#ድሬዳዋ_ዩንቨርስቲ
ከጅቡቲ ወደ ኢትዮዽያ የገቡ 1,500 ሰዎች በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በተዘጋጀ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን ዩኒቨርስቲው አስታወቀ። ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ከ10,000 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችሉ ቦታዎችን ማዘጋጀቱንም አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ከጅቡቲ ወደ ኢትዮዽያ የገቡ 1,500 ሰዎች በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በተዘጋጀ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን ዩኒቨርስቲው አስታወቀ። ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ከ10,000 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችሉ ቦታዎችን ማዘጋጀቱንም አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa