ምን አዲስ ደቡብ ክልል?
-#በሚቀጥለው ሳምንት ሀዋሳ ከተማ ላይ ኮሮና ቫይረስ መመርመር የሚያስችል ደረጃ ላይ መድረሱ የደቡብ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲዊት አስታውቋል።
- በቀጣይም በአርባምንጭ : በሚዛን አማን : በሆሳህና ምርመራ ማድረግ እንዲችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተገልፃል
- በክልል የሚገኙ ዩንቨርስቲዎች ለይቶ ማቆያ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል።
- ሰፋፊ ቦታዎች ለምሳሌ ስታዲየምን የመሳሰሉ ቦታዎችን ወደ ህክምና ቦታዎች ለመቀየር ስራዎች እየተሰሩ ነው።
- በሃዋሳ ከተማ የሆቴል ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ሰራተኞች ያለ ምንም ደሞዝ መሰናበታቸን ጎዳና እንድንወጣ ሆነናል ሲሉ ለደቡብ ቴሌቭዥን ተናግረዋል።
- አርባምንጭ አየር ማረፊያ ተጓዦች ወደ ከተማ ከመግባታቸው በፊት የሙቀት መለኪያ እያተደረገ እንደሚገኝ ሰምተናል።
Via:- SRT
@Yenetube @Fikerassef
-#በሚቀጥለው ሳምንት ሀዋሳ ከተማ ላይ ኮሮና ቫይረስ መመርመር የሚያስችል ደረጃ ላይ መድረሱ የደቡብ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲዊት አስታውቋል።
- በቀጣይም በአርባምንጭ : በሚዛን አማን : በሆሳህና ምርመራ ማድረግ እንዲችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተገልፃል
- በክልል የሚገኙ ዩንቨርስቲዎች ለይቶ ማቆያ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል።
- ሰፋፊ ቦታዎች ለምሳሌ ስታዲየምን የመሳሰሉ ቦታዎችን ወደ ህክምና ቦታዎች ለመቀየር ስራዎች እየተሰሩ ነው።
- በሃዋሳ ከተማ የሆቴል ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ሰራተኞች ያለ ምንም ደሞዝ መሰናበታቸን ጎዳና እንድንወጣ ሆነናል ሲሉ ለደቡብ ቴሌቭዥን ተናግረዋል።
- አርባምንጭ አየር ማረፊያ ተጓዦች ወደ ከተማ ከመግባታቸው በፊት የሙቀት መለኪያ እያተደረገ እንደሚገኝ ሰምተናል።
Via:- SRT
@Yenetube @Fikerassef