በትግራይ ክልል ያለውን ሁኔታ የሚያሳዩ ተብለው በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋውሩ የሚታዩት እነዚህ ሁለት ፎቶዎች ትክክለኛ #እንዳልሆኑ የአጃንስ ፍራንስ ፕረስ አለም አቀፍ fact checking ቡድን አስታውቋል። ከፎቶዎቹ ተመቶ የወደቀ አውሮፕላን የተባለው ከረጅም ጊዜ በፊት ሱዳን ውስጥ የተፈጠረ ሲሆን፣ ሌላኛው ደግሞ እዚው ኢትዮጵያ ውስጥ ቢሆንም ከ20 አመት በፊት እአአ በ2000 ዓም የተነሳ መሆኑን ከፎቶግራፈሩ እንዳረጋገጡ ገልጸዋል።
Via AFP Fact check
@YeneTube @FikerAssefa
Via AFP Fact check
@YeneTube @FikerAssefa