ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አቶ ግርማ ብሩን የኢትዮ-ቴሌኮም ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አድርገው እንደሾሟቸው ፎርቹን ዘግቧል፡፡ ትናንት ደሞ አምባሳደር አዲስ ዐለም ባሌማን የፖሊሲ ጥናት እና ምርምር ዋና ዳይሬክተር አድርገው እንደሾሙ ፋና ብሮድካስት ዘግቧል። ተሹዋሚው ቀደም ሲል የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነበሩ።
T.me/YeneTube @FikerAssefa
T.me/YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
አቶ ዮሃንስ ቧያለው የመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ ፕሬዘዳንትነት ሹመትን እንደማይቀበሉት አስታወቁ። @YeneTube @Fikerassefa
‹‹አሁን ተቋሙ ባለው የሕዝብ አመለካከት በተቋሙ መሥራት የምችልበት ሁኔታ ሥለሌለ የቀረበውን ሹመት ለመቀበል ያስቸግረኛል፡፡›› አቶ ዮሃንስ ቧያለው
አዲሱን ምደባ በዜና እንደሰሙ የተናገሩት የቀድሞው የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዮሃንስ ቧያለው በዜና ከመስማታቸው በፊት በፌደራል ደረጃ ኃላፊነት እንደሚሰጣቸው እንጅ የትኛው መስሪያ ቤት እንደሚመደቡ እውቅናው እንዳልነበራቸው ለአብመድ ገልጸዋል፡፡
‹‹በአሁኑ ጊዜ እራሴን ሳዳምጠው እና ስመረምረው በዚያ ተቋም መሥራት ቢኖርብኝ እንኳ አሁን ተቋሙ ባለው የሕዝብ አመለካከት በተቋሙ መሥራት የምችልበት ሁኔታ ሥለሌለ የቀረበውን ሹመት ለመቀበል ያስቸግረኛል፤ ስለሆነም የሕዝቡን ትግል በተለያየ መልኩ አስተዋጽኦ በማድረግ ፓርቲው ጉዞው እንዲጠናከር በማድረግ በሌላ አግባብ ላገለግል እችላለሁ እንጅ የተመደብኩበት ተቋም አሁን ባለው ስያሜ እና ሥዕል በተቋሙ ለማገልገል እንደማልችል ገልጫለው፡፡ ምደባውን ከሰማሁ በኋላም ምደባውን እንደማልቀበለው ሪፖርት አድርጌአለው›› ብለዋል አቶ ዮሃንስ ቧያለው፡፡
Via AMMA
T.me/YeneTube @FikerAssefa
አዲሱን ምደባ በዜና እንደሰሙ የተናገሩት የቀድሞው የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዮሃንስ ቧያለው በዜና ከመስማታቸው በፊት በፌደራል ደረጃ ኃላፊነት እንደሚሰጣቸው እንጅ የትኛው መስሪያ ቤት እንደሚመደቡ እውቅናው እንዳልነበራቸው ለአብመድ ገልጸዋል፡፡
‹‹በአሁኑ ጊዜ እራሴን ሳዳምጠው እና ስመረምረው በዚያ ተቋም መሥራት ቢኖርብኝ እንኳ አሁን ተቋሙ ባለው የሕዝብ አመለካከት በተቋሙ መሥራት የምችልበት ሁኔታ ሥለሌለ የቀረበውን ሹመት ለመቀበል ያስቸግረኛል፤ ስለሆነም የሕዝቡን ትግል በተለያየ መልኩ አስተዋጽኦ በማድረግ ፓርቲው ጉዞው እንዲጠናከር በማድረግ በሌላ አግባብ ላገለግል እችላለሁ እንጅ የተመደብኩበት ተቋም አሁን ባለው ስያሜ እና ሥዕል በተቋሙ ለማገልገል እንደማልችል ገልጫለው፡፡ ምደባውን ከሰማሁ በኋላም ምደባውን እንደማልቀበለው ሪፖርት አድርጌአለው›› ብለዋል አቶ ዮሃንስ ቧያለው፡፡
Via AMMA
T.me/YeneTube @FikerAssefa
የአቶ ንዋይ ገብረአብ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ!
ለረዥም ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የየቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ።አቶ ንዋይ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 16 ቀን 2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው የሚታወስ ነው።
የቀብር ሰነ ስርዓታቸው ቤተሰቦቻቸው ፣ የቀድሞ የስራ ባልደረቦቻቸው ፣ አድናቂዎቻቸው በተገኙበት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።ከ1970ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በፕላን ኮሚሽን ውስጥም ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል።አቶ ንዋይ ከኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪነታቸው ባለፈ የኢትዮጵያ የልማት ጥናት ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ለረዥም ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የየቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ።አቶ ንዋይ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 16 ቀን 2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው የሚታወስ ነው።
የቀብር ሰነ ስርዓታቸው ቤተሰቦቻቸው ፣ የቀድሞ የስራ ባልደረቦቻቸው ፣ አድናቂዎቻቸው በተገኙበት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።ከ1970ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በፕላን ኮሚሽን ውስጥም ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል።አቶ ንዋይ ከኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪነታቸው ባለፈ የኢትዮጵያ የልማት ጥናት ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ብልጽግና ፓርቲ የህዝብና የመንግስት ሃብትን ለምርጫ ቅስቀሳ እየተጠቀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ አስታወቀ።
T.me/YeneTube @FikerAssefa
T.me/YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ረፋድ ላይ በሀዋሳ ከተማ በቱላ ክ/ከተማ በተለምዶ ኩቤ ካባ ተብሎ በሚጠራው የድንጋይ ማምረቻ የድንጋይ ካባ ተደርምሶ የ2 ሰዎች ህይዎት ማለፉንና በ3 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማው አስተዳደር የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር መምሪያ አስታወቀ።
ሟቾቹ በስራ ላይ የነበሩ የስካባተር ኦፕሬተር እና አንድ ሰራተኛ ነበሩ።
@YeneTube @Fikerassefa
ሟቾቹ በስራ ላይ የነበሩ የስካባተር ኦፕሬተር እና አንድ ሰራተኛ ነበሩ።
@YeneTube @Fikerassefa
Audio
በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተፈጥሮ በነበረው አለመረጋጋት ያለፋቸውን የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ለማካካስ ዩኒቨርሲቲው ድጋፍ እያደረገላቸው መሆኑን ገለፁ።
ተማሪዎቹ ከተቋረጠ ከወር በላይ የሆነው የኢንተርኔትና ስልክ አገልግሎት እንዲመለስላቸውም ጠይቀዋል።
የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለታ ተስፋዬ “ዩኒቨርሲቲው ወደ ቀድሞ መረጋጋቱ ተመልሶ በዚህ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን ለማስመረቅ እየሰራን ነው” ብለዋል።
ታገቱ የተባሉ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ጉዳይ በተመለከተም “ተማሪዎቹን የማፈላለግ ጥረት ቀጥሏል፣ ተገኝተው ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ እየሰራን ነው" ብለዋል።
ታገቱ የተባሉ ተማሪዎችን በተመለከተ ይገኙ አይገኙ እስካሁን ከቤተሰብም ሆነ ከመንግሥት የተሰጠ መግለጫ የለም።
Via:- VOA
@YeneTube @Fikerassefa
ተማሪዎቹ ከተቋረጠ ከወር በላይ የሆነው የኢንተርኔትና ስልክ አገልግሎት እንዲመለስላቸውም ጠይቀዋል።
የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለታ ተስፋዬ “ዩኒቨርሲቲው ወደ ቀድሞ መረጋጋቱ ተመልሶ በዚህ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን ለማስመረቅ እየሰራን ነው” ብለዋል።
ታገቱ የተባሉ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ጉዳይ በተመለከተም “ተማሪዎቹን የማፈላለግ ጥረት ቀጥሏል፣ ተገኝተው ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ እየሰራን ነው" ብለዋል።
ታገቱ የተባሉ ተማሪዎችን በተመለከተ ይገኙ አይገኙ እስካሁን ከቤተሰብም ሆነ ከመንግሥት የተሰጠ መግለጫ የለም።
Via:- VOA
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from HEY Online Market
#ኦሪጂናል ሞባይል ስልኮች በዋስትና
🔸SAMSUNG #GALAXY A SERIES
•A10S 2019 /32 GB/ 5,599ብር
•A20S 2019 /32 GB/ 7,199ብር
•A30S 2019 /64 GB/ 8,499 ብር
•A50 2019 /64 GB/ 9,499 ብር
•A50 2019 /128 GB/ 10,499 ብር
•A50S 2019 /128 GB/ 4GB 11,199
•A50S 2019 /128 GB/ 6GB 11,999
•A51 2020 /128 GB/ 6GB 12,799 ብር
•A70 2019 /128 GB/ 6GB 13,899 ብር
🔸SAMSUNG #GALAXY M SERIES
•M10 (2019) /32 GB/ 5,699 ብር
•M10S (2019) /32 GB/ 6,200 ብር
•M30S (2019) /36 GB/ 9,200ብር
አድራሻ :- ከቦሌ መድሃኔአለም ቤተ ክርስቲያን ወደ ቦሌ ብራስ የሚወስደው መንገድ ላይ
Contact US
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@HEYOnlinemarket
🔸SAMSUNG #GALAXY A SERIES
•A10S 2019 /32 GB/ 5,599ብር
•A20S 2019 /32 GB/ 7,199ብር
•A30S 2019 /64 GB/ 8,499 ብር
•A50 2019 /64 GB/ 9,499 ብር
•A50 2019 /128 GB/ 10,499 ብር
•A50S 2019 /128 GB/ 4GB 11,199
•A50S 2019 /128 GB/ 6GB 11,999
•A51 2020 /128 GB/ 6GB 12,799 ብር
•A70 2019 /128 GB/ 6GB 13,899 ብር
🔸SAMSUNG #GALAXY M SERIES
•M10 (2019) /32 GB/ 5,699 ብር
•M10S (2019) /32 GB/ 6,200 ብር
•M30S (2019) /36 GB/ 9,200ብር
አድራሻ :- ከቦሌ መድሃኔአለም ቤተ ክርስቲያን ወደ ቦሌ ብራስ የሚወስደው መንገድ ላይ
Contact US
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@HEYOnlinemarket
Forwarded from YeneTube
🇬🇧🇬🇧ወደ UK ሄደው መማር ይፈልጋሉ?🇬🇧🇬🇧
Sky Education Consultancy Ltd is licensed education consultancy firm that will be based in UK-London.
👉 Providing college selection
👉 Educational guidance and support
#Partial_Scholarship_to_UK
የትምህርት እና የኑሮ ወጪዎን እርሶ ይሸፍናሉ፡፡
#For_full_Scholarship_to_UK
👉 a high level academic achievements in order to be competitive
#Branch_office: Bole Atlas
📞 0977202020
@secethiopia
#Invest_in_your_knowledge
Sky Education Consultancy Ltd is licensed education consultancy firm that will be based in UK-London.
👉 Providing college selection
👉 Educational guidance and support
#Partial_Scholarship_to_UK
የትምህርት እና የኑሮ ወጪዎን እርሶ ይሸፍናሉ፡፡
#For_full_Scholarship_to_UK
👉 a high level academic achievements in order to be competitive
#Branch_office: Bole Atlas
📞 0977202020
@secethiopia
#Invest_in_your_knowledge
ትራምፕ ለምክትላቸው ማይክ ፔንስ 'የኮሮና ተከላካይ' ሹመት ሰጧቸው
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ምክትላቸውን ማይክ ፔንስ መንግሥትን ወክለው ኮሮና ቫይረስን እንዲከላከሉላቸው ሾሟቸው።
ትራምፕና ምክትላቸው ፔንስ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ኮሮናቫይረስ የአሜሪካ ሕዝብ ላይ የሚደቅነው አደጋ ዝቅ ያለ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ሁለቱ ባለሥልጣናት መግለጫ የሰጡት ኮቪድ-19 የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ኮሮናቫይረስ ከቻይናዋ ዉሃን ግዛት ተነስቶ በዓለም ዙሪያ በፍጥነት መዛመቱን ተከትሎ ነው።
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እስካሁን 60 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተዘግቧል። ባለሥልጣናቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ከሰጡ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ አንድ ግለሰብ በኮሮና መያዙ ተዘግቧል።
በራስ መተማመን የሞላቸው ትራምፕ፤ ዩኤስ ኮሮናቫይረስን የመከላከል ብቃቱ እንዳላት ጠቁመዋል።
«እኛ በጣም፣ በጣም ዝግጁ ነን» ያሉት ትራምፕ አጥኚዎች ለበሽታው ክትባት ለማግኘት ቀን ተሌት እየተጉ እንደሆነ አሳውቀዋል።
ነገር ግን የአሜሪካ ብሔራዊ አለርጂና ተላላፊ በሽታዎች ኃላፊ አንቶኒ ፎኪ የኮሮናቫይረስ ክትባት ቢያንስ በአንድ ዓመት ወይም አንድ ዓመት ተኩል ካልሆነ በቀላሉ እንደማይገኝ ይናገራሉ።
ትራምፕ ጋዜጣዊ መግለጫ ከመስጠታቸው በፊት መገናኛ ብዙሃን ኮሮናቫይረስን አካብደው እያዩት ነው፤ አላስፈላጊ ጩኸት እያሰሙ ነው ሲሉ ትዊተር ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
ቢሆንም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ አሜሪካ ለቫይረሱ ዝግጁ መሆን አለባት ሲሉ አስጠንቅቀዋል። አልፎም ወደ አንዳንድ ሃገራት የሚደረገው ጉዞ መሰረዙ አግባብ ነው ሲሉ ውሳኔውን አድንቀዋል።
የአሜሪካው ጤና ሚኒስትር አሌክስ አዛር መንግሥታቸው የሚጠበቅበትን ሁሉ እያደረገ እንደሆነ ባይክዱም በአሜሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል አልካዱም።
Via:- BBC
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ምክትላቸውን ማይክ ፔንስ መንግሥትን ወክለው ኮሮና ቫይረስን እንዲከላከሉላቸው ሾሟቸው።
ትራምፕና ምክትላቸው ፔንስ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ኮሮናቫይረስ የአሜሪካ ሕዝብ ላይ የሚደቅነው አደጋ ዝቅ ያለ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ሁለቱ ባለሥልጣናት መግለጫ የሰጡት ኮቪድ-19 የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ኮሮናቫይረስ ከቻይናዋ ዉሃን ግዛት ተነስቶ በዓለም ዙሪያ በፍጥነት መዛመቱን ተከትሎ ነው።
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እስካሁን 60 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተዘግቧል። ባለሥልጣናቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ከሰጡ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ አንድ ግለሰብ በኮሮና መያዙ ተዘግቧል።
በራስ መተማመን የሞላቸው ትራምፕ፤ ዩኤስ ኮሮናቫይረስን የመከላከል ብቃቱ እንዳላት ጠቁመዋል።
«እኛ በጣም፣ በጣም ዝግጁ ነን» ያሉት ትራምፕ አጥኚዎች ለበሽታው ክትባት ለማግኘት ቀን ተሌት እየተጉ እንደሆነ አሳውቀዋል።
ነገር ግን የአሜሪካ ብሔራዊ አለርጂና ተላላፊ በሽታዎች ኃላፊ አንቶኒ ፎኪ የኮሮናቫይረስ ክትባት ቢያንስ በአንድ ዓመት ወይም አንድ ዓመት ተኩል ካልሆነ በቀላሉ እንደማይገኝ ይናገራሉ።
ትራምፕ ጋዜጣዊ መግለጫ ከመስጠታቸው በፊት መገናኛ ብዙሃን ኮሮናቫይረስን አካብደው እያዩት ነው፤ አላስፈላጊ ጩኸት እያሰሙ ነው ሲሉ ትዊተር ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
ቢሆንም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ አሜሪካ ለቫይረሱ ዝግጁ መሆን አለባት ሲሉ አስጠንቅቀዋል። አልፎም ወደ አንዳንድ ሃገራት የሚደረገው ጉዞ መሰረዙ አግባብ ነው ሲሉ ውሳኔውን አድንቀዋል።
የአሜሪካው ጤና ሚኒስትር አሌክስ አዛር መንግሥታቸው የሚጠበቅበትን ሁሉ እያደረገ እንደሆነ ባይክዱም በአሜሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል አልካዱም።
Via:- BBC
በቢሾፍቱ በሚገኘው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በዛሬው ዕለት 106 ለሚሆኑ ከፍተኛ መኮንኖች ሹመት እንደሚሰጥ ታውቋል።
በተጨማሪም በዛሬው ዕለት ላለፉት 6 ወራት በስልጠና ላይ የቆዩ የአየር ኃይል ወታደራዊ ፖሊስ አባላት ምረቃ እንደሚኖር ተገልጿል።የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄነራል ይልማ መርዳሳ ሹመቱን እንደሚሰጡ ተጠቁሟል።
የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ በስፍራው ተገኝተው ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ባለፉት 6 ወራት በተቋሙ ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሰራተኞችም ሽልማት ይበረከታል ነው የተባለው።
Via OBN
@YeneTube @FikerAssefa
በተጨማሪም በዛሬው ዕለት ላለፉት 6 ወራት በስልጠና ላይ የቆዩ የአየር ኃይል ወታደራዊ ፖሊስ አባላት ምረቃ እንደሚኖር ተገልጿል።የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄነራል ይልማ መርዳሳ ሹመቱን እንደሚሰጡ ተጠቁሟል።
የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ በስፍራው ተገኝተው ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ባለፉት 6 ወራት በተቋሙ ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሰራተኞችም ሽልማት ይበረከታል ነው የተባለው።
Via OBN
@YeneTube @FikerAssefa
ጃፓን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የደገሰችዉን ኦሎምፒክ እንደምታቆም አስታወቀች።
አገሪቱ በቀጣዩ ክረምት ልታስተናግድ የነበረዉን የኦሎምፒክ ዝግጅቷን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ልታራዝም አልያም ለመተዉ እንዳሰበች ተነግሯል፡፡የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ እንዳስታወቁት የቶክዮ ኦሎምፒክ ለጊዜዉ መራዘም አለበት ካልሆነም ሊሰረዝ ይገባል ብለዋል፡፡
አሁን ላይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በመላዉ አለም እየተሰራጨ መምጥቱን የዘገበዉ አልጄዚራ በጃፓንም በቫይረሱ የሚያዙት ሰዎች ቁጥር እጨመረ ነዉ ተብሏል፡፡
ጃፓን በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠሩ ዜጎችን በመርከብ ላይ እንዲቆዩ ማድረጓም የሚታወስ ነዉ፡፡የዓለም የጤና ድርጅት ኮሮና ቫይረስ የዓለም ስጋት መሆኑን አውጆ የቫይረሱ ስርጭት በዚሁ ከቀጠለ ከዓለም ሀዝብ እስከ 70 በመቶ የሚሆነውን ህዝብ ሊያጠቃ ስለሚችል አገራት ዝግጅት እንዲያደርጉ ማሳሰቡ ይታወሳል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
አገሪቱ በቀጣዩ ክረምት ልታስተናግድ የነበረዉን የኦሎምፒክ ዝግጅቷን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ልታራዝም አልያም ለመተዉ እንዳሰበች ተነግሯል፡፡የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ እንዳስታወቁት የቶክዮ ኦሎምፒክ ለጊዜዉ መራዘም አለበት ካልሆነም ሊሰረዝ ይገባል ብለዋል፡፡
አሁን ላይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በመላዉ አለም እየተሰራጨ መምጥቱን የዘገበዉ አልጄዚራ በጃፓንም በቫይረሱ የሚያዙት ሰዎች ቁጥር እጨመረ ነዉ ተብሏል፡፡
ጃፓን በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠሩ ዜጎችን በመርከብ ላይ እንዲቆዩ ማድረጓም የሚታወስ ነዉ፡፡የዓለም የጤና ድርጅት ኮሮና ቫይረስ የዓለም ስጋት መሆኑን አውጆ የቫይረሱ ስርጭት በዚሁ ከቀጠለ ከዓለም ሀዝብ እስከ 70 በመቶ የሚሆነውን ህዝብ ሊያጠቃ ስለሚችል አገራት ዝግጅት እንዲያደርጉ ማሳሰቡ ይታወሳል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ለሚገነባው የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ 50 ሚሊዮን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ፡፡
የአማራ ሕዝብ ራሱን ለማልማት ከሚያደርገው ጥረት በተጨማሪ ያለውን ቱባ ባህል እና ማንነቱን ለሌሎች ለመሸጥ እና ለሀገር ውስጥና ለውጭ ጎብኝዎች ክልሉን እንዲጎበኙ ለማስተዋዎቅ ታሳቢ ተደርጎ በአዲስ አበባ የባህል ማዕከል ለመገንባት መታቀዱን የአማራ ልማት ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ዓለማየው ሞገስ ተናግረዋል፡፡
አቶ ዓለማየው እንዳሉት አማራ ያሉትን ባህል፣ ወግ እና ሥርዓት በማስተዋወቅ ራሱን በኢኮኖሚ ማደራጀት እና ጠንካራ ኢኮኖሚ ያለው አካባቢን ለመፍጠር አካባቢውን ለቱሪስቶች በስፋት እያስተዋወቀ መሸጥ አለበት፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው የባህል ማዕከል ነው፡፡ ይህንንም ታሳቢ ተደርጎ ነው የባህል ማዕከሉን ዋና ከተማዋ ላይ መገንባት እንዳስፈለገም ተናግረዋል፡፡የባህል ማዕከሉን መላው የአማራ ሕዝብ ተወላጆች እና ወዳጆች በሚያደርጉት ድጋፍ ለመገንባት ነው ታሳቢ ተደርጎ እንቅስቃሴ እየተደረገ ያለው፡፡
ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ አዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራ ተወላጆች የባህል ማዕከሉን ለማስገንባት የሚውል 50 ሚሊዮን ብር ተሰብስቧል፡፡ የባህል ማዕከሉን ለመገንባት የሚያስችል ቦታ ለመስጠት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቃደኛ መሆኑንና በቀጣዩ ሳምንት የመሬት ርክክብ ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአማራ ልማት ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ዓለማየው ሞገስ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ሕዝብ ራሱን ለማልማት ከሚያደርገው ጥረት በተጨማሪ ያለውን ቱባ ባህል እና ማንነቱን ለሌሎች ለመሸጥ እና ለሀገር ውስጥና ለውጭ ጎብኝዎች ክልሉን እንዲጎበኙ ለማስተዋዎቅ ታሳቢ ተደርጎ በአዲስ አበባ የባህል ማዕከል ለመገንባት መታቀዱን የአማራ ልማት ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ዓለማየው ሞገስ ተናግረዋል፡፡
አቶ ዓለማየው እንዳሉት አማራ ያሉትን ባህል፣ ወግ እና ሥርዓት በማስተዋወቅ ራሱን በኢኮኖሚ ማደራጀት እና ጠንካራ ኢኮኖሚ ያለው አካባቢን ለመፍጠር አካባቢውን ለቱሪስቶች በስፋት እያስተዋወቀ መሸጥ አለበት፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው የባህል ማዕከል ነው፡፡ ይህንንም ታሳቢ ተደርጎ ነው የባህል ማዕከሉን ዋና ከተማዋ ላይ መገንባት እንዳስፈለገም ተናግረዋል፡፡የባህል ማዕከሉን መላው የአማራ ሕዝብ ተወላጆች እና ወዳጆች በሚያደርጉት ድጋፍ ለመገንባት ነው ታሳቢ ተደርጎ እንቅስቃሴ እየተደረገ ያለው፡፡
ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ አዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራ ተወላጆች የባህል ማዕከሉን ለማስገንባት የሚውል 50 ሚሊዮን ብር ተሰብስቧል፡፡ የባህል ማዕከሉን ለመገንባት የሚያስችል ቦታ ለመስጠት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቃደኛ መሆኑንና በቀጣዩ ሳምንት የመሬት ርክክብ ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአማራ ልማት ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ዓለማየው ሞገስ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa