በክፍለ ሀገር ያሉ መረጃ ያልደረሳቸው ወገኖቻችን ጋር ስልክ በመደወል ስለ ኮሮና ቫይረስ ምንነትና የሚደረጉ ጥንቃቄዎች የማስረዳት ሀላፊነት የሁላችንም ነው::
እኔ #ይርጋአለም ደውያለው !!
ከፍተኛ የመረጃ እጥረት አለ!
#የዛሬቻሌንጅ ይሄ ነው ሁላችሁው መረጃ አይደርሳቸውም ብላችሁ የምትሉት ቦታ ደውላችሁ አጠር ያለ ትምህርት ስጧቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
እኔ #ይርጋአለም ደውያለው !!
ከፍተኛ የመረጃ እጥረት አለ!
#የዛሬቻሌንጅ ይሄ ነው ሁላችሁው መረጃ አይደርሳቸውም ብላችሁ የምትሉት ቦታ ደውላችሁ አጠር ያለ ትምህርት ስጧቸው።
@YeneTube @FikerAssefa