ኢትዮጵያ አየር መንገድ‼️
በ65 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በ42,000 ካሬ ሜትር ላይ የተገነባው ስካይላይት ሆቴል 373 የመኝታ ክፍሎች፣ የተለያየ መጠን ያላቸው የመሰብሰቢያ አዳራሾች፣ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ሦስት ቡና ቤቶች፣ የጤና ማዕከል፣ የመዋኛ ገንዳ፣ አነስተኛ የጎልፍ መጫወቻ ሜዳና ሌሎች በርካታ የሆቴል አገልግሎቶች አሟልቶ የያዘ ነው፡፡
አየር መንገዱ በሁለተኛ #ምዕራፍ የሚገነባው #ሆቴል 627 ክፍሎች እንደሚኖሩትና #150 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚጠይቅ #ተገልጿል
@YeneTube @FikerAssefa
በ65 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በ42,000 ካሬ ሜትር ላይ የተገነባው ስካይላይት ሆቴል 373 የመኝታ ክፍሎች፣ የተለያየ መጠን ያላቸው የመሰብሰቢያ አዳራሾች፣ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ሦስት ቡና ቤቶች፣ የጤና ማዕከል፣ የመዋኛ ገንዳ፣ አነስተኛ የጎልፍ መጫወቻ ሜዳና ሌሎች በርካታ የሆቴል አገልግሎቶች አሟልቶ የያዘ ነው፡፡
አየር መንገዱ በሁለተኛ #ምዕራፍ የሚገነባው #ሆቴል 627 ክፍሎች እንደሚኖሩትና #150 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚጠይቅ #ተገልጿል
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል #150_ሚሊዮን ብር እንዲመደብ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ ከተለያዩ አካላት በዓይነትና በገንዘብ ሀብት የሚያሰባስብ ኮሚቴ እንዲሁም ውሳኔ የሚያስተላልፍ ኮማንድ ፖስት አዋቅሯል፡፡
በተያያዘ መረጃ ከኮረና ተህዋሲ ጋር በተገናኘ በክልሉ በሚገኙ 82 ሆስፒታሎች የመለያ ቦታ መዘጋጀቱን የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ ገልጸዋል። 132 የጤና ሙያተኞችም ተዘጋጅተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በተያያዘ መረጃ ከኮረና ተህዋሲ ጋር በተገናኘ በክልሉ በሚገኙ 82 ሆስፒታሎች የመለያ ቦታ መዘጋጀቱን የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ ገልጸዋል። 132 የጤና ሙያተኞችም ተዘጋጅተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa