#መቱ_ዩኒቨርሲቲ (NOTICE )
ለሴምስቴር እርፍት ወደ ቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ ላላችሁ ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋትን ለመቀነስ ሲባል ለ 15 ቀናት እንቅስቃሴ እንዲቀነስ ስለተወሰነ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ ባላችሁበት እንድት ቆዩ ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ለሴምስቴር እርፍት ወደ ቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ ላላችሁ ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋትን ለመቀነስ ሲባል ለ 15 ቀናት እንቅስቃሴ እንዲቀነስ ስለተወሰነ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ ባላችሁበት እንድት ቆዩ ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa