በአማራ ክልል ልዩ ሃይልና የቅማንት ታጣቂዎች ግጭት፣ ባለፉት 5 ቀናት ብቻ 22 ሰዎች እንደተገደሉ #ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ታጣቂዎች በመኪና ሲጓዙ የነበሩ 10 ንጹንን፣ በኋላም 12 የልዩ ሃይል አባላትን በደፈጣ ገድለዋል- ብሏል የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄን ጠቅሶ፡፡ የቅማንት ኮሚቴ ውንጀላውን አስተባብሏል፡፡ አሜሪካ ኢምበባሲ ወደ ክልሉ ዜጎቹ እንዳይጓዙ ትናንት አስጠንቅቋል፡፡
Via:- Wazema
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Wazema
@YeneTube @Fikerassefa
ጋና የእንቅስቃሴ ገደብን አነሳች
የጋናው ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ተጥሎ የነበረውን የመንቀሳቀስ ገደብ እንዲነሳ መወሰናቸውን አስታውቀዋል፡፡
ምንጭ:- #ሮይተርስ #አለአይን
@Yenetube @Fikerassefa
የጋናው ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ተጥሎ የነበረውን የመንቀሳቀስ ገደብ እንዲነሳ መወሰናቸውን አስታውቀዋል፡፡
ምንጭ:- #ሮይተርስ #አለአይን
@Yenetube @Fikerassefa