This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በጋምቤላ ክልል በኑዌር ብሔረሰብ ዞን የአንድ የቀበሌ ሊቀመንበር መገደልን ተከትሎ በተቀሰቀሰ ግጭት የ12 ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን የክልሉ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡
በተጨማሪም 24 ሰዎች ቆስለዋል፣ ከ400 በላይ ቤቶች ተቃጥለዋል፣ ከ7,000 በላይ የ5 ቀበሌ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል እንዲሁም ከ300 በላይ እንስሳት ተዘርፈዋል።
🎥ETV
@YeneTube @Fikerassefa
በተጨማሪም 24 ሰዎች ቆስለዋል፣ ከ400 በላይ ቤቶች ተቃጥለዋል፣ ከ7,000 በላይ የ5 ቀበሌ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል እንዲሁም ከ300 በላይ እንስሳት ተዘርፈዋል።
🎥ETV
@YeneTube @Fikerassefa
ከመርከብ ግዥ ጋር ተያይዞ በእነ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ላይ በተመሰረተው ክስ ሁለት ምስክሮች ውድቅ ተደረጉ!
የግዥ መመርያን በመተላለፍ እና የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከተቋቋመበት አላማ ውጭ 2 የንግድ መርከቦችን በመግዛት ከ544 ሚሊዮን ብር በላይ በህዝብ እና በመንግበስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ሲል በ14 የቀድሞ የኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች ላይ አቃቤ ህግ በከፍተኛ ፍርድ ቤት የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም 3ቱ በዚህ ሳምንት ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ክሳቸውን ካቋረጠላቸው መሀከል ናቸው፡፡የኮርፖሬሽኑ የቀድሞ ዋና ስራ አስኪያጅ ሜ/ጀነራል ክንፈ ዳኘው እና ቀሪ ተከሳሾች ደግሞ አቃቤ ህግ ያስቆጠረባቸውን ቀሪ 3 ምስክሮች ለመስማት ረቡዕ ረፋድ ላይ ጉዳያቸውን በሚመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ተሰይመው ነበር፡፡
ሆኖም 2 ምስክሮች በተመለከተ ፖሊስ አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ 3ኛው ምስክር ደግሞ ባስመዘገበው አድራሻ ማይኖር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ በደብዳቤ ገፅዋል፡፡ይህን ተከትሎም ከሳሽ አቃቤ ህግ በወንጀለኛ መቅጫ የስነስርዓት ህጉ አንቀፅ 145(2) መሰረት ምስክሮች ከዚህ ቀደም ለፖሊስ የሰጡትን ቃል ፍርድ ቤቱ ይያዝልኝ ጠበቆችም ግልባጩን ወስደው አስተያየት እንዲሰጡበት ይሁን ሲል ጠይቋል፡፡ጠበቆች በበኩላቸው ለተከሳሾች ህግመንግስቱ የሰጣቸውን ምስክሮች እና ማስረጃዎችን የማየት እና የማወቅ መብት የሚፃረር ነው ሲሉ ተከላክለዋል፡፡
አክለውም በፖሊስ ጣቢያ ያለ ከባቢ ምስክሮች ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል የሚገመት ነው ያሉ ሲሆን በፍርድ ቤት ቀርበው በቃለ መሀላ መመስከራቸው እውነታ እንዳለ ያሳያል የእነሱ ቃል ስለመሆኑ ማረጋገጫ በሌለበት ከዚህ ቀደም የሰጡት ቃል ተያይዞ መምጣቱ ግን ፍትህን እና የተከሳሾችን የመከላከል መብት የሚጋፋ ነው በማለት ውድቅ እንዲሆንላቸው ጠይቀዋል፡፡
ችሎቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካደመጠ በኋላ ትዕዛዙን መክሮ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን ተፈልገው ያልተገኙት ሁለት ምስክሮችን ውድቅ አድርጓል፡፡ ባስመዘገበው አድራሻ ነዋሪ አይደለም የተባለው ምስክር ከዚህ ቀደም ለፖሊስ የሰጠው ቃል ግን በማስረጃነት እንዲያያዝ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ጠበቆች ግልባጩን ወስደው አስተያየት ስጡበት የተባለ ሲሆን ችሎቱ በማስረጃዎች ላይ ብይን ለመስጠት ለሚያዝያ 2 ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
የግዥ መመርያን በመተላለፍ እና የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከተቋቋመበት አላማ ውጭ 2 የንግድ መርከቦችን በመግዛት ከ544 ሚሊዮን ብር በላይ በህዝብ እና በመንግበስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ሲል በ14 የቀድሞ የኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች ላይ አቃቤ ህግ በከፍተኛ ፍርድ ቤት የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም 3ቱ በዚህ ሳምንት ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ክሳቸውን ካቋረጠላቸው መሀከል ናቸው፡፡የኮርፖሬሽኑ የቀድሞ ዋና ስራ አስኪያጅ ሜ/ጀነራል ክንፈ ዳኘው እና ቀሪ ተከሳሾች ደግሞ አቃቤ ህግ ያስቆጠረባቸውን ቀሪ 3 ምስክሮች ለመስማት ረቡዕ ረፋድ ላይ ጉዳያቸውን በሚመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ተሰይመው ነበር፡፡
ሆኖም 2 ምስክሮች በተመለከተ ፖሊስ አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ 3ኛው ምስክር ደግሞ ባስመዘገበው አድራሻ ማይኖር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ በደብዳቤ ገፅዋል፡፡ይህን ተከትሎም ከሳሽ አቃቤ ህግ በወንጀለኛ መቅጫ የስነስርዓት ህጉ አንቀፅ 145(2) መሰረት ምስክሮች ከዚህ ቀደም ለፖሊስ የሰጡትን ቃል ፍርድ ቤቱ ይያዝልኝ ጠበቆችም ግልባጩን ወስደው አስተያየት እንዲሰጡበት ይሁን ሲል ጠይቋል፡፡ጠበቆች በበኩላቸው ለተከሳሾች ህግመንግስቱ የሰጣቸውን ምስክሮች እና ማስረጃዎችን የማየት እና የማወቅ መብት የሚፃረር ነው ሲሉ ተከላክለዋል፡፡
አክለውም በፖሊስ ጣቢያ ያለ ከባቢ ምስክሮች ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል የሚገመት ነው ያሉ ሲሆን በፍርድ ቤት ቀርበው በቃለ መሀላ መመስከራቸው እውነታ እንዳለ ያሳያል የእነሱ ቃል ስለመሆኑ ማረጋገጫ በሌለበት ከዚህ ቀደም የሰጡት ቃል ተያይዞ መምጣቱ ግን ፍትህን እና የተከሳሾችን የመከላከል መብት የሚጋፋ ነው በማለት ውድቅ እንዲሆንላቸው ጠይቀዋል፡፡
ችሎቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካደመጠ በኋላ ትዕዛዙን መክሮ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን ተፈልገው ያልተገኙት ሁለት ምስክሮችን ውድቅ አድርጓል፡፡ ባስመዘገበው አድራሻ ነዋሪ አይደለም የተባለው ምስክር ከዚህ ቀደም ለፖሊስ የሰጠው ቃል ግን በማስረጃነት እንዲያያዝ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ጠበቆች ግልባጩን ወስደው አስተያየት ስጡበት የተባለ ሲሆን ችሎቱ በማስረጃዎች ላይ ብይን ለመስጠት ለሚያዝያ 2 ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
ግብፅ የህዳሴው ግድብ ድርድሩን ለመቀጠል ቁርጠኛ ነኝ አለች!
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ በአሜሪካ ሊካሄድ ታስቦ የነበረውን ድርድር ኢትዮጵጵያ አልሳተፍም ማለቷን ተከትሎ፣ ግብፅ ድርድሩን ለመቀጠል ቁርጠኛ ነኝ አለች፡፡
የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በስምምነቱ ዙሪያ በሀገር ውስጥ የሚደረጉ ምክክሮች ባለማለቃቸው በድርድሩ ላይ ኢትዮጵያ እንደማትሳተፍ ባሳወቀ በሰዓታት ልዩነት ውስጥ ነው ግብፅ ይህን ያለችው፡፡
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫን የዘገበው አል-አህራም፣ ሚኒስቴሩ በአሜሪካ እና በአለም ባንክ አሸማጋይነት የሚደረገው ድርድር ላይ ግብፅ ለመቀጠል ቁርጠኛ ነች ብሏል፡፡ ይሄም ግብፅ ድርድሩን ከዳር ለማድረስ ያላትን ፍላጎት የሚያሳይ ነው ሲል መግለጫው አክሏል፡፡ግብፅ፣ ኢትዮጵያ እና ሱዳን በዚህ ወር መጨረሻ ላይ ከስምምነት ላይ ለመድረስ የሚያስችላቸውን ሰነድ በመሪዎች ደረጃ ይፈርማሉ ተብሎ ተጠብቆ ነበር፡፡
Via Asham TV
@YeneTube @FikerAssefa
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ በአሜሪካ ሊካሄድ ታስቦ የነበረውን ድርድር ኢትዮጵጵያ አልሳተፍም ማለቷን ተከትሎ፣ ግብፅ ድርድሩን ለመቀጠል ቁርጠኛ ነኝ አለች፡፡
የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በስምምነቱ ዙሪያ በሀገር ውስጥ የሚደረጉ ምክክሮች ባለማለቃቸው በድርድሩ ላይ ኢትዮጵያ እንደማትሳተፍ ባሳወቀ በሰዓታት ልዩነት ውስጥ ነው ግብፅ ይህን ያለችው፡፡
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫን የዘገበው አል-አህራም፣ ሚኒስቴሩ በአሜሪካ እና በአለም ባንክ አሸማጋይነት የሚደረገው ድርድር ላይ ግብፅ ለመቀጠል ቁርጠኛ ነች ብሏል፡፡ ይሄም ግብፅ ድርድሩን ከዳር ለማድረስ ያላትን ፍላጎት የሚያሳይ ነው ሲል መግለጫው አክሏል፡፡ግብፅ፣ ኢትዮጵያ እና ሱዳን በዚህ ወር መጨረሻ ላይ ከስምምነት ላይ ለመድረስ የሚያስችላቸውን ሰነድ በመሪዎች ደረጃ ይፈርማሉ ተብሎ ተጠብቆ ነበር፡፡
Via Asham TV
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ የከባድ ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ሰዓት ማሻሻያ ተደረገ።
በአዲሱ ማሻሻያም ከባድ ተሽከርካሪዎች ጠዋት ከ1-3 ሰአት እንዲሁም ከሰዓት ከ 10:30-12:00 ውጪ ባሉ ሰዓቶች እንዲንቀሳቀሱ መወሰኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።ማሻሻያው የተደረገው የተለያዩ ተቋማት በሰዓት ገደቡ ምክኒያት በተለይም የግንባታ ስራዎቻቸውን ለማከናወን መቸገራቸውን ቅሬታ በማቅረባቸው ነው።በመሆኑም የትራፊክ እንቅስቃሴውን ጫና ውስጥ በማይከት መልኩ ማሻሻያው ተደርጓል።እስካሁን በነበረው ህግ በከተማዋ የሚገኙ ከባድ ተሽከርካሪዎች ከጠዋቱ 4 ሰዓት እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ድረስ ብቻ ነበር መንቀሳቀስ የሚፈቀድላቸው።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲሱ ማሻሻያም ከባድ ተሽከርካሪዎች ጠዋት ከ1-3 ሰአት እንዲሁም ከሰዓት ከ 10:30-12:00 ውጪ ባሉ ሰዓቶች እንዲንቀሳቀሱ መወሰኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።ማሻሻያው የተደረገው የተለያዩ ተቋማት በሰዓት ገደቡ ምክኒያት በተለይም የግንባታ ስራዎቻቸውን ለማከናወን መቸገራቸውን ቅሬታ በማቅረባቸው ነው።በመሆኑም የትራፊክ እንቅስቃሴውን ጫና ውስጥ በማይከት መልኩ ማሻሻያው ተደርጓል።እስካሁን በነበረው ህግ በከተማዋ የሚገኙ ከባድ ተሽከርካሪዎች ከጠዋቱ 4 ሰዓት እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ድረስ ብቻ ነበር መንቀሳቀስ የሚፈቀድላቸው።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የቻይናው ፕሬዝደንት ኢትዮጵያን አመሰገኑ!
በቻይና በተቀሰቀሰው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የነበራትን የቀደመ ግንኙነት በማሰብ፣ በዓለም የጤና ድርጅት ምክር መሠረት ግንኙነቷን ባለማቋረጧ ያለኝን አድናቆት ለመግለፅ እፈልጋለሁ ሲሉ የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡‹‹የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት የቻልነውን ሁሉ እያደረግን ባለንበት በዚህ ወቅት፣ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ሁለት ጊዜ መልዕክት በመላክ እንዲሁም ስልክ በመደወል የአብሮነት ተምሳሌትነታቸውን አሳይተውናል›› ብለዋል።
ይህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጎናችን መሆን በቻይና እና ኢትዮጵያ መካከል ያለውን መደጋገፍ እና ትብብር ያሳያል ያሉት ፕሬዝደንት ዢ ጂንፒንግ፣ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የነበራትን የቀደመ ግንኙነት በዓለም ጤና ድርጅት ምክር መሠረት ባለማቋረጧ ያለኝን አድናቆት ለመግለፅ እፈልጋለሁ ሲሉ አብራርተዋል፡፡ በመጨረሻም፣ የአፍሪካ አገራት እና ህዝቦቻቸው ቻይና በኮሮና ቫይረስ ጋር በምታደርገው ትግል ወንድማዊ ግንኙነታቸው በደስታችንም ሆነ በሀዘናችን ከጎናችን በመሆን አሳይተውናል ብለዋል፡፡
ምንጭ፡- ሺንዋ/ዋልታ
@YeneTube @FikerAssefa
በቻይና በተቀሰቀሰው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የነበራትን የቀደመ ግንኙነት በማሰብ፣ በዓለም የጤና ድርጅት ምክር መሠረት ግንኙነቷን ባለማቋረጧ ያለኝን አድናቆት ለመግለፅ እፈልጋለሁ ሲሉ የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡‹‹የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት የቻልነውን ሁሉ እያደረግን ባለንበት በዚህ ወቅት፣ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ሁለት ጊዜ መልዕክት በመላክ እንዲሁም ስልክ በመደወል የአብሮነት ተምሳሌትነታቸውን አሳይተውናል›› ብለዋል።
ይህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጎናችን መሆን በቻይና እና ኢትዮጵያ መካከል ያለውን መደጋገፍ እና ትብብር ያሳያል ያሉት ፕሬዝደንት ዢ ጂንፒንግ፣ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የነበራትን የቀደመ ግንኙነት በዓለም ጤና ድርጅት ምክር መሠረት ባለማቋረጧ ያለኝን አድናቆት ለመግለፅ እፈልጋለሁ ሲሉ አብራርተዋል፡፡ በመጨረሻም፣ የአፍሪካ አገራት እና ህዝቦቻቸው ቻይና በኮሮና ቫይረስ ጋር በምታደርገው ትግል ወንድማዊ ግንኙነታቸው በደስታችንም ሆነ በሀዘናችን ከጎናችን በመሆን አሳይተውናል ብለዋል፡፡
ምንጭ፡- ሺንዋ/ዋልታ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ብድር ወስደው ያልመለሱ እና የጠፉ 71 ባለሃብቶች እና ሰራተኞቹን በሕግ ለመጠየቅ እንዲሁም ያለአግባብ የባከነ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ግንዘብን ለማስመለስ ምርመራ ማድረግ መጀመሩን አስታወቀ።ምርመራው ሲጠናቀቅ አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ የባንኩ ፕሬዝዳንት ኃይለየሱስ በቀለ ዛሬ ጠዋት በጽህፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታውቀዋል። ከዚህ በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተፈጠረ ግጭት ከዚኅ ቀደም ከባንኩ ብድር የወሰዱ 38 ፕሮጅክቶች መውደማቸውንም ኃይለየሱስ ተናግረዋል። ምርመራ እየተደረገባቸው ያሉትን ድርጅቶች እና ባላሃበቶች ስም ዝርዝር ከመናገር ግን ተቆጥበዋል።
ምንጭ:አዲሰ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:አዲሰ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢራኑ ምክትል ፕሬዘዳንት በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸው ተገለጸ።
ፖፕ ፍራንሲስም በዚሁ ቫይረስ ተጠቅተዋል የሚል ጥርጣሬ ታይቶባቸዋል።
ከሁለት ቀናት በፊት የኢራን ምክትል የጤና ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተው ወደ ለይቶ ማከሚያ ክፍል መግባታቸው ይታወሳል።
ከደቂቃዎች በፊት ዳይሊ ሜይል ይዞት በወጣው ሰበር ዜናው የኢራን ምክትል ፕሬዘዳንት በዚሁ ቫይረስ ተጠቅተው ሆስፒታል ገብተዋል።
በተጨማሪም የኢራን የቤተሰብ እና የሴቶች ጉዳዮች ምክትል ፕሬዘዳንት በዚሁ ቫይረስ መጠቃታቸውን የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሜትሮ የተሰኘው የእንግሊዙ ተነባቢ ጋዜጣ ደግሞ በጣልያን በሽተኞችን ሲጠይቂ የዋሉት የካቶሊክ ቄሱ ፖፕ ፍራንሲስ ምልክት ታይቶባቸዋል።
ይሁንና ፖፕ ፍራንሲስ የተጠቁት በዚሁ ቫይረስ ይሁን አይሁን እስካሁን በምርመራ አልተረጋገጠም።
በኢራን በዚህ ገዳይ ቫይረስ የተጠቁ ዜጎች ቁጥር ወደ 254 የደረሰ ሲሆን በጣልያን ደግሞ ከ450 በላይ ደርሷል።
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
ፖፕ ፍራንሲስም በዚሁ ቫይረስ ተጠቅተዋል የሚል ጥርጣሬ ታይቶባቸዋል።
ከሁለት ቀናት በፊት የኢራን ምክትል የጤና ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተው ወደ ለይቶ ማከሚያ ክፍል መግባታቸው ይታወሳል።
ከደቂቃዎች በፊት ዳይሊ ሜይል ይዞት በወጣው ሰበር ዜናው የኢራን ምክትል ፕሬዘዳንት በዚሁ ቫይረስ ተጠቅተው ሆስፒታል ገብተዋል።
በተጨማሪም የኢራን የቤተሰብ እና የሴቶች ጉዳዮች ምክትል ፕሬዘዳንት በዚሁ ቫይረስ መጠቃታቸውን የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሜትሮ የተሰኘው የእንግሊዙ ተነባቢ ጋዜጣ ደግሞ በጣልያን በሽተኞችን ሲጠይቂ የዋሉት የካቶሊክ ቄሱ ፖፕ ፍራንሲስ ምልክት ታይቶባቸዋል።
ይሁንና ፖፕ ፍራንሲስ የተጠቁት በዚሁ ቫይረስ ይሁን አይሁን እስካሁን በምርመራ አልተረጋገጠም።
በኢራን በዚህ ገዳይ ቫይረስ የተጠቁ ዜጎች ቁጥር ወደ 254 የደረሰ ሲሆን በጣልያን ደግሞ ከ450 በላይ ደርሷል።
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
ህንፃ ተከራይተው ለሚገኙ 77 የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤቶች ኪራይ በዓመት 1 ቢሊዮን ብር እየተከፈለ መሆኑ ተገለጸ። በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ስር የተደራጀው ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ ተክለፃዲቅ ተክለአረጋይ እስካሁን 30 ለሚሆኑ መስሪያ ቤቶች ቢሮ መገንባቱን ጠቁመዋል። በዚህም በየወሩ መንግሥት በትንሹ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ ማዳን መቻሉን ገልጸዋል።
ምንጭ:አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ሱዳን መንግሥት በጎረቤት ሀገራት የሚገኙ ስደተኛ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ ማድረጉን የሀገሪቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡ አብዛኛዎቹ ስደተኞች በኢትዮጵያ ጋምቤላ ክልል ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ ሀገሪቱ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የሽግግር አንድነት መንግሥት ካቋቋመች ወዲህ ዘላቂ ሰላም አንደሚሰፍን ተስፋ ተደርጓል።
ምንጭ:- ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:- ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ ቴሌኮም በቀጣዩ ወር ለግል ባለሃብቶች ሊያወጣቸው የነበሩትን ሁለት የቴሌኮም አገልግሎት ፍቃድ ጨረታዎች እንደገና ማራዘሙን ሮይተርስ ዘግቧል። ተጨማሪ ጊዜ የጠየቁት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ኩባንያዎች ናቸው። ለጨረታው በሁለት ሳምንት ውስጥ አዲስ የጊዜ ሰሌዳ ይወጣል።
Via:- Wazema Radio
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Wazema Radio
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from የሀ Digital Art
Taking place over two days Saturday 7th & Sunday 8th March. https://www.facebook.com/events/848716598903708/
Brought to you in partnership with Noah Real Estate, Rainbow Bed Foam and Beyond, British Council Ethiopia, Eternal Media & Communication, @artsmailinglist @saryanevents, EthioCrypto, @yenetube, @Yegarawebhost @johnnyvideoproduction, @officialkuriftuwaterpark, Bored Cellphone Addis Ababa, @woinidigitalart, @jayineedarts— At Noah Plaza, Addis Ababa, Ethiopia.
@yehadigitalart
Brought to you in partnership with Noah Real Estate, Rainbow Bed Foam and Beyond, British Council Ethiopia, Eternal Media & Communication, @artsmailinglist @saryanevents, EthioCrypto, @yenetube, @Yegarawebhost @johnnyvideoproduction, @officialkuriftuwaterpark, Bored Cellphone Addis Ababa, @woinidigitalart, @jayineedarts— At Noah Plaza, Addis Ababa, Ethiopia.
@yehadigitalart
የሕዳሴን ግድብ ግንባታና የዉኃ ቀሞላልን በተመለከተ ሱዳን ግብፅና ኢትዮጵያ በሚያካሂዱት ድርድር ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ እያሳረፈች ያለዉን ጫና ታንሳ ሲሉ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን በአሁኑ ሰአት በዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፊት ለፊት የተቃዉሞ ሰልፍ ወጥተዋል።
ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ጥበቡ አሰፋ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት የአባይ ጉዳይ የኢትዮጵያዉያን ሁሉ ህልዉና ነዉ። በዩናይትድ ስቴትስ የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን የአባይ ጉዳይ ያገባናል፤ ጉዳዩን ችላ ብለን አንተዉም ያሉት ሰልፈኞቹ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም ጥሪያቸዉን አስተላልፈዋል።
ሰልፈኞቹ አሜሪካ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንኑ ጥያቄያቸዉን በደብዳቤ መልክ አዘጋጅተዉ በእጅ እንደሚሰጡ የሰልፉ አስተባባሪ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
Via :- DW Photo :- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ጥበቡ አሰፋ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት የአባይ ጉዳይ የኢትዮጵያዉያን ሁሉ ህልዉና ነዉ። በዩናይትድ ስቴትስ የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን የአባይ ጉዳይ ያገባናል፤ ጉዳዩን ችላ ብለን አንተዉም ያሉት ሰልፈኞቹ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም ጥሪያቸዉን አስተላልፈዋል።
ሰልፈኞቹ አሜሪካ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንኑ ጥያቄያቸዉን በደብዳቤ መልክ አዘጋጅተዉ በእጅ እንደሚሰጡ የሰልፉ አስተባባሪ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
Via :- DW Photo :- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች
Video :- Al alin
Video :- Al alin
ከሲዳማ ህዝብ የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ታስረው የቆዩና የጠቅላይ አቃቤ ህግን የክስ ስረዛ ተከትሎ የተፈቱ ግለሰቦች ዛሬ በርካታ ህዝብ በተገኘበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa