#የችሎት_ውሎ
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፤ ዛሬ ችሎት ፊት በቀረቡት፣ በሐምዛ ቦረና እና በ8 የጃዋር መሐመድ ጠባቂዎች የዋስትና ጥያቄ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለነገ ሐምሌ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱን ጠበቃቸው አቶ ምስጋኑ ሙለታ ገልጸዋል::
Via:- Ethiopia insider
@Yenetube @Fikerassefa
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፤ ዛሬ ችሎት ፊት በቀረቡት፣ በሐምዛ ቦረና እና በ8 የጃዋር መሐመድ ጠባቂዎች የዋስትና ጥያቄ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለነገ ሐምሌ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱን ጠበቃቸው አቶ ምስጋኑ ሙለታ ገልጸዋል::
Via:- Ethiopia insider
@Yenetube @Fikerassefa