አንድነታችን ለግድባችን!
ከቀኑ 10: ሰአት ዛሬ ሀምሌ 26,2012 የመጀመርያ የአባይ ግድብ ውሀ ሙሌትን በማስመልከት ዛሬ በአዲስ አበባ መኪኖች በክላክስ እግረኞች በፉጨትና በጭብጭባ ድጋፋቸውን ለደቂቃዎች አሰምተዋል። ይሄ ፎቶ ደታስ ሆስፒታል አካባቢ የተነሳ ነው።
#FidelPost
@YeneTube @FikerAssefa1
ከቀኑ 10: ሰአት ዛሬ ሀምሌ 26,2012 የመጀመርያ የአባይ ግድብ ውሀ ሙሌትን በማስመልከት ዛሬ በአዲስ አበባ መኪኖች በክላክስ እግረኞች በፉጨትና በጭብጭባ ድጋፋቸውን ለደቂቃዎች አሰምተዋል። ይሄ ፎቶ ደታስ ሆስፒታል አካባቢ የተነሳ ነው።
#FidelPost
@YeneTube @FikerAssefa1