YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የኢትዮጵያ መንግሰት ላለፉት ሶስት አመታት ከኤርትራ ድንበር አቋርጠው ለሚመጡ #ኤርትራዊያን የቡድን እውቅናን መሰረት በማድረግ ጥገኝነት በመስጠት ስታስተናድ ብትቆይም ባለፉት ሁለት ሳምንታት ግን ይህንን ማቆሟን አስታወቀች፡፡

ይህም ከተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ወቀሳ እያስነሳ ሲሆን የአፍሪካ ህብረት የስተደተኞችን ስምምነት የጣሰ ነው ተብሏል፡፡

የወል ጥገኝነት ማለት የአንድ አገር መንግስት ወይም የተባበሩት መንግሰታት የስደተኞች ኮሚሽን ስደተኞች ከሚሰደዱበት አገር ባለ ሁኔታ፣ አገር አልባ ከሆኑ እና በሌሎች መሰል ምክንያቶች በግል ጥገኝነት ለመጠየቅ የሚያበቃ ምክንያት እንዳላቸው ሳይጠየቁ የዛ አገር ዜጋ ወይም የዛ ቡድን አባል ከሆኑ ብቻ የሚሰጥ የጥገኝነት አይነት ነው፡፡

Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa