YeneTube
ጎንደር የእንጨት ድልድይ ተደርምሶ 10 ሰው መሞቱን የፈረንሳይ ሚዲያ AFP አስነብቧል። "At least ten people were killed on Monday and scores injured when a seating area collapsed during a major Orthodox Christian celebration in northern Ethiopia, with fears the death toll could rise" …
#ጎንደር ጊዛዊ መቀመጫ ርብራብ ተደርምሶ ከአስር ሰው ህይወት ማለፉን ከሰዐታት በፊት AFP አስነብቧል
#አሁን_የደረሰን_መረጃ የሟቾች ቁጥር 14 እንደደረሰ በሆስፒታል የሚሰሩ ሰራተኞች(ለጉዳዩ ቅርብ የሆነ) የተለያዩ ግለሰቦች ነግረውናል።
እንዲሁም የሪፓርተር ጋዜጠኛ ሳሙኤል ጌታቸው የሟቾች ቁጥር 15 መድረሱን በትዊተር ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
#አሁን_የደረሰን_መረጃ የሟቾች ቁጥር 14 እንደደረሰ በሆስፒታል የሚሰሩ ሰራተኞች(ለጉዳዩ ቅርብ የሆነ) የተለያዩ ግለሰቦች ነግረውናል።
እንዲሁም የሪፓርተር ጋዜጠኛ ሳሙኤል ጌታቸው የሟቾች ቁጥር 15 መድረሱን በትዊተር ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa