የሱማሌላንድ ራስ ገዝ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ ለኦፊሴላዊ ጉብኝት ወደ አሜሪካ እንዳቀኑ የራስ ገዟ ውጭ ጉዴይ ሚንስቴር በትዊተር ገጹ አስታውቋል።
ፕሬዝዳንት ቢሂ በጉብኝታቸው ከአሜሪካ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከሕግ አውጭ ምክር ቤቱ አባላት ጋር ይነጋገራሉ ተብሏል። ሱማሌላንድ በሐርጌሳ ወደቧ አሜሪካ ወታደራዊ ጦር ሠፈር ማቋቋም ከፈለገች ፍቃድ እንደምትሰጥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የገለጠች ሲሆን፣ ፕሬዝዳንት ሙሴ በመጋቢት በአሜሪካ በሚያደርጉት ጉብኝት በጉዳዩ ላይ ከአሜሪካ ባለሥልጣናት ጋር እንደሚወያዩ በወቅቱ ተገልጦ ነበር።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@Yenetube @Fikerassefa
ፕሬዝዳንት ቢሂ በጉብኝታቸው ከአሜሪካ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከሕግ አውጭ ምክር ቤቱ አባላት ጋር ይነጋገራሉ ተብሏል። ሱማሌላንድ በሐርጌሳ ወደቧ አሜሪካ ወታደራዊ ጦር ሠፈር ማቋቋም ከፈለገች ፍቃድ እንደምትሰጥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የገለጠች ሲሆን፣ ፕሬዝዳንት ሙሴ በመጋቢት በአሜሪካ በሚያደርጉት ጉብኝት በጉዳዩ ላይ ከአሜሪካ ባለሥልጣናት ጋር እንደሚወያዩ በወቅቱ ተገልጦ ነበር።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@Yenetube @Fikerassefa
በሱዳን የዳቦ ዋጋ በ40 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተከትሎ የዳቦ አመጽ በመካሄድ ላይ ነው
በሱዳን የዳቦ ዋጋ መናሩን ተከትሎ ከፍተኛ ህዝባዊ ቁጣ ተቀሰቀሰ፡፡
ዩክሬን የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ጦር ወይም ኔቶን እቀላቀላለሁ ማለቷን ተከትሎ የተጀመረው የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የዓለም ነዳጅ እና ምግብ ዋጋዎችን እንዲንር አድርጓል፡፡
በሱዳንም የዳቦ ዋጋ ከጦርነቱ በፊት ከነበረበት አሁን ላይ 50 የሱዳን ፓውንድ ጭማሪ ያሳየ ሲሆን ይህም የአገሪቱን ዜጎች ለከፍተኛ ቁጣ ዳርጓል፡፡
በዚህም ምክንያት በሱዳን የዳቦ አመጽ በመካሄድ ላይ ሲሆን በሺህ የሚቆጠሩ ሱዳናዊያን ወደ አደባባይ ወጥተው ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ናቸው፡፡
ባሳለፍነው ጥቅምት በጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ (ዶ/ር) ይመራ በነበረው መንግስት ላይ መፈንቅለ መንግስት በማድረግ ስልጣን የተቆጣጠረው ወታደራዊ መንግስት ላይ ተጨማሪ ጫናን ይፈጥራል ተብሏል፡፡
መፈንቅለ መንግስቱን ለመቃወም ወደ አደባባይ የወጡት ሱዳናዊያን አሁን ደግሞ የዳቦ ዋጋ መናሩ ተጨማሪ ሱዳናዊያን ወደ አደባባይ ለተቃውሞ ወጥተዋል፡፡
የሱዳን የጸጥታ ሀይሎችም በአገሪቱ በርካታ ከተሞች ወደ አደባባይ የወጡ አመጸኞችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ መጠቀሙን አልዓይን ከካርቱም ዘግቧል፡፡
ከዳቦ ዋጋ በተጨማሪም የነዳጅ ዋጋ በ50 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱም በጀነራል አልቡርሃን ለሚመራው ወታደራዊ መንግስት ሌላኛው ፈተና ነውም ተብሏል፡፡
ተቃዋሚዎቹ ከዚህ በፊት ስልጣን በሀይል የተቆጣጠረው የሱዳን ወታደራዊ መንግስት ስልጣኑን ለሲቪል አስተዳድር እንዲመልስ በመጠየቅ ላይ ናቸው፡፡
የዳቦ ዋጋ መናሩን ተከትሎ በዚህ አስቸጋሪ ሁኔታ አንማርም ያሉ ተማሪዎችን ጨምሮ የባቡር መንገድ ሰራተኞችም የዳቦ አመጹን ተቀላቅለዋል፡፡
የሱዳን ጦር ስልጣን በሀይል መቆጣጠሩን ተከትሎ አሜሪካ ለሱዳን ልትሰጠው የነበረውን 700 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማቆሟ ይታወሳል፡፡
በፈረንጆቹ 2019 በሱዳን የዳቦ ዋጋ ጨምሯል በሚል ተቃውሞ ተጀምሮ በስልጣን ላይ የነበሩት ፕሬዘዳንት ኦማል ሀሰን አልበሽርን ከስልጣን እንዲነሱ ዋነኛ ምክንያት መሆኑ አይዘነጋም፡፡
Via:- Al ain
@Yenetube @Fikerassefa
በሱዳን የዳቦ ዋጋ መናሩን ተከትሎ ከፍተኛ ህዝባዊ ቁጣ ተቀሰቀሰ፡፡
ዩክሬን የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ጦር ወይም ኔቶን እቀላቀላለሁ ማለቷን ተከትሎ የተጀመረው የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የዓለም ነዳጅ እና ምግብ ዋጋዎችን እንዲንር አድርጓል፡፡
በሱዳንም የዳቦ ዋጋ ከጦርነቱ በፊት ከነበረበት አሁን ላይ 50 የሱዳን ፓውንድ ጭማሪ ያሳየ ሲሆን ይህም የአገሪቱን ዜጎች ለከፍተኛ ቁጣ ዳርጓል፡፡
በዚህም ምክንያት በሱዳን የዳቦ አመጽ በመካሄድ ላይ ሲሆን በሺህ የሚቆጠሩ ሱዳናዊያን ወደ አደባባይ ወጥተው ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ናቸው፡፡
ባሳለፍነው ጥቅምት በጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ (ዶ/ር) ይመራ በነበረው መንግስት ላይ መፈንቅለ መንግስት በማድረግ ስልጣን የተቆጣጠረው ወታደራዊ መንግስት ላይ ተጨማሪ ጫናን ይፈጥራል ተብሏል፡፡
መፈንቅለ መንግስቱን ለመቃወም ወደ አደባባይ የወጡት ሱዳናዊያን አሁን ደግሞ የዳቦ ዋጋ መናሩ ተጨማሪ ሱዳናዊያን ወደ አደባባይ ለተቃውሞ ወጥተዋል፡፡
የሱዳን የጸጥታ ሀይሎችም በአገሪቱ በርካታ ከተሞች ወደ አደባባይ የወጡ አመጸኞችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ መጠቀሙን አልዓይን ከካርቱም ዘግቧል፡፡
ከዳቦ ዋጋ በተጨማሪም የነዳጅ ዋጋ በ50 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱም በጀነራል አልቡርሃን ለሚመራው ወታደራዊ መንግስት ሌላኛው ፈተና ነውም ተብሏል፡፡
ተቃዋሚዎቹ ከዚህ በፊት ስልጣን በሀይል የተቆጣጠረው የሱዳን ወታደራዊ መንግስት ስልጣኑን ለሲቪል አስተዳድር እንዲመልስ በመጠየቅ ላይ ናቸው፡፡
የዳቦ ዋጋ መናሩን ተከትሎ በዚህ አስቸጋሪ ሁኔታ አንማርም ያሉ ተማሪዎችን ጨምሮ የባቡር መንገድ ሰራተኞችም የዳቦ አመጹን ተቀላቅለዋል፡፡
የሱዳን ጦር ስልጣን በሀይል መቆጣጠሩን ተከትሎ አሜሪካ ለሱዳን ልትሰጠው የነበረውን 700 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማቆሟ ይታወሳል፡፡
በፈረንጆቹ 2019 በሱዳን የዳቦ ዋጋ ጨምሯል በሚል ተቃውሞ ተጀምሮ በስልጣን ላይ የነበሩት ፕሬዘዳንት ኦማል ሀሰን አልበሽርን ከስልጣን እንዲነሱ ዋነኛ ምክንያት መሆኑ አይዘነጋም፡፡
Via:- Al ain
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትናንት ሌሊት ብሔርን መሠረት አድርጎ በተማሪዎች መካከል በተቀሰቀሰው ግጭት በበርካታ ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የአይን እማኞች ገለጹ።
ግጭቱን በቅርበት የተመለከቱ ተማሪዎች ለዶይቼ ቬለ እንደገለጹት ችግሩ ከተፈጠረ ቀናት ያስቆጠረ ቢሆንም ትናንት ሌሊት ግን ወደ አካላዊ ግጭት ተሸጋግሯል። በተማሪዎቹ መካከል ወደ ብሄር ግጭት ያሸጋገረውን አጋጣሚ በተመለከተ አስተያየቱን ለዶይቼ ቬለ የሰጠው እና ስሙ እንዳይገለጽ የጠየቀው ተማሪ« ጥላቻን የሚሰብክ ወረቀት በጊቢው መበተኑን » ይገልጻል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት ኢንጂነር ዉባቸው ማሞ በበኩላቸው የቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ወደ ቅጥር ጊቢው በመግባት ተማሪዎችን ለፖለቲካ አጀንዳ ማራመጃነት ተጠቅመዋል በማለት ይከሳሉ። ኢንጅነር ውባቸው አሁን ዩኒቨርሲቲው መደበኛ የመማር ማስተማር ተግባሩ እንደቀጠለ መግለጻቸውን ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በዩኒቨርሲቲው የፀጥታ ችግር ለመፍጠር የሞከሩ ያሏቸው ተማሪዎች እና ሌሎች አካላት ከፀጥታ ሃይሎች ጋር በቅንጅት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን አስታውቀው ነበር።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ግጭቱን በቅርበት የተመለከቱ ተማሪዎች ለዶይቼ ቬለ እንደገለጹት ችግሩ ከተፈጠረ ቀናት ያስቆጠረ ቢሆንም ትናንት ሌሊት ግን ወደ አካላዊ ግጭት ተሸጋግሯል። በተማሪዎቹ መካከል ወደ ብሄር ግጭት ያሸጋገረውን አጋጣሚ በተመለከተ አስተያየቱን ለዶይቼ ቬለ የሰጠው እና ስሙ እንዳይገለጽ የጠየቀው ተማሪ« ጥላቻን የሚሰብክ ወረቀት በጊቢው መበተኑን » ይገልጻል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት ኢንጂነር ዉባቸው ማሞ በበኩላቸው የቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ወደ ቅጥር ጊቢው በመግባት ተማሪዎችን ለፖለቲካ አጀንዳ ማራመጃነት ተጠቅመዋል በማለት ይከሳሉ። ኢንጅነር ውባቸው አሁን ዩኒቨርሲቲው መደበኛ የመማር ማስተማር ተግባሩ እንደቀጠለ መግለጻቸውን ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በዩኒቨርሲቲው የፀጥታ ችግር ለመፍጠር የሞከሩ ያሏቸው ተማሪዎች እና ሌሎች አካላት ከፀጥታ ሃይሎች ጋር በቅንጅት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን አስታውቀው ነበር።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮቴሌኮም እና በሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መካከል መሰረተልማትን ለመጋራት የሚደረጉ ስምምነቶች በዋጋ እና የክፍያ ገንዘብ አይነት ወይም ምንዛሪ ምክንያት አለመግባባቶች ተፈጠሩ፡፡
ሁለቱ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች መሰረተ ልማትን መጋራት፤ ኢንቱ-ኮኔክቲቪቲ ማለትም የሁለቱ ደንበኞችን ማገናኘት አና ብሄራዊ ሮሚንግ ማለትም አንዳቸው የሌላኛቸውን ኔትዎርክ ለመጠቀም የሚያስችላቸውን ስምምነት ለማድረግ ከመስከረም ወር ጀምሮ ሲሰሩ የነበር ቢሆንም እስካሁን ንግግራቸውን ውጤታማ መሆን አልቻለም፡፡
በሁለቱም አገልግሎቶች ሰጪዎች እንደምክንያት ከተነሱት አንዱ የኪራይ ዋጋ ሲሆን የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በኢትዮ ቴልኮም የቀረበው ዋጋ ውድ እንደሆነ ሲገልፁ የኢትዮ ቴልኮም ሃላፊዎች በበኩላቸው የቀረበው ዋጋ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን ገልፀው ለሱም ማካካሻ ኢትዮቴሌኮም በውጭ ምንዛሪ የተወሰነው እንዲከፈለው ጠይቋል፤ የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በበኩላቸው ድርጅታቸው ሀገር ውስጥ የተመዘገበ ስለሆነ በብር መጠቀም አለበት ሲሉ ኢትዮቴልኮም በበኩሉ መሰረተልማቶችን በዶላር ከፍሎ እንደሚያሰራ እና የውጪ ምንዛሪ እንደሚያስፈልገው ይገልጻል፡፡
የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት አና የቁጥጥር ከፍተኛ ኦፊሰር የሆኑት ማቲው ሀሪሰን ስምምነቱ በተለያዩ ምክንያቶች ቢዘገይም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባለፈው ወር ስምምነት ላይ ይደረሳል ብሎ ሲጠብቅ እንደነበር ተናግሯል፡፡የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሀላፊው ለካፒታል እንደተናገሩት ጉዳዩን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በያዝነው ወር መጨረሻ መፈታት ካልተቻለ ነገሩን ወደ ኢትዮጵያ ኮምኒኬሽን ባለስልጣን እንደሚወስዱት ገልጸዋል።ባለስልጣኑ በህጉ መሰረት ጣልቃ መግባት እና የማስማማት ስልጣን አለው፡፡
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለቱ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች መሰረተ ልማትን መጋራት፤ ኢንቱ-ኮኔክቲቪቲ ማለትም የሁለቱ ደንበኞችን ማገናኘት አና ብሄራዊ ሮሚንግ ማለትም አንዳቸው የሌላኛቸውን ኔትዎርክ ለመጠቀም የሚያስችላቸውን ስምምነት ለማድረግ ከመስከረም ወር ጀምሮ ሲሰሩ የነበር ቢሆንም እስካሁን ንግግራቸውን ውጤታማ መሆን አልቻለም፡፡
በሁለቱም አገልግሎቶች ሰጪዎች እንደምክንያት ከተነሱት አንዱ የኪራይ ዋጋ ሲሆን የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በኢትዮ ቴልኮም የቀረበው ዋጋ ውድ እንደሆነ ሲገልፁ የኢትዮ ቴልኮም ሃላፊዎች በበኩላቸው የቀረበው ዋጋ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን ገልፀው ለሱም ማካካሻ ኢትዮቴሌኮም በውጭ ምንዛሪ የተወሰነው እንዲከፈለው ጠይቋል፤ የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በበኩላቸው ድርጅታቸው ሀገር ውስጥ የተመዘገበ ስለሆነ በብር መጠቀም አለበት ሲሉ ኢትዮቴልኮም በበኩሉ መሰረተልማቶችን በዶላር ከፍሎ እንደሚያሰራ እና የውጪ ምንዛሪ እንደሚያስፈልገው ይገልጻል፡፡
የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት አና የቁጥጥር ከፍተኛ ኦፊሰር የሆኑት ማቲው ሀሪሰን ስምምነቱ በተለያዩ ምክንያቶች ቢዘገይም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባለፈው ወር ስምምነት ላይ ይደረሳል ብሎ ሲጠብቅ እንደነበር ተናግሯል፡፡የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሀላፊው ለካፒታል እንደተናገሩት ጉዳዩን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በያዝነው ወር መጨረሻ መፈታት ካልተቻለ ነገሩን ወደ ኢትዮጵያ ኮምኒኬሽን ባለስልጣን እንደሚወስዱት ገልጸዋል።ባለስልጣኑ በህጉ መሰረት ጣልቃ መግባት እና የማስማማት ስልጣን አለው፡፡
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🖲ሴኩሪቲ ካሚራ ከነፃ ገጠማ ጋር...
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
11 ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና ለማድረግ ትናንት ማምሻውን ወደ እስራኤል ተጉዘዋል።
ህጻናቱ ወደ እስራኤል ያተጓዙት በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ከሴቭ ዘቻይልድ ሀርት ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር ያመቻቸውን እድል በመጠቀም ነው።በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለህክምና ለሚሄዱት ህጻናት ሽኝት አድርገውላቸዋል።
አምባሳደር አለልኝ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ኤምባሲው ቪዛ ያዘገጀው ለ16 ህጻናት ቢሆንም ዛሬ ወደ እስራኤል ያቀኑት 11ዱ ናቸው ብለዋል።በቀጣይም ቀሪዎቹ ህጻናት ወደ እስራኤል የሚሄዱበት ሁኔታ እንደሚመቻችም ማስታወቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።የእስራኤል መንግሥት የልብ ህሙማን ህጻናትን ወስዶ ከማሳከም ባለፈ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች በዘርፉ የሚፈለገውን እውቀት እንዲጨብጡ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ህጻናቱ ወደ እስራኤል ያተጓዙት በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ከሴቭ ዘቻይልድ ሀርት ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር ያመቻቸውን እድል በመጠቀም ነው።በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለህክምና ለሚሄዱት ህጻናት ሽኝት አድርገውላቸዋል።
አምባሳደር አለልኝ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ኤምባሲው ቪዛ ያዘገጀው ለ16 ህጻናት ቢሆንም ዛሬ ወደ እስራኤል ያቀኑት 11ዱ ናቸው ብለዋል።በቀጣይም ቀሪዎቹ ህጻናት ወደ እስራኤል የሚሄዱበት ሁኔታ እንደሚመቻችም ማስታወቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።የእስራኤል መንግሥት የልብ ህሙማን ህጻናትን ወስዶ ከማሳከም ባለፈ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች በዘርፉ የሚፈለገውን እውቀት እንዲጨብጡ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ መጋቢት 18 ላይ የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔውን እንደሚያካሂድ ፓርቲው ለኢትዮጵያ ኢንሳይደር ድረገጽ በሰጠው መረጃ አስታውቋል። የፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔ የፓርቲውን መተዳደርያ ደንብ እንደሚያሻሽል እና አዳዲስ የፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ እና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን እንደሚመርጥ ተገልጧል።ምርጫ ቦርድ እስከ መጋቢት 10 ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂዱ ካዘዛቸው ፓርቲዎች አንዱ ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
እስራኤል ለቀጣዩ ፋሲካ በዓል ለሐይማኖታዊ ተልዕኮ የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች ወደ ግዛቷ እንዳይገቡ ማገዷን ታይምስ ኦፍ እስራዔል ጋዜጣ አስነብቧል።
እስራዔል ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች እንዳይገቡባት ያገደችው፣ በኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ሳቢያ አንዴ ከገቡ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በሚል ስጋት እና ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገቡ ኢትዮጵያዊያን ተጓዦች አልተመለሱም በማለት ነው። የአገሪቱ የኢምግሬሽን ባለሥልጣን ለእስራዔላዊያን አስጎብኝ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ፣ ተጓዥ የኢትዮጵያዊያን ክርስቲያን ቡድኖችን ወደ እስራዔል እንዳያጓጉዙ አሳስቧል።የአገሪቱ አስጎብኝ ድርጅቶች ማኅበር ግን፣ እገዳው አድሏዊ ነው ሲል ተቃውሟል።
✍️Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
እስራዔል ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች እንዳይገቡባት ያገደችው፣ በኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ሳቢያ አንዴ ከገቡ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በሚል ስጋት እና ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገቡ ኢትዮጵያዊያን ተጓዦች አልተመለሱም በማለት ነው። የአገሪቱ የኢምግሬሽን ባለሥልጣን ለእስራዔላዊያን አስጎብኝ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ፣ ተጓዥ የኢትዮጵያዊያን ክርስቲያን ቡድኖችን ወደ እስራዔል እንዳያጓጉዙ አሳስቧል።የአገሪቱ አስጎብኝ ድርጅቶች ማኅበር ግን፣ እገዳው አድሏዊ ነው ሲል ተቃውሟል።
✍️Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
በጉጂ ዞን ከ22 ሺ በላይ ተማሪዎች በድርቅ እና በፀጥታ ችግር የተነሳ በትምህርት ገበታ ላይ እንደማይገኙ ተነገረ!
በጉጂ ዞን በ72 ትምህርት ቤቶች ትምህርታቸውን ይከታተሉ የነበሩ ከ22 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ባለው የጸጥታ ችግር እና በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ ተገልጿል።በዞኑ ከዚህ ቀደም በነበረ የትምህርት ቤት ምገባ በርካታ ተማሪዎች ተጠቃሚ የነበሩ ሲሆን አሁን ላይ ምገባው በመቋረጡ እና ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ መገኘት አለመቻላቸው ተገልጿል፡፡
በተጨማሪም በትምህርት ቤቱ ያስተምሩ የነበሩ መምህራን ባለው ችግር የተነሳ የመማር ማስተማር ሂደቱ ሊቀጥል አለመቻሉ ተጠቁሟል።በዞኑ 22 ሺ 967 ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ እና ቤተሰቦቻቸውም ባለው የፀጥታ ችግር እና ድርቅ የተነሳ ከቤት ንብረታቸው እንደተፈናቀሉ የዞኑ መንግስት ኮሚኒኬሽን ሀላፊ የሆኑት አቶ ዮሀንስ ወርቁ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
እንደ ሀላፊው ገለፃ በአሁኑ ሰዓት የተወሰኑ ተማረዎች የዞኑ ትምህርት ቢሮ ባደረገው ክትትል ከ11 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተዘዋውረው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉ ተገልጿል፡፡በዞኑ በቂ ድጋፍ እየተደረገ አለመሆኑ እና ህብረተሰቡም በድርቅ እና በጸጥታ ችግር የተነሳ ክፉኛ መጎዳቱን አቶ ዮሀንስ ወርቁ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
በጉጂ ዞን በ72 ትምህርት ቤቶች ትምህርታቸውን ይከታተሉ የነበሩ ከ22 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ባለው የጸጥታ ችግር እና በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ ተገልጿል።በዞኑ ከዚህ ቀደም በነበረ የትምህርት ቤት ምገባ በርካታ ተማሪዎች ተጠቃሚ የነበሩ ሲሆን አሁን ላይ ምገባው በመቋረጡ እና ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ መገኘት አለመቻላቸው ተገልጿል፡፡
በተጨማሪም በትምህርት ቤቱ ያስተምሩ የነበሩ መምህራን ባለው ችግር የተነሳ የመማር ማስተማር ሂደቱ ሊቀጥል አለመቻሉ ተጠቁሟል።በዞኑ 22 ሺ 967 ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ እና ቤተሰቦቻቸውም ባለው የፀጥታ ችግር እና ድርቅ የተነሳ ከቤት ንብረታቸው እንደተፈናቀሉ የዞኑ መንግስት ኮሚኒኬሽን ሀላፊ የሆኑት አቶ ዮሀንስ ወርቁ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
እንደ ሀላፊው ገለፃ በአሁኑ ሰዓት የተወሰኑ ተማረዎች የዞኑ ትምህርት ቢሮ ባደረገው ክትትል ከ11 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተዘዋውረው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉ ተገልጿል፡፡በዞኑ በቂ ድጋፍ እየተደረገ አለመሆኑ እና ህብረተሰቡም በድርቅ እና በጸጥታ ችግር የተነሳ ክፉኛ መጎዳቱን አቶ ዮሀንስ ወርቁ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
ብልጽግና ፓርቲ በ10 ሺህ 658 አባላቱ ላይ ርምጃ መወሰዱን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚደንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።
ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው የፓርቲውን ውስጣዊ አንድነት የሚያጠናክሩ ውሳኔዎች መወሰኑንና የተጣለበትን ሕዝባዊ አደራ በአግባቡ ይወጣ ዘንድ በአባላት ላይ የማጥራት እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ።በዚህም መሰረት በ108 ሺህ 258 አባላት ላይ ጥልቅ ግምገማ መደረጉን፤ በ10 ሺህ 658 አባላት ላይ ርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።
2 ሺህ 574 አባላትም ከኃላፊነት መነሳታቸውን ፓርቲው ገልጾ፥ ሌሎች የማስተካከያ እርምጃዎች መወሰዳቸውንም የፓርቲው ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ዛሬ የፖርቲውን አንደኛ ጉባኤ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
በየክልሉ እታች ድረስ የተደራጀ እቅድ ተዘጋጅቶና ውይይት ተደርጎ በየአከባቢው ያሉ ችግሮች እንደሚፈቱም ነው የተገለጸው።በበርካታ ጫናዎች ኢትዮጵያን ለማበርታት፣ ለማጽናትና ለማቆም የተሄደበት ርቀት ውጤታማ የሚባል ነበር ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው የፓርቲውን ውስጣዊ አንድነት የሚያጠናክሩ ውሳኔዎች መወሰኑንና የተጣለበትን ሕዝባዊ አደራ በአግባቡ ይወጣ ዘንድ በአባላት ላይ የማጥራት እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ።በዚህም መሰረት በ108 ሺህ 258 አባላት ላይ ጥልቅ ግምገማ መደረጉን፤ በ10 ሺህ 658 አባላት ላይ ርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።
2 ሺህ 574 አባላትም ከኃላፊነት መነሳታቸውን ፓርቲው ገልጾ፥ ሌሎች የማስተካከያ እርምጃዎች መወሰዳቸውንም የፓርቲው ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ዛሬ የፖርቲውን አንደኛ ጉባኤ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
በየክልሉ እታች ድረስ የተደራጀ እቅድ ተዘጋጅቶና ውይይት ተደርጎ በየአከባቢው ያሉ ችግሮች እንደሚፈቱም ነው የተገለጸው።በበርካታ ጫናዎች ኢትዮጵያን ለማበርታት፣ ለማጽናትና ለማቆም የተሄደበት ርቀት ውጤታማ የሚባል ነበር ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
152 ሺሕ ተማሪዎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚቀላቀሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ!
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 152 ሺሕ የሚሆኑት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚቀላቀሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ይህም በአማካይ በአጠቃላይ በሁለቱም ዙር ፈተናውን 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ካመጡት ውስጥ 53 በመቶ ያህል መሆኑ ተነግሯል።
በመንግሥት ተቋማት ምደባ ከሚያገኙት ተማሪዎች ውስጥ 63 ሺሕ 833 የሚሆኑት ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ አነስተኛ ነጥብ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው ሌሎች 135 ሺሕ 209 ተማሪዎች በተለያዩ አማራጮች ከፍተኛ ትምህርት መማር እንደሚችሉም ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 152 ሺሕ የሚሆኑት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚቀላቀሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ይህም በአማካይ በአጠቃላይ በሁለቱም ዙር ፈተናውን 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ካመጡት ውስጥ 53 በመቶ ያህል መሆኑ ተነግሯል።
በመንግሥት ተቋማት ምደባ ከሚያገኙት ተማሪዎች ውስጥ 63 ሺሕ 833 የሚሆኑት ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ አነስተኛ ነጥብ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው ሌሎች 135 ሺሕ 209 ተማሪዎች በተለያዩ አማራጮች ከፍተኛ ትምህርት መማር እንደሚችሉም ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት 623 መሆኑ ተገለፀ።
በሁለት ዙር በተሰጠው የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት 623 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል።በመጀመሪያው ዙር ፈተና የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት 563 ሲሆን በሁለተኛው ዙር የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት ደግሞ 623 መሆኑ ነው የተነገረው።
ከፍተኛ ውጤቱም በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመዘገበ መሆኑም ታውቋል።ፈተናው በመጀመሪያው ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ 600፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ 500 የተያዘ ሲሆን በሁለተኛ ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ700 ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ከ 600 መያዙ ታውቋል።አጠቃላይ ፈተናውን በሁለት ዙር 598ሺ 679 ተማሪዎች የተፈተኑ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 287ሺ223 ተማሪዎች 50% እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
Via MoE
@YeneTube @FikerAssefa
በሁለት ዙር በተሰጠው የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት 623 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል።በመጀመሪያው ዙር ፈተና የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት 563 ሲሆን በሁለተኛው ዙር የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት ደግሞ 623 መሆኑ ነው የተነገረው።
ከፍተኛ ውጤቱም በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመዘገበ መሆኑም ታውቋል።ፈተናው በመጀመሪያው ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ 600፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ 500 የተያዘ ሲሆን በሁለተኛ ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ700 ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ከ 600 መያዙ ታውቋል።አጠቃላይ ፈተናውን በሁለት ዙር 598ሺ 679 ተማሪዎች የተፈተኑ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 287ሺ223 ተማሪዎች 50% እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
Via MoE
@YeneTube @FikerAssefa
The dates are getting closer to witness one of Largest Global Hybrid Expo, which shall be taking place at the newly built state of the art library, Abrehot Library.
Exhibitors can take part either Onsite or Virtual, form any part of the globe.
List of Exhibitors:
Schools & Colleges/Universities
School Management Solution Providers
Software developers
App developers & Coders
Start-ups & TECH Entrepreneurs
Education Consultants
STEM Education Incubators,
Digital Service Providers
Education Material Producers & Suppliers
Digital Libraries
NGOs & related.
To Reserve Your Booth:
Call us:
+251 974 0820 36
+251 974 0820 37
Book online via:
www.backtoschoolafrica.com
Exhibitors can take part either Onsite or Virtual, form any part of the globe.
List of Exhibitors:
Schools & Colleges/Universities
School Management Solution Providers
Software developers
App developers & Coders
Start-ups & TECH Entrepreneurs
Education Consultants
STEM Education Incubators,
Digital Service Providers
Education Material Producers & Suppliers
Digital Libraries
NGOs & related.
To Reserve Your Booth:
Call us:
+251 974 0820 36
+251 974 0820 37
Book online via:
www.backtoschoolafrica.com
የእስራኤል መንግስት አግዶት የነበረውን የኢትዮጵያዊ ቤተ- እስራኤላውያንን ጉዞ ፈቀደ!
የእስራኤል ካቢኔ ምክር ቤት በጥቅምት ወር በእዚህ ዓመት 3 ሺህ ቤተ-እስራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ለመወሰድ ፈቃድ ሰጥቶ ነበር። የተወሰኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይህን ሰበብ ተጠቅመው ቤተ-እስራኤላውያን ያልሆኑ ሰዎችም ወደ እስራኤል ሊገቡ ይችላሉ በሚል አቤቱታ በማሰባሰባቸው የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሂደቱ ለጊዜው እንዲቋረጥ ወስኖ ነበር። ዛሬ ደግሞ ሂደቱን ለመቀጠል ውሳኔ ሰጥቶ የተመላሾች ቁጥር እንዳስፈላጊነቱ ሊጨመር ይችላል ብሏል።
✍Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
የእስራኤል ካቢኔ ምክር ቤት በጥቅምት ወር በእዚህ ዓመት 3 ሺህ ቤተ-እስራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ለመወሰድ ፈቃድ ሰጥቶ ነበር። የተወሰኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይህን ሰበብ ተጠቅመው ቤተ-እስራኤላውያን ያልሆኑ ሰዎችም ወደ እስራኤል ሊገቡ ይችላሉ በሚል አቤቱታ በማሰባሰባቸው የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሂደቱ ለጊዜው እንዲቋረጥ ወስኖ ነበር። ዛሬ ደግሞ ሂደቱን ለመቀጠል ውሳኔ ሰጥቶ የተመላሾች ቁጥር እንዳስፈላጊነቱ ሊጨመር ይችላል ብሏል።
✍Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
አዝናኝ ተከታታይ ኮሜዲ ድራማ
በዋሜን ኢንተር ቴመንት ዘወትር ሮብዕ 3:00 ላይ
ከወጣት እስከ አንጋፋ ተዋናይ የተሳተፉበት
ገብተው ይመልከቱት 🙏
https://youtu.be/JFZKCW5ga0Q
በዋሜን ኢንተር ቴመንት ዘወትር ሮብዕ 3:00 ላይ
ከወጣት እስከ አንጋፋ ተዋናይ የተሳተፉበት
ገብተው ይመልከቱት 🙏
https://youtu.be/JFZKCW5ga0Q
YouTube
ፍቅር አዳሽ አዲስ ተከታታይ ድራማ ክፍል 1 fikiri adashi 1
Unauthorized use, distribution, and re-upload of this content is strictly prohibited Copyright ©2021 sintayehu melaku
ዛሬ በዓለም ገበያ የአንድ በርሜል ድግድፍ ነዳጅ ዋጋ ከ100 ዶላር በታች መውረዱን ዓለማቀፍ ዜና ምንጮች ዘግበዋል።
የዩክሬኑን ግጭት ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 140 ዶላር ደርሶ ነበር። ሆኖም ዩክሬን እና ሩሲያ ግጭቱን ለመፍታት የጀመሩት ድርድር ተስፋ በመፈንጠቁ የነዳጅ ዋጋ በፍጥነት ሊወርድ እንደቻለ ዘገባዎቹ አመልክተዋል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@Yenetube @Fikerassefa
የዩክሬኑን ግጭት ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 140 ዶላር ደርሶ ነበር። ሆኖም ዩክሬን እና ሩሲያ ግጭቱን ለመፍታት የጀመሩት ድርድር ተስፋ በመፈንጠቁ የነዳጅ ዋጋ በፍጥነት ሊወርድ እንደቻለ ዘገባዎቹ አመልክተዋል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ አስተዳደር 110 ዘመናዊ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን ከቻይና ሊገዛ እንደሆነ የአስተዳደሩ ቃል አቀባይ ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል። አስተዳደሩ ትናንት ዘመናዊዎቹን አውቶብሶች በ15 ሚሊዮን ዶላር ወጭ ለመግዛት ከአንድ የቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ መሠረት የቻይናው ኩባንያ አውቶብሶቹን በ8 ወራት ውስጥ ያስረክባል ተብሏል።
አስተዳደሩ ለከተማዋ በኪራይ ለሚያቀርባቸው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር ድረስ ድጎማ ይሰጣል።
@Yenetube @Fikerassefa
አስተዳደሩ ለከተማዋ በኪራይ ለሚያቀርባቸው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር ድረስ ድጎማ ይሰጣል።
@Yenetube @Fikerassefa