#እስረኞች ሊለቀቁ ነው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እንዲለቀቁ ተወሰነ
------ዶ/ር አብይ አህመድ -----
በማረሚያ ቤቶች፣ ቫይረሱ ከገባ ለቁጥጥር አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠር በመሆኑ ህጻናትን የያዙ፣ የአመክሮ ጊዜያቸው የደረሰና ቀለል ያለ ክስ ያለባቸው እንዲለቀቁ መወሰኑንም አስታውቀዋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
------ዶ/ር አብይ አህመድ -----
በማረሚያ ቤቶች፣ ቫይረሱ ከገባ ለቁጥጥር አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠር በመሆኑ ህጻናትን የያዙ፣ የአመክሮ ጊዜያቸው የደረሰና ቀለል ያለ ክስ ያለባቸው እንዲለቀቁ መወሰኑንም አስታውቀዋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa