#FactChecking - በረራ ጣልያን አልቆመም
በነገራችን ላይ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ጣልያን ሮም እና ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ የሚያደርጋቸውን በረራዎች አላቆመም። በአውሮዻ የተሰረዙ መዳረሻዎች 4 ብቻ ሲሆኑ ማድሪድ/ስፔን፣ ሚላኖ/ጣልያን፣ ጀኔቫ/ስዊዘርላንድ እና ማርሴ/ፈረንሳይ ብቻ ናቸው።
የሰሜን አሜሪካ፣ የቻይና እንዲሁም የላቲን አሜሪካ ከተሞች በረራቸው ያልተቋረጠ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ካቆመባቸው መዳረሻዎች ከ20 በላይ የሚሆኑት ቀድሞውኑ የተዘጉ ነበሩ።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
በነገራችን ላይ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ጣልያን ሮም እና ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ የሚያደርጋቸውን በረራዎች አላቆመም። በአውሮዻ የተሰረዙ መዳረሻዎች 4 ብቻ ሲሆኑ ማድሪድ/ስፔን፣ ሚላኖ/ጣልያን፣ ጀኔቫ/ስዊዘርላንድ እና ማርሴ/ፈረንሳይ ብቻ ናቸው።
የሰሜን አሜሪካ፣ የቻይና እንዲሁም የላቲን አሜሪካ ከተሞች በረራቸው ያልተቋረጠ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ካቆመባቸው መዳረሻዎች ከ20 በላይ የሚሆኑት ቀድሞውኑ የተዘጉ ነበሩ።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa