በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ገበያ በህግ አስከባሪዎች እና በገበያተኞች መካከል መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል።
የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱን ተከትሎ የአትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ መቀየሩ ይታወሳል።
ዛሬ ረፋድም በጃንሜዳ አትክልት ለሸማቾች በመሸጥ ላይ እያሉ ደንብ አስከባሪዎች ሻጮቹን ለማስነሳት በሚሞክሩበት ወቅት በተፈጠረ አለመግባባት #ከሁለት_በላይ_ሰዎች ሲሞቱ በርካታ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች መኖራቸውንም ኢትዮ ኤፍ ኤም በስፍራው ከነበሩ የአይን እማኞች አረጋግጫለው ብሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ እስካሁን በጉዳዩ ዙሪያ ያለው ነገር የለም።
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱን ተከትሎ የአትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ መቀየሩ ይታወሳል።
ዛሬ ረፋድም በጃንሜዳ አትክልት ለሸማቾች በመሸጥ ላይ እያሉ ደንብ አስከባሪዎች ሻጮቹን ለማስነሳት በሚሞክሩበት ወቅት በተፈጠረ አለመግባባት #ከሁለት_በላይ_ሰዎች ሲሞቱ በርካታ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች መኖራቸውንም ኢትዮ ኤፍ ኤም በስፍራው ከነበሩ የአይን እማኞች አረጋግጫለው ብሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ እስካሁን በጉዳዩ ዙሪያ ያለው ነገር የለም።
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa