ኢትዮጵያን ፕረስ ጋዜጠኞች ከስራ ታገዱ!!
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከደቂቃዎች በፊት፤ ቦርዱ የምርጫ ክልሎችን ካርታ ቅዳሜ ይፋ ያደርጋል” በሚል ርዕስ በሰራው ዜና ስር የተጠቀመው ምስል የተሳሳተ መሆኑን እየገለጽን፤ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን ብሏል።
ድርጅቱ ይህንን ስህተት የፈጠሩ ጋዜጠኞቹን ከስራ ያገደ መሆኑን እየገለጽን፤ በቀጣይ የሚወሰደውን እርምጃም እናሳውቃለን ሲል በፌስቡክ ገፁ ገልጷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከደቂቃዎች በፊት፤ ቦርዱ የምርጫ ክልሎችን ካርታ ቅዳሜ ይፋ ያደርጋል” በሚል ርዕስ በሰራው ዜና ስር የተጠቀመው ምስል የተሳሳተ መሆኑን እየገለጽን፤ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን ብሏል።
ድርጅቱ ይህንን ስህተት የፈጠሩ ጋዜጠኞቹን ከስራ ያገደ መሆኑን እየገለጽን፤ በቀጣይ የሚወሰደውን እርምጃም እናሳውቃለን ሲል በፌስቡክ ገፁ ገልጷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካ አምስት ሴናተሮች ራሳቸውን በለይቶ ማቆያ ስፍራ አስቀምጠዋል፡፡
አምስቱ የአሜሪካ ሪፐብሊካን ሲናተሮች የቲክሳሱን ሴናተር ቴድ ክሩዝን ጨምሮ ራሳቸውን አግልለው ያስቀመጡት በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃ ሰው ጋር መጨባበጣቸውን ተለከትሉ ነው፡፡
የኮንግረስ አባላቱ የተጨባበጡት በየካቲት መጨረሻ ላይ በነበረ አንድ ኮንፍረንስ ነው፡፡
በዚህ ኮንፈረንስ ላይ ፕረዝደንት ዶናልድ ትራንፕም ተገኝተው እንደነበረ ተነግሯል፡፡ይጨባበጡ አይጨባበጡ ግን የቢቢሲ ዜና ያለው ነገር የለም፡፡
ፕሬዝደንቱ ምርመራ ባያደርጉም በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
በሌላ ዜና የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ፒንግ ቫይረሱ የተነሳባት ውሃን ከተማን ጎብኝተዋል፡፡
ከሁለት ወር በፊት ከዚህች ስፍራ የተነሳው የኮሮና ቫይረስ አሁን ትልቅ የአለም ስጋት ሆኗል፡፡
እርግጥ በውሃን የቫይረሱ ስርጭት እየቀነሰ እንደመጣ ተነግሯል፡፡
እስካሁን በቻይና ከ67 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወረሽኙ ያጠቃቸው ሰዎች በሁቤይ ግዛት ባለችው የውሃን ከተማ ነዋሪዎችን ነው ፡፡
በዚህ የኮሮና ቫይረስ ከሞቱት 3 ሺህ 136 ሰዎች ውስጥ 112ቱ ብቻ ከሁቤይ ግዛት ውጪ የሞቱ ዜጎች ናቸው፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
አምስቱ የአሜሪካ ሪፐብሊካን ሲናተሮች የቲክሳሱን ሴናተር ቴድ ክሩዝን ጨምሮ ራሳቸውን አግልለው ያስቀመጡት በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃ ሰው ጋር መጨባበጣቸውን ተለከትሉ ነው፡፡
የኮንግረስ አባላቱ የተጨባበጡት በየካቲት መጨረሻ ላይ በነበረ አንድ ኮንፍረንስ ነው፡፡
በዚህ ኮንፈረንስ ላይ ፕረዝደንት ዶናልድ ትራንፕም ተገኝተው እንደነበረ ተነግሯል፡፡ይጨባበጡ አይጨባበጡ ግን የቢቢሲ ዜና ያለው ነገር የለም፡፡
ፕሬዝደንቱ ምርመራ ባያደርጉም በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
በሌላ ዜና የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ፒንግ ቫይረሱ የተነሳባት ውሃን ከተማን ጎብኝተዋል፡፡
ከሁለት ወር በፊት ከዚህች ስፍራ የተነሳው የኮሮና ቫይረስ አሁን ትልቅ የአለም ስጋት ሆኗል፡፡
እርግጥ በውሃን የቫይረሱ ስርጭት እየቀነሰ እንደመጣ ተነግሯል፡፡
እስካሁን በቻይና ከ67 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወረሽኙ ያጠቃቸው ሰዎች በሁቤይ ግዛት ባለችው የውሃን ከተማ ነዋሪዎችን ነው ፡፡
በዚህ የኮሮና ቫይረስ ከሞቱት 3 ሺህ 136 ሰዎች ውስጥ 112ቱ ብቻ ከሁቤይ ግዛት ውጪ የሞቱ ዜጎች ናቸው፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
#Coronavirus_Update_Spain
ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
በሻሸመኔ ከተማ 200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ አደንዛዥ እጽ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ እጽ ከነ አዘዋዋሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን በሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ ሁለት ጽ ህፈት ቤት ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
አደንዛዥ እጹ በቁጥጥር ስር የዋለው በተለየ መንገድ እንደ ዶካ (አነስተኘ ወንበር) አድርጎ በመስራት በህዝብ ማመላለሻ መኪና ከሻሸመኔ ከተማ ወደ ሞያሌ ለማሻገር ሲሞክሩ ነው፡፡
አንድ ተሳፋሪ ነገሩን በመጠራጠሩ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቁማ መሰረት ፖሊስ ክትትል በማድረግ 200 ኪሎ ግራም ካናቢሱን በቁጥጥር ስር እንደዋለው የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዝ ሳጂን ሙዲን መሀመድ ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቀዋል፡፡
ከእጽ ዝውውሩ ጋር በተያያዘ ሶስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸው ሳጂን ሙዲን ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ፖሊስ በከተማዋ ውስጥ ባደረገው አሰሳ ከግለሰቦች ቤት እና ከሆቴሎች 200 የሺሻ ማስጨሻ ቁሳቁሱችን በቁጥጥር ስር ማዋለቸውንም ተናግረዋል፡፡
የከተማዋ ከንቲባ አቶ ተማም ሀሰን በበኩላቸው ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጎን እንዲቆም ጠይቀው መንግስትም በነዚህ ግለሰቦች ላይ የህግ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
Via:- ethio fm
@Yenetube @Fikerassefa
200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ እጽ ከነ አዘዋዋሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን በሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ ሁለት ጽ ህፈት ቤት ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
አደንዛዥ እጹ በቁጥጥር ስር የዋለው በተለየ መንገድ እንደ ዶካ (አነስተኘ ወንበር) አድርጎ በመስራት በህዝብ ማመላለሻ መኪና ከሻሸመኔ ከተማ ወደ ሞያሌ ለማሻገር ሲሞክሩ ነው፡፡
አንድ ተሳፋሪ ነገሩን በመጠራጠሩ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቁማ መሰረት ፖሊስ ክትትል በማድረግ 200 ኪሎ ግራም ካናቢሱን በቁጥጥር ስር እንደዋለው የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዝ ሳጂን ሙዲን መሀመድ ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቀዋል፡፡
ከእጽ ዝውውሩ ጋር በተያያዘ ሶስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸው ሳጂን ሙዲን ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ፖሊስ በከተማዋ ውስጥ ባደረገው አሰሳ ከግለሰቦች ቤት እና ከሆቴሎች 200 የሺሻ ማስጨሻ ቁሳቁሱችን በቁጥጥር ስር ማዋለቸውንም ተናግረዋል፡፡
የከተማዋ ከንቲባ አቶ ተማም ሀሰን በበኩላቸው ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጎን እንዲቆም ጠይቀው መንግስትም በነዚህ ግለሰቦች ላይ የህግ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
Via:- ethio fm
@Yenetube @Fikerassefa
የወ/ሮ ነጻነት አስፋው የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈፀመ።
በትላንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞ የዶቼቬሌ ጋዜጠኛና የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣን ወይዘሮ ነፃነት አስፋው የሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በመቐለ ተፈፀመ፡፡ በሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓቱ የትግራይ ክልልና ህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጨምሮ ቤተሰብ፣ የትግልና ስራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
via:- DW
@Yenetube @Fikerassefa
በትላንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞ የዶቼቬሌ ጋዜጠኛና የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣን ወይዘሮ ነፃነት አስፋው የሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በመቐለ ተፈፀመ፡፡ በሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓቱ የትግራይ ክልልና ህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጨምሮ ቤተሰብ፣ የትግልና ስራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
via:- DW
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአለም አቀፍ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን እንዲገባ የተደረገ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስመልክቶ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ
via:- FBC
@YeneTube @FikerAssefa
via:- FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ፈረንሳዊው የፒ.ኤስ.ጂ ተጫዋች ኪልያን ምባፔ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዝ አይቀርም ሲል ተነባቢው ለኪፕ ጋዜጣን ጠቅሶ goal.com ዘግቧል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
ፈረንሳዊው የፒ.ኤስ.ጂ ተጫዋች ኪልያን ምባፔ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዝ አይቀርም ሲል ተነባቢው ለኪፕ ጋዜጣን ጠቅሶ goal.com ዘግቧል። @YeneTube @Fikerassefa
የኪልያን ምባፔ የህክምና ውጤት ከቫይረሱ ነፃ መሆን ያመለክታል።
9000 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኦሮምያ ክልል ነው የተገነቡት
የተገነቡት "በኦሮሚያ ክልል ላይ ነው" በሚል ውዝግብ ተቀስቅሶባቸው ከነበሩ የአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ውስጥ ሰላሳ ሁለት ሺህው ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ዕጣ ለወጣላቸው ዕድለኞች ሊተላለፉ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
የኮንዲሚኒየም ቤቶቹን ውዝግብ እንዲያጠና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከኦሮሚያ ክልል ተውጣጥቶ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ ዕጣ ከወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 9,000 ያህሉ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ መገንባታቸውን አረጋግጧል -
ምንጭ:- ሪፖርተር / ተስፋዓለም ወልደየሱስ
@Yenetube @Fikerassefa
የተገነቡት "በኦሮሚያ ክልል ላይ ነው" በሚል ውዝግብ ተቀስቅሶባቸው ከነበሩ የአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ውስጥ ሰላሳ ሁለት ሺህው ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ዕጣ ለወጣላቸው ዕድለኞች ሊተላለፉ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
የኮንዲሚኒየም ቤቶቹን ውዝግብ እንዲያጠና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከኦሮሚያ ክልል ተውጣጥቶ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ ዕጣ ከወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 9,000 ያህሉ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ መገንባታቸውን አረጋግጧል -
ምንጭ:- ሪፖርተር / ተስፋዓለም ወልደየሱስ
@Yenetube @Fikerassefa
በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የድርድር ሰነድ ለግብፅና ለሱዳን ብቻ እንደሚቀርብ፣ ነገር ግን በሦስቱ አገሮች ስምምነት መሠረት ሌሎች አጋሮች በድርድሩ ሚና እንዲኖራቸውም ክፍት መደረጉን ከመረጃው መረዳት ተችሏል።
የሪፓርተርን ሙሉ ዘገባ ይመልከቱ
https://www.ethiopianreporter.com/article/18307
የሪፓርተርን ሙሉ ዘገባ ይመልከቱ
https://www.ethiopianreporter.com/article/18307
የአርባ ምንጭ ከተማ ፖሊስ፣ በልመና ከተሰማራ ግለሰብ በ3 ቀረጢቶች የታጨቀ ገንዘብ መገኘቱን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጄንሲ ተናግሮ፣ የገንዘቡን መጠን ለማወቅ እየቆጠርኩ ነው ብሏል። ቆጠራው ሲጠናቀቅ ለግለሰቡ የባንክ አካውንት ከፍቸ አስቀምጥለታለሁም ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
BREAKING NEWS: Laqe Ayalew, former deputy administrator of the Amhara Regional State, is expected to take the position of minister of Revenues, replacing Adanech Abebe.
Via:- Addis Fortune
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- Addis Fortune
@Yenetube @Fikerassefa
ጤና ሚኒስቴር ነገ አዲስ ሚኒስትር ይሾምለታል!
ለሚድያ ሰዎች መረጃ በጥሩ ሁኔታ በመስጠት የሚመሰገኑት ዶ/ር ሊያ ታደሰ ሚኒስትር ይሆናሉ ተብሏል። ከዚህ በፊት እዚህ ሚኒስቴር ውስጥ ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ቴድሮስ እና ዶ/ር አሚርም ለጋዜጠኞች ቅርብ በመሆን እና መረጃ በመስጠት ወደር የማይገኝላቸው ነበሩ።
via:- Elias meseret
@Yenetube @FikerAssefa
ለሚድያ ሰዎች መረጃ በጥሩ ሁኔታ በመስጠት የሚመሰገኑት ዶ/ር ሊያ ታደሰ ሚኒስትር ይሆናሉ ተብሏል። ከዚህ በፊት እዚህ ሚኒስቴር ውስጥ ሚኒስትር የነበሩት ዶ/ር ቴድሮስ እና ዶ/ር አሚርም ለጋዜጠኞች ቅርብ በመሆን እና መረጃ በመስጠት ወደር የማይገኝላቸው ነበሩ።
via:- Elias meseret
@Yenetube @FikerAssefa
የኮሮና ቫይረስ "አለም አቀፍ ወረርሽኝ" ተብሎ ታውጇል!
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ዛሬ ቫይረሱ ያለበትን ሁኔታ ካሳወቁ በሁዋላ "አሁን አለም አቀፍ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል።
ቫይረሱ እስካሁን ከ3,000 በላይ ሰዎችን ገድሎ ከ120,000 በላዩን ደግሞ አጥቅቶ ይገኛል።
via Elias Messeret @YeneTube @FikerAssefa
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ዛሬ ቫይረሱ ያለበትን ሁኔታ ካሳወቁ በሁዋላ "አሁን አለም አቀፍ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል።
ቫይረሱ እስካሁን ከ3,000 በላይ ሰዎችን ገድሎ ከ120,000 በላዩን ደግሞ አጥቅቶ ይገኛል።
via Elias Messeret @YeneTube @FikerAssefa
የጁቬንትሱ የመሀል ተከላካይ ዳንኤል ሮጋኒ በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱን ጁቬንቱስ አስታውቋል። የጁቬንቱስ ተጨዋቾት ሁሉም በለይቶ ማቆያ ውስጥ መሆናቸው አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
Audio
የኦሮሚያ ኒውስ ኔትወርክ /ኦኤንኤን/ ሁለት ጋዜጠኞች በመንግሥት ታሰሩብኝ ሲል የቴሌቪዥን ጣቢያው አስታወቀ።
የታሰሩ ጋዜጠኞችም ደሱ ዱላ እና ዋቆ ኖሌ እንደሚባሉ የቴሌቪዥን ጣቢያው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶርሳ ደበላ ተናግረዋል። የኦሮምያ መንግሥት በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በሞያቸው ሳብያ ሳይሆን ጥፋት በመፈፀም ተጠርጥረው ነው ብሏል።
Via:- VOA
@Yenetube @Fikerassefa
የታሰሩ ጋዜጠኞችም ደሱ ዱላ እና ዋቆ ኖሌ እንደሚባሉ የቴሌቪዥን ጣቢያው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶርሳ ደበላ ተናግረዋል። የኦሮምያ መንግሥት በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በሞያቸው ሳብያ ሳይሆን ጥፋት በመፈፀም ተጠርጥረው ነው ብሏል።
Via:- VOA
@Yenetube @Fikerassefa
"ፎርቹን" ትላንት አመሻሹን ያሳወቀው የሚኒስትሮች ሹመት ዛሬ በፓርላማው ተረጋግጧል።አዳነች አቤቤ የጠቅላይ አቃቤ ህግነቱን፣ ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ሚኒስትርነቱን፣ ላቀ አያሌው የገቢዎች ሚኒስትር ሹመታቸው እንዲጸድቅ ለፓርላማ ቀርበዋል።
Via:- ተስፋአለም ወልደየስ
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- ተስፋአለም ወልደየስ
@Yenetube @Fikerassefa
ታዋቂው የሆሊውድ ተዋናይ ቶም ሃንክስ እና ባለቤቱ በኮረና ቫይረስ ተያዙ
የ63 ዓመት አዛውንት የሆኑት ቶም እና ባለቤቱ በአሁን ወቅት የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሆነም ተገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
የ63 ዓመት አዛውንት የሆኑት ቶም እና ባለቤቱ በአሁን ወቅት የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሆነም ተገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
ምክር ቤቱ የሚኒስትሮችን ሹመት አፀደቀ
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የቀረቡለትን የአራት ሚኒስትሮች የሹመት ጥያቄ ተቀብሎ አፅድቋል፡፡
በዚሁ መሰረት፡-
1 . ወ/ሮ አዳነች አቤቤ - የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
2 . ሊያ ታደሰ (ዶ/ር) - የጤና ሚኒስትር
3. አቶ ላቀ አያሌው - የገቢዎች ሚኒስትር
4. ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ - የሴቶች ህፃናትና
ወጣቶች ሚኒስትር ሆነው በ21 ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ሹመታቸው ፀድቋል።
Via:- Walta Tv
@Yenetube @Fikerassefa
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የቀረቡለትን የአራት ሚኒስትሮች የሹመት ጥያቄ ተቀብሎ አፅድቋል፡፡
በዚሁ መሰረት፡-
1 . ወ/ሮ አዳነች አቤቤ - የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
2 . ሊያ ታደሰ (ዶ/ር) - የጤና ሚኒስትር
3. አቶ ላቀ አያሌው - የገቢዎች ሚኒስትር
4. ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ - የሴቶች ህፃናትና
ወጣቶች ሚኒስትር ሆነው በ21 ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ሹመታቸው ፀድቋል።
Via:- Walta Tv
@Yenetube @Fikerassefa
ማስታወቂያ
✈️🌍JAWISARO TRAVEL AGENCY🌍✈️
🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦
የቻናላችን ቤተሰቦች የጃዊሳሮ ትራቭል ኤጀንሲ ቤተሰቦች ጃዊሳሮ ፋውንዴሽን ስኮላርሺፕ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ወደ ካናዳ 🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦 የትምህርት እድል ለ 100 ተማሪዎውች ብቻ ስለመጣ በስራ ቀናቶች ከሰኞ - ቅዳሜ በስራ ሰአት መመዝገብ እንደምትችሉ ልናሳውቃቹ እንወዳለን::
⭕️አድራሻ:- 🏛ቦሌ ሰላም ሲቲ ሞል
@jawisaro
⭕️Info☎️0988058420
0932516194
@Jawisaro_Travel_Agency
🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦
✈️🌍JAWISARO TRAVEL AGENCY🌍✈️
🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦
የቻናላችን ቤተሰቦች የጃዊሳሮ ትራቭል ኤጀንሲ ቤተሰቦች ጃዊሳሮ ፋውንዴሽን ስኮላርሺፕ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ወደ ካናዳ 🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦 የትምህርት እድል ለ 100 ተማሪዎውች ብቻ ስለመጣ በስራ ቀናቶች ከሰኞ - ቅዳሜ በስራ ሰአት መመዝገብ እንደምትችሉ ልናሳውቃቹ እንወዳለን::
⭕️አድራሻ:- 🏛ቦሌ ሰላም ሲቲ ሞል
@jawisaro
⭕️Info☎️0988058420
0932516194
@Jawisaro_Travel_Agency
🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦