ ሊሰጡ ነዉ!
ዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ እና በጦር መሣሪያ ወንጀሎች ክስ መመስረቷን የሀገሪቱ የፍትህ ክፍል ያሳወቀ ሲሆን ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ ስልጣናቸውን አለአግባብ ተጠቅመዋል ሲል ከሷል።በትላንትናዉ እለት ሄርናንዴዝ በካቴና ታስረዉ ከሆንዱራስ ዋና ከተማ ቴጉቺጋላፓ ወደ ዩናይትድ ስቴትደስ የአደንዛዥ እፅ አስተዳደር በአውሮፕላን የተወሰዱ ሲሆን ለአሜሪካ ተላልፈዉ ይሰጣሉ፡፡
በኒውዮርክ ዐቃብያነ ህጎች የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳዉ ሄርናንዴዝ በሶስት የአደንዛዥ ዕፅ እና የጦር መሳሪያ ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ሄርናንዴዝ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ዘመን ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመዋል ብለዋል
የሆንዱራስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመጋቢት መገባደጃ ላይ ባሳለፈዉ ውሳኔ ከ2014 ዓመት ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉት ሄርናንዴዝ በኒውዮርክ ፍርድ ቤት ክስ እንዲመሰረትባቸዉ መንገዱን መጥረጉ ይታወሳል፡፡ሄርናንዴዝ የሚቀርብባቸዉን ክስ የተቀናጀ ሴራ አካል ናቸው በማለት ሁሉንም ክሶች ውድቅ ያደርጋሉ፡፡
✍ዳጉ_ጆርናል
@YeneTube @FikerAssefa
ዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ እና በጦር መሣሪያ ወንጀሎች ክስ መመስረቷን የሀገሪቱ የፍትህ ክፍል ያሳወቀ ሲሆን ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ ስልጣናቸውን አለአግባብ ተጠቅመዋል ሲል ከሷል።በትላንትናዉ እለት ሄርናንዴዝ በካቴና ታስረዉ ከሆንዱራስ ዋና ከተማ ቴጉቺጋላፓ ወደ ዩናይትድ ስቴትደስ የአደንዛዥ እፅ አስተዳደር በአውሮፕላን የተወሰዱ ሲሆን ለአሜሪካ ተላልፈዉ ይሰጣሉ፡፡
በኒውዮርክ ዐቃብያነ ህጎች የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳዉ ሄርናንዴዝ በሶስት የአደንዛዥ ዕፅ እና የጦር መሳሪያ ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ሄርናንዴዝ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ዘመን ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመዋል ብለዋል
የሆንዱራስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመጋቢት መገባደጃ ላይ ባሳለፈዉ ውሳኔ ከ2014 ዓመት ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉት ሄርናንዴዝ በኒውዮርክ ፍርድ ቤት ክስ እንዲመሰረትባቸዉ መንገዱን መጥረጉ ይታወሳል፡፡ሄርናንዴዝ የሚቀርብባቸዉን ክስ የተቀናጀ ሴራ አካል ናቸው በማለት ሁሉንም ክሶች ውድቅ ያደርጋሉ፡፡
✍ዳጉ_ጆርናል
@YeneTube @FikerAssefa
**ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት ኪባኪ በ90 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ የቀድሞ ፕሬዝደንት ኪባኪን ህልፈተ ህይወት ይፋ አድርገዋል
የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት ምዋይ ኪባኪ በ90 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
የኪባኪን ሞት ያሳወቁት ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ህልፈታቸው ለሀገሪቱ አሳዛኝ ቀን እንደሆነ ተናግረዋል።
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኡሁሩ ኬንያታ የቀረበለትን የህገ መንግስት ማሻሻያ ውድቅ አደረገ
"ምዋይ ኪባኪ በኬንያ ፖለቲካ ውስጥ እንደ ጨዋ ሰው፣ ድንቅ ተከራካሪ እና በሀገሪቱ እድገትን እንደመራ ሰው ለዘላለም ሲታወሱ ይኖራሉ" ብለዋል ኬንያታ።
ኪባኪ በፈረንጆቹ ከ2002 እስከ 2013 ኬንያን ለሁለት ዙር በፕሬዝዳንትነት አገልግለዋል።
በፈረንጆቹ በ2007 ለሁለተኛ ጊዜ መመረጣቸው ድላቸው በተቃዋሚው ራይላ ኦዲንጋ ክርክር ያጋጠማቸው ሲሆን ይህም ረጅሙን የስራ ዘመናቸውን ጎድቷል፡፡
በኬንያ የውጭ ኃይሎች ጣልቃ በመግባት በመካከላቸው ያለውን አለመግባባት ከመፍታታቸው በፊት በጎሳ ግጭት በሺ የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል፡፡
Via:- Al ain
@Yenetube @Fikerassefa
ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ የቀድሞ ፕሬዝደንት ኪባኪን ህልፈተ ህይወት ይፋ አድርገዋል
የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት ምዋይ ኪባኪ በ90 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
የኪባኪን ሞት ያሳወቁት ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ህልፈታቸው ለሀገሪቱ አሳዛኝ ቀን እንደሆነ ተናግረዋል።
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኡሁሩ ኬንያታ የቀረበለትን የህገ መንግስት ማሻሻያ ውድቅ አደረገ
"ምዋይ ኪባኪ በኬንያ ፖለቲካ ውስጥ እንደ ጨዋ ሰው፣ ድንቅ ተከራካሪ እና በሀገሪቱ እድገትን እንደመራ ሰው ለዘላለም ሲታወሱ ይኖራሉ" ብለዋል ኬንያታ።
ኪባኪ በፈረንጆቹ ከ2002 እስከ 2013 ኬንያን ለሁለት ዙር በፕሬዝዳንትነት አገልግለዋል።
በፈረንጆቹ በ2007 ለሁለተኛ ጊዜ መመረጣቸው ድላቸው በተቃዋሚው ራይላ ኦዲንጋ ክርክር ያጋጠማቸው ሲሆን ይህም ረጅሙን የስራ ዘመናቸውን ጎድቷል፡፡
በኬንያ የውጭ ኃይሎች ጣልቃ በመግባት በመካከላቸው ያለውን አለመግባባት ከመፍታታቸው በፊት በጎሳ ግጭት በሺ የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል፡፡
Via:- Al ain
@Yenetube @Fikerassefa
የሆንዱራስ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ ክስ ለአሜሪካ ተላልፈዉ ሊሰጡ ነዉ
ዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ እና በጦር መሣሪያ ወንጀሎች ክስ መመስረቷን የሀገሪቱ የፍትህ ክፍል ያሳወቀ ሲሆን ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ ስልጣናቸውን አለአግባብ ተጠቅመዋል ሲል ከሷል።በትላንትናዉ እለት ሄርናንዴዝ በካቴና ታስረዉ ከሆንዱራስ ዋና ከተማ ቴጉቺጋላፓ ወደ ዩናይትድ ስቴትደስ የአደንዛዥ እፅ አስተዳደር በአውሮፕላን የተወሰዱ ሲሆን ለአሜሪካ ተላልፈዉ ይሰጣሉ፡፡
በኒውዮርክ ዐቃብያነ ህጎች የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳዉ ሄርናንዴዝ በሶስት የአደንዛዥ ዕፅ እና የጦር መሳሪያ ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ሄርናንዴዝ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ዘመን ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመዋል ብለዋል
የሆንዱራስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመጋቢት መገባደጃ ላይ ባሳለፈዉ ውሳኔ ከ2014 ዓመት ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉት ሄርናንዴዝ በኒውዮርክ ፍርድ ቤት ክስ እንዲመሰረትባቸዉ መንገዱን መጥረጉ ይታወሳል፡፡ሄርናንዴዝ የሚቀርብባቸዉን ክስ የተቀናጀ ሴራ አካል ናቸው በማለት ሁሉንም ክሶች ውድቅ ያደርጋሉ፡፡
● ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa
ዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ እና በጦር መሣሪያ ወንጀሎች ክስ መመስረቷን የሀገሪቱ የፍትህ ክፍል ያሳወቀ ሲሆን ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ ስልጣናቸውን አለአግባብ ተጠቅመዋል ሲል ከሷል።በትላንትናዉ እለት ሄርናንዴዝ በካቴና ታስረዉ ከሆንዱራስ ዋና ከተማ ቴጉቺጋላፓ ወደ ዩናይትድ ስቴትደስ የአደንዛዥ እፅ አስተዳደር በአውሮፕላን የተወሰዱ ሲሆን ለአሜሪካ ተላልፈዉ ይሰጣሉ፡፡
በኒውዮርክ ዐቃብያነ ህጎች የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳዉ ሄርናንዴዝ በሶስት የአደንዛዥ ዕፅ እና የጦር መሳሪያ ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ሄርናንዴዝ የሆንዱራስ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ዘመን ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመዋል ብለዋል
የሆንዱራስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመጋቢት መገባደጃ ላይ ባሳለፈዉ ውሳኔ ከ2014 ዓመት ጀምሮ በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉት ሄርናንዴዝ በኒውዮርክ ፍርድ ቤት ክስ እንዲመሰረትባቸዉ መንገዱን መጥረጉ ይታወሳል፡፡ሄርናንዴዝ የሚቀርብባቸዉን ክስ የተቀናጀ ሴራ አካል ናቸው በማለት ሁሉንም ክሶች ውድቅ ያደርጋሉ፡፡
● ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❗️በአፍጋኒስታን ሁለት 'ሽብር' ጥቃቶች በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ሞቱ
በአፍጋኒስታን ውስጥ ሁለት የቦምብ ፍንዳታዎች በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል ።
የመጀመሪያው በኩንዱዝ ግዛት ውስጥ በሚገኘው የሺዓ መስጊድ ውስጥ ከ30 በላይ ምእመናንን ሞተዋል።
ከደቂቃዎች በኋላ ሁለተኛው ፍንዳታ ከኢንዱስትሪ እና ንግድ ሚኒስቴር ውጭ ነው ተብሏል።
ጥቃቱ የተፈጸመው አይ ኤስ ቢያንስ 14 የሺዓ ሙስሊሞችን የገደለ እና በርካቶችን ያቆሰሉ ሶስት የቦምብ ጥቃቶችን ከፈጸመ ከአንድ ቀን በኋላ ነው።
RT
@Yenetube @Fikerassefa
በአፍጋኒስታን ውስጥ ሁለት የቦምብ ፍንዳታዎች በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል ።
የመጀመሪያው በኩንዱዝ ግዛት ውስጥ በሚገኘው የሺዓ መስጊድ ውስጥ ከ30 በላይ ምእመናንን ሞተዋል።
ከደቂቃዎች በኋላ ሁለተኛው ፍንዳታ ከኢንዱስትሪ እና ንግድ ሚኒስቴር ውጭ ነው ተብሏል።
ጥቃቱ የተፈጸመው አይ ኤስ ቢያንስ 14 የሺዓ ሙስሊሞችን የገደለ እና በርካቶችን ያቆሰሉ ሶስት የቦምብ ጥቃቶችን ከፈጸመ ከአንድ ቀን በኋላ ነው።
RT
@Yenetube @Fikerassefa
📢HOLIDAY SEASON SALE!
ለአንድ ቀን ብቻ የሚቆይ ልዩ የበአል ቅናሽ
💢Perfumes
price 5000 birr ❌
✅price 4500 birr
CHANEL, SAUVAGE, BLUE DE CHANEL, ZARA, TOM FORD, BOSS.....and many other brands
Also gift packages for discounted price !!
Couple watches and gift combo
Free delivery
💢 Contact @starboy29 or call us 0929011031
📍Adress: bole medhanialem
🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
ከቱርክ ምናስመጣቸዉን
የሴቶች አልባሳት
ጫማዎች፣ ቦርሳዎች
የውበት መጠበቂያዎች
ሰአቶች፣ መነጽሮች
ሽቶዎች፣ የወንዶች ቀበቶ፣ ዋሌቶች እና የስጦታ እቃዎችን መርጠው ይሸምቱ ሁሉንም በአንድ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee
ለአንድ ቀን ብቻ የሚቆይ ልዩ የበአል ቅናሽ
💢Perfumes
price 5000 birr ❌
✅price 4500 birr
CHANEL, SAUVAGE, BLUE DE CHANEL, ZARA, TOM FORD, BOSS.....and many other brands
Also gift packages for discounted price !!
Couple watches and gift combo
Free delivery
💢 Contact @starboy29 or call us 0929011031
📍Adress: bole medhanialem
🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
ከቱርክ ምናስመጣቸዉን
የሴቶች አልባሳት
ጫማዎች፣ ቦርሳዎች
የውበት መጠበቂያዎች
ሰአቶች፣ መነጽሮች
ሽቶዎች፣ የወንዶች ቀበቶ፣ ዋሌቶች እና የስጦታ እቃዎችን መርጠው ይሸምቱ ሁሉንም በአንድ ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee