የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለ2014/15 የምርት ዘመን ከውጭ ሀገር የገዛውን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እያጓጓዘ መሆኑን አስታወቀ።
እስከ ዛሬ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም. ድረስ ሁለት 2 ሚሊየን 863 ሺ 890 ኩንታል ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን ኮርፖሬሽኑ አስታዉቋል። ለዘንድሮ የምርት ዘመን የሚውል 12 ሚሊየን 876 ሺ 623 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል።
ለምርት ዘመኑ ከተያዘው የማዳበሪያ መጠን ውስጥ እስከ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም. ድረስ 3 ሚሊየን 724 ሺ 30 ኩንታል ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሷል ያለው ኮርፖሬሽኑ ሁለት 2 ሚሊየን 863 ሺ 890 ኩንታል ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል።
ወደ ሀገር ውስጥ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በማህበራት/ዩኒየኖች አማካኝነትም በየክልሉ ለሚገኙ አርሶ አደሮች እየተሰራጨ ይገኛል።በመጋቢት 29/2014 እና ሚያዝያ 1/2014 ዓ.ም. 600,000 ኩንታል በአጠቃላይ አንድ ሚሊየን 180 ሺህ 120 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች ጅቡቲ ወደብ እንደሚደርሱ እንደሚጠበቅ ከኮርፖሬሽኑ የተገኘዉ መረጃ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
እስከ ዛሬ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም. ድረስ ሁለት 2 ሚሊየን 863 ሺ 890 ኩንታል ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን ኮርፖሬሽኑ አስታዉቋል። ለዘንድሮ የምርት ዘመን የሚውል 12 ሚሊየን 876 ሺ 623 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል።
ለምርት ዘመኑ ከተያዘው የማዳበሪያ መጠን ውስጥ እስከ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም. ድረስ 3 ሚሊየን 724 ሺ 30 ኩንታል ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሷል ያለው ኮርፖሬሽኑ ሁለት 2 ሚሊየን 863 ሺ 890 ኩንታል ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል።
ወደ ሀገር ውስጥ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በማህበራት/ዩኒየኖች አማካኝነትም በየክልሉ ለሚገኙ አርሶ አደሮች እየተሰራጨ ይገኛል።በመጋቢት 29/2014 እና ሚያዝያ 1/2014 ዓ.ም. 600,000 ኩንታል በአጠቃላይ አንድ ሚሊየን 180 ሺህ 120 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች ጅቡቲ ወደብ እንደሚደርሱ እንደሚጠበቅ ከኮርፖሬሽኑ የተገኘዉ መረጃ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
https://tttttt.me/sabinaadvisor
የስራ ጉዞ ወደ # Europe
#Schengen_visa
👉 የሚሰራበት አገር - geneva, Swaziland
👉 የስራው አይነት :- accounting
👉 የስራ ቀናት - 6 ቀናት/ week
👉 የወር ደሞዝ - €10000_13000 and more
👉 ፆታ - አይጠይቅም
👉 ዕድሜ - 25እስከ 45
👉 መኖሪያ ቤት - በነፃ
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ ከ 2 - 3 ወር ነው
#10 persons
#Requirements
👉 Passport
👉photo
👉Degree documents
👉Work experience
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
የስራ ጉዞ ወደ # Europe
#Schengen_visa
👉 የሚሰራበት አገር - geneva, Swaziland
👉 የስራው አይነት :- accounting
👉 የስራ ቀናት - 6 ቀናት/ week
👉 የወር ደሞዝ - €10000_13000 and more
👉 ፆታ - አይጠይቅም
👉 ዕድሜ - 25እስከ 45
👉 መኖሪያ ቤት - በነፃ
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ ከ 2 - 3 ወር ነው
#10 persons
#Requirements
👉 Passport
👉photo
👉Degree documents
👉Work experience
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
Forwarded from Teklu Tilahun - ተክሉ ጥላሁን
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ቲንክ ኤንድ ግሮው ሪች በሚለውና #አስበህ_ሐብታም_ሁን በሚል በተተረጎመው መጽሐፉ የምናውቀው የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
ይህ ወደ ሀብት ጉዞ የተሰኘው መጽሐፍ እያንዳንዱን ሕልማችንንና ዓላማችንን ለማሳካት ያግዘናል፡፡
ብልፅግና በገንዘብና ዝና ብቻ የተገደበ ትርጉም እንደሌለው ያሳየናል፡፡ እውነተኛ ባለጸጋ ለመሆን በሁሉም የሕይወት ዘርፎች መበልፀግ ያስፈልጋል- በአካል፣ በመንፈስ፣ በገንዘብ፡፡
ለዚህም ደግሞ ከ25 ሺ በላይ ሰዎች የውድቀት ምክንያት፣ ከ500 በላይ ስኬታማ ሰዎች ምስጢርና የሀያ አምስት አመታት የምርምር ውጤት... ወደ #ሀብት_ጉዞ መጽሐፍን ፈጥሯል።
ከ60 ሚሊየን ኮፒ በላይ ከተሸጠው አስበህ ሀብታም ሁን መጽሐፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ሽያጭን የተቀዳጀ መጽሐፍ።
እነሆ በሁሉም መልክ ወደ ሀብት ጉዞ!!
የናፖሊዮን ሂልን መጽሐፍ ይዞ!!!
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ቲንክ ኤንድ ግሮው ሪች በሚለውና #አስበህ_ሐብታም_ሁን በሚል በተተረጎመው መጽሐፉ የምናውቀው የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
ይህ ወደ ሀብት ጉዞ የተሰኘው መጽሐፍ እያንዳንዱን ሕልማችንንና ዓላማችንን ለማሳካት ያግዘናል፡፡
ብልፅግና በገንዘብና ዝና ብቻ የተገደበ ትርጉም እንደሌለው ያሳየናል፡፡ እውነተኛ ባለጸጋ ለመሆን በሁሉም የሕይወት ዘርፎች መበልፀግ ያስፈልጋል- በአካል፣ በመንፈስ፣ በገንዘብ፡፡
ለዚህም ደግሞ ከ25 ሺ በላይ ሰዎች የውድቀት ምክንያት፣ ከ500 በላይ ስኬታማ ሰዎች ምስጢርና የሀያ አምስት አመታት የምርምር ውጤት... ወደ #ሀብት_ጉዞ መጽሐፍን ፈጥሯል።
ከ60 ሚሊየን ኮፒ በላይ ከተሸጠው አስበህ ሀብታም ሁን መጽሐፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ሽያጭን የተቀዳጀ መጽሐፍ።
እነሆ በሁሉም መልክ ወደ ሀብት ጉዞ!!
የናፖሊዮን ሂልን መጽሐፍ ይዞ!!!
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
በሳውዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ 498 ዜጎች ወደ አገር ቤት ተመለሱ!
በሳውዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መመለስ ጀምረዋል።
በዚሁ መሰረት በዛሬው ዕለት በመጀመሪያው ዙር 498 ዜጎች ወደ አገር ቤት የተመለሱ ሲሆን በቀጣይም ሌሎች በረራዎች ይኖራሉ ተብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
በሳውዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መመለስ ጀምረዋል።
በዚሁ መሰረት በዛሬው ዕለት በመጀመሪያው ዙር 498 ዜጎች ወደ አገር ቤት የተመለሱ ሲሆን በቀጣይም ሌሎች በረራዎች ይኖራሉ ተብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
በሳውዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ 498 ዜጎች ወደ አገር ቤት ተመለሱ! በሳውዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መመለስ ጀምረዋል። በዚሁ መሰረት በዛሬው ዕለት በመጀመሪያው ዙር 498 ዜጎች ወደ አገር ቤት የተመለሱ ሲሆን በቀጣይም ሌሎች በረራዎች ይኖራሉ ተብሏል። @YeneTube @FikerAssefa
መንግስት በሳውዲ አረቢያ በአሰቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራውን ሙሉ በሙሉ መጀመሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይአምባሳደር ዲና ሚፍቲ ገለጹ።
ቃል አቀባዩ ዛሬ ጧት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከሳውዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ለማስመልስ ሰፊ ሰራ ሲሰራ መቆየቱን አስታውስው፣ በዛሬው እለት በሳውዲ የሚገኙ ዜጎችን ለመመለስ የቅድመ ምዝገባ ስራ ሰርቶ ዛሬ ሙሉ ለሙሉ የመመለስ ስራውን ጀምሯል ብለዋል።
ከስደት ተመላሾቹ ጊዜያዊ መጠለያ የሚያርፉ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ በቀጣይነት የሚቋቋሙበት መንገድ ይሰራል ሲሉ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎችን ለመመለስ መንግስት በሚያደርገው ጥረት ከ7 እስከ 11 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ዜጎችን ለመመለስ እቅድ መያዙ ይታወቃል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ቃል አቀባዩ ዛሬ ጧት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከሳውዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ለማስመልስ ሰፊ ሰራ ሲሰራ መቆየቱን አስታውስው፣ በዛሬው እለት በሳውዲ የሚገኙ ዜጎችን ለመመለስ የቅድመ ምዝገባ ስራ ሰርቶ ዛሬ ሙሉ ለሙሉ የመመለስ ስራውን ጀምሯል ብለዋል።
ከስደት ተመላሾቹ ጊዜያዊ መጠለያ የሚያርፉ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ በቀጣይነት የሚቋቋሙበት መንገድ ይሰራል ሲሉ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎችን ለመመለስ መንግስት በሚያደርገው ጥረት ከ7 እስከ 11 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ዜጎችን ለመመለስ እቅድ መያዙ ይታወቃል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ በሌንጫ ቀበሌ በደረሰ የእሳት አደጋ 42 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተገለፀ።
በቀቤና ወረዳ በሌንጫ ቀበሌ ልዩ ስሙ ፈረጀቴ ጎጥ ትናንት እኩለ ቀን ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ 35 የሳር ክዳን ቤቶች፣ 5 የቆርቆሮ ክዳን ቤቶችና 2 መስጂዶች በድምሩ 42 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ነው የተገለፀው።2ቱ መስጂዶች በከፊል የወደሙ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን በምርትና በሰብል ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱም ተጠቁሟል።
በጥንቃቄ ጉድለት በአካባቢው የነበረውን ቁጥቋጦ ለማጥፋት በሚል የተለኮሰ እሳት በወቅቱ በነበረ ከፍተኛ ንፋስ ወደ አካባቢው በመዛመቱ ነው የእሳት አደጋው የደረሰው።በእሳት አደጋው በቤትና ንብረት ላይ ከደረሰው ውድመት በተጨማሪም በእንስሳት ላይ ጉዳት ደርሷል።በእሳት አደጋው ቤት ንብረታቸው የወደመባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በሰጡት አስተያየት በደረሰው አደጋ ለከፍተኛ ችግር በመጋለጥ ሜዳ ላይ መውደቃቸውን ተናግረዋል።
በመሆኑም በጊዜያዊነትና በቋሚነት ለማቋቋም የወረዳውና የዞኑ አስተዳደር፣ የአካባቢው ተወላጅ ባለሃብቶች፣ ግብረሰናይ ድርጅቶችና መላው ህብረተሰብ ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ጥሪ አቅርበዋል።የቀቤና ወረዳ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት በበኩሉ ወቅቱ ነፋሻማ በመሆኑ የወረዳው ማህበረሰብ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው ገልጿል።አሁን ላይ በአደጋው የወደመው አጠቃላይ ንብረት መጠን ምን ያህል ስለመሆኑ ግብረሃይል ተዋቅሮ እየተጣራ መሆኑን ከወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
በቀቤና ወረዳ በሌንጫ ቀበሌ ልዩ ስሙ ፈረጀቴ ጎጥ ትናንት እኩለ ቀን ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ 35 የሳር ክዳን ቤቶች፣ 5 የቆርቆሮ ክዳን ቤቶችና 2 መስጂዶች በድምሩ 42 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ነው የተገለፀው።2ቱ መስጂዶች በከፊል የወደሙ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን በምርትና በሰብል ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱም ተጠቁሟል።
በጥንቃቄ ጉድለት በአካባቢው የነበረውን ቁጥቋጦ ለማጥፋት በሚል የተለኮሰ እሳት በወቅቱ በነበረ ከፍተኛ ንፋስ ወደ አካባቢው በመዛመቱ ነው የእሳት አደጋው የደረሰው።በእሳት አደጋው በቤትና ንብረት ላይ ከደረሰው ውድመት በተጨማሪም በእንስሳት ላይ ጉዳት ደርሷል።በእሳት አደጋው ቤት ንብረታቸው የወደመባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በሰጡት አስተያየት በደረሰው አደጋ ለከፍተኛ ችግር በመጋለጥ ሜዳ ላይ መውደቃቸውን ተናግረዋል።
በመሆኑም በጊዜያዊነትና በቋሚነት ለማቋቋም የወረዳውና የዞኑ አስተዳደር፣ የአካባቢው ተወላጅ ባለሃብቶች፣ ግብረሰናይ ድርጅቶችና መላው ህብረተሰብ ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ጥሪ አቅርበዋል።የቀቤና ወረዳ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት በበኩሉ ወቅቱ ነፋሻማ በመሆኑ የወረዳው ማህበረሰብ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው ገልጿል።አሁን ላይ በአደጋው የወደመው አጠቃላይ ንብረት መጠን ምን ያህል ስለመሆኑ ግብረሃይል ተዋቅሮ እየተጣራ መሆኑን ከወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ለኢትዮጵያ ያረቀቀውን ኤስ3199 ረቂቅ ሕግ አጸደቀ።
ኮሚቴው በኢትዮጵያ ሰላም እና ዲሞክራሲ ለማበረታታት ወይም 'The Ethiopia Peace and Democracy Promotion Act' በሚል ያረቀቀውንና ኤስ3199 የተሰኘውን ይህን ህግ በትናንትናው እለት መጋቢት 20፣ 2014 ዓ.ም ካጸደቀም በኋላ ለሕግ መወሰኛው ምክር ቤት መርቶታል።ማከሰኞ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም በከፍተኛ ድምፅ ያለፈው ይህ ረቂቅ ሕግ ለኢትዮጵያ መንግሥት በፀጥታ ጉዳዮች ላይ አሜሪካ የምትሰጠውን ድጋፍ ከማገድ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት የሚያደናቅፉ፣ ከጦርነቱ የሚያተርፉ እንዲሁም ጦርነቱ እንዲባባስ በገንዘብ እንዲሁም በቀጥታ የተሳተፉ አካላት ላይ ማዕቀብ መጣል የሚያስችል ነው።
ረቂቅ ሕጉ ከቀረበበት ከወራት በፊት የነበረው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መልክ መቀየሩን የተናገሩት የምክር ቤቱ አባል ጂም ሪሽ፣ ሆኖም በዋነኝነት መሠረታዊ ጉዳዮቹ ተመሳሳይ መሆናቸውን መናገራቸውን የሴኔቱ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስፍሯል።ረቂቅ ሕጉ የጦርነቱ ተሳታፊ አካላት ለፈጸሟቸው መጠነ ሰፊ ጥሰቶችና አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ ተጠያቂ የሚሆኑበትን ሁኔታ እንደሚያመቻቸችም አስምረዋል።በተጨማሪም በዚህ ጦርነት ከፍተኛ ስፍራ ያላቸውን የውጭ አገራት ሚናም እትኩሮት እንደሚሰጥ አውስተዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሚቴው በኢትዮጵያ ሰላም እና ዲሞክራሲ ለማበረታታት ወይም 'The Ethiopia Peace and Democracy Promotion Act' በሚል ያረቀቀውንና ኤስ3199 የተሰኘውን ይህን ህግ በትናንትናው እለት መጋቢት 20፣ 2014 ዓ.ም ካጸደቀም በኋላ ለሕግ መወሰኛው ምክር ቤት መርቶታል።ማከሰኞ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም በከፍተኛ ድምፅ ያለፈው ይህ ረቂቅ ሕግ ለኢትዮጵያ መንግሥት በፀጥታ ጉዳዮች ላይ አሜሪካ የምትሰጠውን ድጋፍ ከማገድ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት የሚያደናቅፉ፣ ከጦርነቱ የሚያተርፉ እንዲሁም ጦርነቱ እንዲባባስ በገንዘብ እንዲሁም በቀጥታ የተሳተፉ አካላት ላይ ማዕቀብ መጣል የሚያስችል ነው።
ረቂቅ ሕጉ ከቀረበበት ከወራት በፊት የነበረው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መልክ መቀየሩን የተናገሩት የምክር ቤቱ አባል ጂም ሪሽ፣ ሆኖም በዋነኝነት መሠረታዊ ጉዳዮቹ ተመሳሳይ መሆናቸውን መናገራቸውን የሴኔቱ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስፍሯል።ረቂቅ ሕጉ የጦርነቱ ተሳታፊ አካላት ለፈጸሟቸው መጠነ ሰፊ ጥሰቶችና አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ ተጠያቂ የሚሆኑበትን ሁኔታ እንደሚያመቻቸችም አስምረዋል።በተጨማሪም በዚህ ጦርነት ከፍተኛ ስፍራ ያላቸውን የውጭ አገራት ሚናም እትኩሮት እንደሚሰጥ አውስተዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ (ኢብባ) ለሲንቄ ባንክ የፕሬዝደንት ሹመት በልዩ ሁኔታ በሚል የሰጠው ይሁንታ ጥያቄ አስነሳ፡፡
ሲንቄ ባንክ በበኩሉ ኢብባ በልዩ ሁኔታ ብሎ መፍቀዱ ለምን እንደሆነ ግራ እንዳጋባው ጠቅሶ ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑን የጠየቀው በህጉ መሰረት ይሁንታ እንዲሰጥ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ከሰሞኑ ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ ለሲንቄ ባንክ የፕሬዝደንትነት ሹመት ከባንኩ ለቀረበለት ጥያቄ በሰጠው የይሁንታ ምላሽ ደብዳቤ እንደጠቀሰው የአቶ ንዋይ መገርሳን ሹመት በልዩ ሁኔታ መፍቀዱን አስታውቋል፡፡
ይህ የኢብባ ውሳኔ በዘርፉ ያሉትን ባለሞያዎች ግራ ያጋባ ሆኖም ተስተውሏል፡፡“ተቆጣጣሪ ሁሉንም በሚያስተናግደው የህግ መሰረት መስራት ሲገባው ለምን በልዩ ሁኔታ ሲል መፍቀድ ፈለገ፡፡ ሁለት አይነት አሰራር ነው የታየው፤ ከጠንካራ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን የማይጠበቅ ነው፣፣” ሲሉም ውሳኔውን ተችተዋል፡፡
ከኢብባ ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፤ ሆኖም የሲንቄ ባንክ ፕሬዝደንት አቶ ንዋይ በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።በምላሻቸውም የብሄራዊ ባንክ ደብዳቤ ግራ እንዳጋባቸው ገልፀው ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ የተጠየቀው በህጉ መሰረት ይሁንታ እንዲሰጥ ወይም እንዲከለክል ነው ለምን በልዩ ሁኔታ ፈቅጃለሁ እንዳለ እኔም ግራ ገብቶኛል ብለዋል፡፡በማከልም በኢብባ መመሪያ መሰረት በፕሬዝደንትነት ለመስራት የሚያበቃ በቂ የስራ ልምድ አለኝ በማለት አክለዋል፡፡
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
ሲንቄ ባንክ በበኩሉ ኢብባ በልዩ ሁኔታ ብሎ መፍቀዱ ለምን እንደሆነ ግራ እንዳጋባው ጠቅሶ ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑን የጠየቀው በህጉ መሰረት ይሁንታ እንዲሰጥ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ከሰሞኑ ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ ለሲንቄ ባንክ የፕሬዝደንትነት ሹመት ከባንኩ ለቀረበለት ጥያቄ በሰጠው የይሁንታ ምላሽ ደብዳቤ እንደጠቀሰው የአቶ ንዋይ መገርሳን ሹመት በልዩ ሁኔታ መፍቀዱን አስታውቋል፡፡
ይህ የኢብባ ውሳኔ በዘርፉ ያሉትን ባለሞያዎች ግራ ያጋባ ሆኖም ተስተውሏል፡፡“ተቆጣጣሪ ሁሉንም በሚያስተናግደው የህግ መሰረት መስራት ሲገባው ለምን በልዩ ሁኔታ ሲል መፍቀድ ፈለገ፡፡ ሁለት አይነት አሰራር ነው የታየው፤ ከጠንካራ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን የማይጠበቅ ነው፣፣” ሲሉም ውሳኔውን ተችተዋል፡፡
ከኢብባ ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፤ ሆኖም የሲንቄ ባንክ ፕሬዝደንት አቶ ንዋይ በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።በምላሻቸውም የብሄራዊ ባንክ ደብዳቤ ግራ እንዳጋባቸው ገልፀው ተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ የተጠየቀው በህጉ መሰረት ይሁንታ እንዲሰጥ ወይም እንዲከለክል ነው ለምን በልዩ ሁኔታ ፈቅጃለሁ እንዳለ እኔም ግራ ገብቶኛል ብለዋል፡፡በማከልም በኢብባ መመሪያ መሰረት በፕሬዝደንትነት ለመስራት የሚያበቃ በቂ የስራ ልምድ አለኝ በማለት አክለዋል፡፡
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ያሉ ተፈናቃዮች ቁጥር ከ65 ሺ በላይ መድረሱ ተነገረ!
በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከአበርገሌ፣ ከዝቋላ፣ ከባዱቢ ፣ከዛታ፣ ከወፍላ እና ኮረም አካባቢዎች በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቃዮች ቁጥር 65 ሺ 757 መድረሱን የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ኮምኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ ከፍያለው ደባሱ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በዞኑ በየቀኑ በአማካኝ 2 ሺ የሚሆኑ ሰዎች ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለዉ እንደሚመጡ የተገለፀ ሲሆን በአሁኑ ሠዓት የተፈናቃዮች ቁጥር ቀንሶ በአስር ቀናት ውስጥ 4 ሺ ሰዎች መፈናቃለቸው ይፋ ተደርጓል፡፡
መደበኛ እና መደበኛ ባልሆነ መጠለያ ጣቢያ ዉስጥ ደግሞ 16 ሺ 748 ተፈናቃዮች መኖራቸዉ ተገልፆል፡፡ በዞኑ የመጠለያ ጣቢያ ችግር ከፍተኛ እንደሆነ እና በዚህም የተነሳ ተፈናቃዮች በየበረንዳው ፣ ከዘመድ ተጠግተው እየኖሩ በመሆኑ ደረጃውን የተጠበቀ መጠለያ ስፍራ ሊዘጋጅላቸው እንደሚገባ ሀላፊዉ ተናግረዋል፡፡
በዞኑ አሁንም ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎች ቢደረግም የተፈናቃች ቁጥር በመጨመሩ እና የእለት ፍጆታ በመሆኑ የተነሳ በቂ ባለመሆኑ ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ አና ለተፈናቃዮችም በቂ መጠለያ ማዘጋጀት አስፈላጊ ነዉ ሲሉ አቶ ከፍያለው ደባሱ ጨምረዉ ተናግረዋል፡፡
[ዳጉ ጆርናል/ብስራት ሬዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከአበርገሌ፣ ከዝቋላ፣ ከባዱቢ ፣ከዛታ፣ ከወፍላ እና ኮረም አካባቢዎች በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቃዮች ቁጥር 65 ሺ 757 መድረሱን የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ኮምኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ ከፍያለው ደባሱ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በዞኑ በየቀኑ በአማካኝ 2 ሺ የሚሆኑ ሰዎች ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለዉ እንደሚመጡ የተገለፀ ሲሆን በአሁኑ ሠዓት የተፈናቃዮች ቁጥር ቀንሶ በአስር ቀናት ውስጥ 4 ሺ ሰዎች መፈናቃለቸው ይፋ ተደርጓል፡፡
መደበኛ እና መደበኛ ባልሆነ መጠለያ ጣቢያ ዉስጥ ደግሞ 16 ሺ 748 ተፈናቃዮች መኖራቸዉ ተገልፆል፡፡ በዞኑ የመጠለያ ጣቢያ ችግር ከፍተኛ እንደሆነ እና በዚህም የተነሳ ተፈናቃዮች በየበረንዳው ፣ ከዘመድ ተጠግተው እየኖሩ በመሆኑ ደረጃውን የተጠበቀ መጠለያ ስፍራ ሊዘጋጅላቸው እንደሚገባ ሀላፊዉ ተናግረዋል፡፡
በዞኑ አሁንም ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎች ቢደረግም የተፈናቃች ቁጥር በመጨመሩ እና የእለት ፍጆታ በመሆኑ የተነሳ በቂ ባለመሆኑ ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ አና ለተፈናቃዮችም በቂ መጠለያ ማዘጋጀት አስፈላጊ ነዉ ሲሉ አቶ ከፍያለው ደባሱ ጨምረዉ ተናግረዋል፡፡
[ዳጉ ጆርናል/ብስራት ሬዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
አምባሳደር ድሪባ ኩማ እና ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ ሊያሰሙት የነበረው የመከላከያ ምስክርነት መብታቸው እንዲታለፍ ፍርድ ቤቱ አዘዘ።
የመከላከያ ምስክርነት መብታቸው እንዲታለፍ ትዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
ሁለቱ ባለስልጣናት በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የመርከብ ግዢ ሙስና ክስ ላይ ምስክርነታቸውን ለማሰማት ጠኋት በነበረው ቀጠሮ ችሎት ተገኝተው የነበረ ሲሆን በድጋሚ ከሰዓት በኋላ እንዲቀቡ ተነግሯቸው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል።
ይሁንና ሁለቱ ባስልጣናቱ ከሰዓት በኋላ በድጋሚ ፍርድ ቤት የተገኙ ቢሆንም በተከሳሽ ጠበቆች በኩል ግን ጊዜው አጭር መሆኑን ጠቅሰው ተዘጋጅተው መከላከያ ምስክርነት ለማሰማት እንዲችሉ ለሌላ ጊዜ እንዲሰሙላቸው ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።
ከሳሽ ዓቃቢህግ በበኩሉ በጠበቆቹ የተጠየቀው ጥያቄ ምክንያታዊና አሳማኝ አለመሆኑን በመግለጽ ለምስክር በቂ ጊዜ ተሰቷል በተሰጣቸው ጊዜ የመከላከያ ምስክርነት ማሰማት እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ የምስክርነት መብታቸው እንዲታለፍ ይታዘዝልኝ ሲል ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
የጠበቆችን ጥያቄና የዓቃቢህግን መቃወሚያ መልስ የመረመረው ፍርድ ቤቱ ጠበቆቹ መከላከያ ምስክር ለመስማት በተሰጠው ቀጠሮ ምስክር ለማሰማት እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ የአንባሳደር ድሪባ ኩማ እና ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ ምስክርነት መብት ታልፎ ምስክርነታቸው ሳይሰማ እንዲቀር ፍርድ ቤት ትዛዝ ሰቷል።
Via Tarik Adugna
@YeneTube @FikerAssefa
የመከላከያ ምስክርነት መብታቸው እንዲታለፍ ትዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
ሁለቱ ባለስልጣናት በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የመርከብ ግዢ ሙስና ክስ ላይ ምስክርነታቸውን ለማሰማት ጠኋት በነበረው ቀጠሮ ችሎት ተገኝተው የነበረ ሲሆን በድጋሚ ከሰዓት በኋላ እንዲቀቡ ተነግሯቸው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል።
ይሁንና ሁለቱ ባስልጣናቱ ከሰዓት በኋላ በድጋሚ ፍርድ ቤት የተገኙ ቢሆንም በተከሳሽ ጠበቆች በኩል ግን ጊዜው አጭር መሆኑን ጠቅሰው ተዘጋጅተው መከላከያ ምስክርነት ለማሰማት እንዲችሉ ለሌላ ጊዜ እንዲሰሙላቸው ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።
ከሳሽ ዓቃቢህግ በበኩሉ በጠበቆቹ የተጠየቀው ጥያቄ ምክንያታዊና አሳማኝ አለመሆኑን በመግለጽ ለምስክር በቂ ጊዜ ተሰቷል በተሰጣቸው ጊዜ የመከላከያ ምስክርነት ማሰማት እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ የምስክርነት መብታቸው እንዲታለፍ ይታዘዝልኝ ሲል ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
የጠበቆችን ጥያቄና የዓቃቢህግን መቃወሚያ መልስ የመረመረው ፍርድ ቤቱ ጠበቆቹ መከላከያ ምስክር ለመስማት በተሰጠው ቀጠሮ ምስክር ለማሰማት እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ የአንባሳደር ድሪባ ኩማ እና ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ ምስክርነት መብት ታልፎ ምስክርነታቸው ሳይሰማ እንዲቀር ፍርድ ቤት ትዛዝ ሰቷል።
Via Tarik Adugna
@YeneTube @FikerAssefa
ዩክሬን ሩሲያ ለዓመታት አጥብቃ ስትጠይቅ የነበረውን ጥያቄ ለማክበር መስማማቷ ተገለፀ!
የሩሲያ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ እንዳሉት ዩክሬን የወደፊቱን ስምምነት ዋና መርሆች የያዘውን ረቂቅ አስረክባለች።
"ዩክሬን ማንኛውንም ህብረት ከመግባት ትታቀባለች።የኒውክሌር ጦር መሳሪያ እና የውጭ ወታደራዊ ቡድንን አትተባበርም።የትኛውም ወታደራዊ ልምምድ የምታደርገው የሩሲያ ፈቃድ ሲኖር ብቻ ነው።" ብለዋል።
"ከዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የኪየቭ ባለስልጣናት ከሩሲያ ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ መሆናቸውን አስታውቀዋል" ሲሉ መናገራቸውን ራፕትሊ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሩሲያ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ እንዳሉት ዩክሬን የወደፊቱን ስምምነት ዋና መርሆች የያዘውን ረቂቅ አስረክባለች።
"ዩክሬን ማንኛውንም ህብረት ከመግባት ትታቀባለች።የኒውክሌር ጦር መሳሪያ እና የውጭ ወታደራዊ ቡድንን አትተባበርም።የትኛውም ወታደራዊ ልምምድ የምታደርገው የሩሲያ ፈቃድ ሲኖር ብቻ ነው።" ብለዋል።
"ከዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የኪየቭ ባለስልጣናት ከሩሲያ ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ መሆናቸውን አስታውቀዋል" ሲሉ መናገራቸውን ራፕትሊ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
#ወርቃማ_ሕጎች
የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#አእምሮህ_ማግኔት_ነው!
ሁልጊዜም አእምሮህ ማግኔት መሆኑን አስታውስ፡፡ አንተን የተቆጣጠሩህን ሃሳቦች እና በውስጥ የሰረፁትን እምነቶች የሚያምኑ እና የሚያስቡ ሌሎች ሰዎች ወዳንተ እንደሚያቀርብም ልብ በል፡፡
በትክክለኛ መንገድ የስበት ህግ (law of attraction) ብለን የምንጠራው አንድ ህግ አለ፡፡ ውሃ ከፍታውን የሚፈልግበት፣ በህዋ ውስጥ ያሉ ነገሮች ሁሉ የየራሳቸውን አምሳያ የሚፈልጉበት ህግ፡፡ ፕላኔቶችን በትክክለኛ ቦታቸው ጠብቆ እንደሚያቆየው የስበት ህግ፡፡
ይህ ህግ የሚለዋወጥ ቢሆን ኖሮ የማንጎ ፍሬ ከአበባው ውስጥ በርራ በፓፓያ አበባ ውስጥ በመግባት በከፊል ማንጎ፣ በከፊል ደግሞ ፓፓያ የሆነ ዛፍ ይፈጥሩ ነበር፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ግን ሰምተን አናውቅም፡፡ ይሄንን የስበት ህግ ትንሽ በመከተል በሴቶች እና በወንዶች መካከል እንዴት እንደሚሰራ ማየት እንችላለን፡፡
ውጤታማና ሃብታም ወንዶች የሚፈልጓት ሴት የእነሱኑ አይነት ሴት እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ወንድም እንደዚያው፡፡ ይህ የሚሆነው በተፈጥሮ ነው - ልክ ውሃ ወደ ታች እንደሚፈሰው፡፡
“ሁሉም አምሳያውን ይስባል” የሚለው አባባል የማይገሰስ ሀቅ ነው፡፡ አንድ ወንድ የሚፈልጋት ሴት በብዙ መልኩ እሱን የምትመስለውን ሴት መሆኑ እውነት ከሆነ፣ የምትፈልጋቸውን ሰዎች ለማሰብ የእነዚህን ሰዎች ሀሳቦች እና እምነቶች በመቆጣጠር እና በማዳበር ማግኔት የመስራትን ጥቅም ማየት አትችልም?
#ወርቃማው_ሕግ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና አዟሪዎች እጅ ይገኛል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#አእምሮህ_ማግኔት_ነው!
ሁልጊዜም አእምሮህ ማግኔት መሆኑን አስታውስ፡፡ አንተን የተቆጣጠሩህን ሃሳቦች እና በውስጥ የሰረፁትን እምነቶች የሚያምኑ እና የሚያስቡ ሌሎች ሰዎች ወዳንተ እንደሚያቀርብም ልብ በል፡፡
በትክክለኛ መንገድ የስበት ህግ (law of attraction) ብለን የምንጠራው አንድ ህግ አለ፡፡ ውሃ ከፍታውን የሚፈልግበት፣ በህዋ ውስጥ ያሉ ነገሮች ሁሉ የየራሳቸውን አምሳያ የሚፈልጉበት ህግ፡፡ ፕላኔቶችን በትክክለኛ ቦታቸው ጠብቆ እንደሚያቆየው የስበት ህግ፡፡
ይህ ህግ የሚለዋወጥ ቢሆን ኖሮ የማንጎ ፍሬ ከአበባው ውስጥ በርራ በፓፓያ አበባ ውስጥ በመግባት በከፊል ማንጎ፣ በከፊል ደግሞ ፓፓያ የሆነ ዛፍ ይፈጥሩ ነበር፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ግን ሰምተን አናውቅም፡፡ ይሄንን የስበት ህግ ትንሽ በመከተል በሴቶች እና በወንዶች መካከል እንዴት እንደሚሰራ ማየት እንችላለን፡፡
ውጤታማና ሃብታም ወንዶች የሚፈልጓት ሴት የእነሱኑ አይነት ሴት እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ወንድም እንደዚያው፡፡ ይህ የሚሆነው በተፈጥሮ ነው - ልክ ውሃ ወደ ታች እንደሚፈሰው፡፡
“ሁሉም አምሳያውን ይስባል” የሚለው አባባል የማይገሰስ ሀቅ ነው፡፡ አንድ ወንድ የሚፈልጋት ሴት በብዙ መልኩ እሱን የምትመስለውን ሴት መሆኑ እውነት ከሆነ፣ የምትፈልጋቸውን ሰዎች ለማሰብ የእነዚህን ሰዎች ሀሳቦች እና እምነቶች በመቆጣጠር እና በማዳበር ማግኔት የመስራትን ጥቅም ማየት አትችልም?
#ወርቃማው_ሕግ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና አዟሪዎች እጅ ይገኛል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
ከሳኡዲ አረቢያ በሁለተኛ ዙር 438 ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው ተመለሱ!
በሳኡዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ አገራቸው የመመለሱ ሥራ ሙሉ በሙሉ መጀመሩን ተከትሎ፤ ዛሬ ከሰዓት በሁለተኛው ዙር በረራ 438 ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ተመላሾቹ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል የሥራ ኃላፊዎች አምባሳደር ሲራጅ ረሺድ፣ መስፍን ገ/ማርያም፣ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሥራና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አራርሳ ቢቂላ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሀና የሺንጉስ፣ እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።ዛሬ ማለዳ በመጀመሪያ ዙር 498 ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው መግባታቸው ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
በሳኡዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ አገራቸው የመመለሱ ሥራ ሙሉ በሙሉ መጀመሩን ተከትሎ፤ ዛሬ ከሰዓት በሁለተኛው ዙር በረራ 438 ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ተመላሾቹ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል የሥራ ኃላፊዎች አምባሳደር ሲራጅ ረሺድ፣ መስፍን ገ/ማርያም፣ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሥራና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አራርሳ ቢቂላ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሀና የሺንጉስ፣ እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።ዛሬ ማለዳ በመጀመሪያ ዙር 498 ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው መግባታቸው ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች እና የአስተዳደር ሠራተኞች ዛሬ በአበል ክፍያ ላይ ቅሬታቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ለመግለጽ ሲወጡ ጸጥታ ኃይሎች ወደ ግቢያቸው እንደመለሷቸው ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል። ሠራተኞቹ ሰልፍ የወጡት፣ የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ላደረጉት አስተዋጽኦ ቃል ከተገባላቸው አበል 34 በመቶው ስላልተከፈላቸው እንደሆነ ተናግረዋል። ቅሬታ አቅራቢዎቹ የ3 ወራት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ጭምር እንዳልተከፈላቸው እና የሕክምና ቁሳቁስ እጥረት እንዳማረራቸው ገልጸዋል። ሚንስትሮች ምክር ቤት ለጤና ባለሙያዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ተጨማሪ አበል እንዲከፈላቸው በግንቦት 2012 ዓ፣ም ወስኖ ነበር።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የአውሮፕላን ነዳጅ እጥረት መከሰቱ ተሰማ!
የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለ ሥልጣን የአውሮፕላን ነዳጅ ክምችት መጠን አስተማማኝ እንዳልሆነ ዋዜማ ሰምቻለሁ ብላለች። ይህንኑ ግምት ውስጥ በማስገባት ባለሥልጣኑ ሌሎች አየር መንገዶች ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከመብረራቸው በፊት ከሌላ አገር ነዳጅ እንዲቀዱ በመምከር ላይ ነው። ባለሥልጣኑ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች እንዳይስተጓጎሉ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፣ ሆኖም ችግሩ በአጭር ጊዜ ይፈታል ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል። በተያዘው ሩብ በጀት ዓመት ኢትዮጵያ ካስገባችው 1 ሚሊዮን ቶን ነዳጅ ውስጥ የአውሮፕላን ነዳጅ 12 በመቶ ብቻ ነው።ሰሞኑን በበርካታ ከተሞች ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል።
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለ ሥልጣን የአውሮፕላን ነዳጅ ክምችት መጠን አስተማማኝ እንዳልሆነ ዋዜማ ሰምቻለሁ ብላለች። ይህንኑ ግምት ውስጥ በማስገባት ባለሥልጣኑ ሌሎች አየር መንገዶች ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከመብረራቸው በፊት ከሌላ አገር ነዳጅ እንዲቀዱ በመምከር ላይ ነው። ባለሥልጣኑ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች እንዳይስተጓጎሉ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፣ ሆኖም ችግሩ በአጭር ጊዜ ይፈታል ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል። በተያዘው ሩብ በጀት ዓመት ኢትዮጵያ ካስገባችው 1 ሚሊዮን ቶን ነዳጅ ውስጥ የአውሮፕላን ነዳጅ 12 በመቶ ብቻ ነው።ሰሞኑን በበርካታ ከተሞች ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል።
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
አፋር ክልል ውስጥ የቀጠለው ጦርነት ባለፈው ሳምንት በታወጀው «የግጭት ማቆም» ውሳኔ ላይ አደጋ መደቀኑን ዲፕሎማቶች ተናገሩ።
ሮይተርስ የዜና ምንጭ እንደዘገበው ከሆነ አፋር ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን ሁለት የሰብአዊ ርዳታ ሠራተኞች አረጋግጠዋል።በአፋር ክልል ስድስት ወረዳዎች በትግራይ ኃይላት መያዛቸውን ሮይተርስ አክሎ ዘግቧል።አቶ ሠዒድ ሙሳ ኢብራሒም የተባሉ የአፋር ኤሬፕቲ ጎሣ መሪ፦ «አፋር ውስጥ ጦርነቱ ቀጥሎ በሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ሠላም ሊኖር አይችልም» ሲሉ ለዜና ምንጩ ተናግረዋል። የአፋር ፖሊስ ኮሚሽነር አህመድ ሐሪፍ በበኩላቸው በትግራይ ኃይላት ተይዘዋል ካሉት ስድስት ወረዳዎች ሁለቱ ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን፤ በክልሉ መዳረሻ ላይም «በከፍተኛ ኹኔታ» የትግራይ ኃይላት እየተበራከቱ መሆናቸውን አክለው ተናግረዋል።
የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ፦ በተጠቀሱት አካባቢዎች ውጊያ የለም ሲሉ ማስተባበላቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። በአፋር ክልል አቅራቢያ ተዋጊዎቻቸውን እያሰፈሩ ነው ስለመባሉ ግን ማስተባበያ አልሰጡም ብሏል የዜና ምንጩ።ለሰብአዊ ርዳታ በሚል «የግጭት ማቆም» ውሳኔ በፌዴራል መንግሥት የታወጀው፤ ሕወሓትም ለዚያ ተገዢ እንደሚሆን የወሰነው ባለፈው ሳምንት ነበር። የፌዴራል መንግሥት ሰብአዊ ርዳታ ወደ ትግራይ ክልል እንዳያልፍ ሕወሓት መሰናክል ኾኗል ሲል ይከሳል። ሕወሓት በበኩሉ የተባለው የሰብአዊ ርዳታ አንዳችም ወደ ክልሉ አልገባም ሲል የፌዴራል መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል። በአፋር፣ በትግራይ እና በአማራ ክልሎች በርካቶች ለብርቱ ረሐብ አደጋ መጋለጣቸው ይነገራል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ሮይተርስ የዜና ምንጭ እንደዘገበው ከሆነ አፋር ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን ሁለት የሰብአዊ ርዳታ ሠራተኞች አረጋግጠዋል።በአፋር ክልል ስድስት ወረዳዎች በትግራይ ኃይላት መያዛቸውን ሮይተርስ አክሎ ዘግቧል።አቶ ሠዒድ ሙሳ ኢብራሒም የተባሉ የአፋር ኤሬፕቲ ጎሣ መሪ፦ «አፋር ውስጥ ጦርነቱ ቀጥሎ በሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ሠላም ሊኖር አይችልም» ሲሉ ለዜና ምንጩ ተናግረዋል። የአፋር ፖሊስ ኮሚሽነር አህመድ ሐሪፍ በበኩላቸው በትግራይ ኃይላት ተይዘዋል ካሉት ስድስት ወረዳዎች ሁለቱ ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን፤ በክልሉ መዳረሻ ላይም «በከፍተኛ ኹኔታ» የትግራይ ኃይላት እየተበራከቱ መሆናቸውን አክለው ተናግረዋል።
የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ፦ በተጠቀሱት አካባቢዎች ውጊያ የለም ሲሉ ማስተባበላቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። በአፋር ክልል አቅራቢያ ተዋጊዎቻቸውን እያሰፈሩ ነው ስለመባሉ ግን ማስተባበያ አልሰጡም ብሏል የዜና ምንጩ።ለሰብአዊ ርዳታ በሚል «የግጭት ማቆም» ውሳኔ በፌዴራል መንግሥት የታወጀው፤ ሕወሓትም ለዚያ ተገዢ እንደሚሆን የወሰነው ባለፈው ሳምንት ነበር። የፌዴራል መንግሥት ሰብአዊ ርዳታ ወደ ትግራይ ክልል እንዳያልፍ ሕወሓት መሰናክል ኾኗል ሲል ይከሳል። ሕወሓት በበኩሉ የተባለው የሰብአዊ ርዳታ አንዳችም ወደ ክልሉ አልገባም ሲል የፌዴራል መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል። በአፋር፣ በትግራይ እና በአማራ ክልሎች በርካቶች ለብርቱ ረሐብ አደጋ መጋለጣቸው ይነገራል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
https://tttttt.me/sabinaadvisor
የስራ ጉዞ ወደ # Europe
#Schengen_visa
👉 የሚሰራበት አገር - geneva, Swaziland
👉 የስራው አይነት :- accounting
👉 የስራ ቀናት - 6 ቀናት/ week
👉 የወር ደሞዝ - €10000_13000 and more
👉 ፆታ - አይጠይቅም
👉 ዕድሜ - 25እስከ 45
👉 መኖሪያ ቤት - በነፃ
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ ከ 2 - 3 ወር ነው
#10 persons
#Requirements
👉 Passport
👉photo
👉Degree documents
👉Work experience
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
የስራ ጉዞ ወደ # Europe
#Schengen_visa
👉 የሚሰራበት አገር - geneva, Swaziland
👉 የስራው አይነት :- accounting
👉 የስራ ቀናት - 6 ቀናት/ week
👉 የወር ደሞዝ - €10000_13000 and more
👉 ፆታ - አይጠይቅም
👉 ዕድሜ - 25እስከ 45
👉 መኖሪያ ቤት - በነፃ
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ ከ 2 - 3 ወር ነው
#10 persons
#Requirements
👉 Passport
👉photo
👉Degree documents
👉Work experience
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ቲንክ ኤንድ ግሮው ሪች በሚለውና #አስበህ_ሐብታም_ሁን በሚል በተተረጎመው መጽሐፉ የምናውቀው የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
ይህ ወደ ሀብት ጉዞ የተሰኘው መጽሐፍ እያንዳንዱን ሕልማችንንና ዓላማችንን ለማሳካት ያግዘናል፡፡
ብልፅግና በገንዘብና ዝና ብቻ የተገደበ ትርጉም እንደሌለው ያሳየናል፡፡ እውነተኛ ባለጸጋ ለመሆን በሁሉም የሕይወት ዘርፎች መበልፀግ ያስፈልጋል- በአካል፣ በመንፈስ፣ በገንዘብ፡፡
ለዚህም ደግሞ ከ25 ሺ በላይ ሰዎች የውድቀት ምክንያት፣ ከ500 በላይ ስኬታማ ሰዎች ምስጢርና የሀያ አምስት አመታት የምርምር ውጤት... ወደ #ሀብት_ጉዞ መጽሐፍን ፈጥሯል።
ከ60 ሚሊየን ኮፒ በላይ ከተሸጠው አስበህ ሀብታም ሁን መጽሐፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ሽያጭን የተቀዳጀ መጽሐፍ።
እነሆ በሁሉም መልክ ወደ ሀብት ጉዞ!!
የናፖሊዮን ሂልን መጽሐፍ ይዞ!!!
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ቲንክ ኤንድ ግሮው ሪች በሚለውና #አስበህ_ሐብታም_ሁን በሚል በተተረጎመው መጽሐፉ የምናውቀው የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
ይህ ወደ ሀብት ጉዞ የተሰኘው መጽሐፍ እያንዳንዱን ሕልማችንንና ዓላማችንን ለማሳካት ያግዘናል፡፡
ብልፅግና በገንዘብና ዝና ብቻ የተገደበ ትርጉም እንደሌለው ያሳየናል፡፡ እውነተኛ ባለጸጋ ለመሆን በሁሉም የሕይወት ዘርፎች መበልፀግ ያስፈልጋል- በአካል፣ በመንፈስ፣ በገንዘብ፡፡
ለዚህም ደግሞ ከ25 ሺ በላይ ሰዎች የውድቀት ምክንያት፣ ከ500 በላይ ስኬታማ ሰዎች ምስጢርና የሀያ አምስት አመታት የምርምር ውጤት... ወደ #ሀብት_ጉዞ መጽሐፍን ፈጥሯል።
ከ60 ሚሊየን ኮፒ በላይ ከተሸጠው አስበህ ሀብታም ሁን መጽሐፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ሽያጭን የተቀዳጀ መጽሐፍ።
እነሆ በሁሉም መልክ ወደ ሀብት ጉዞ!!
የናፖሊዮን ሂልን መጽሐፍ ይዞ!!!
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun