በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ሆሳዕና ከተማ ከተራ በዐል መከበር መጀመሩን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሀዲያ እና ሲልጤ ሀገር ስብከት አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
በምዕራብ አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ (አርባ ጉጉ) ከጥምቀት በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ በሰንደቃላማ ጉዳይ በተፈጠረ ግጭት በንበረት ላይ ጉዳት ደርሷል።
ምንጭ:- ELU
@YeneTube @Fikerassefa
ምንጭ:- ELU
@YeneTube @Fikerassefa
በትላንትናው ዕለት በኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከብርጋዴር ጀኔራል እስከ ሌተናል ጀኔራል ማዕረግ የተሰጣቸው 65 የኢፌዴሪ መከላከያ መኮንኖች
ከሜ/ጀኔራል ወደ ሌ/ጀኔራል ማዕረግ የተሾሙ፤-
1. ሜ/ጄኔራል ፍስሃ ኪዳኑ ፈንታ
2. ሜ/ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና
3. ሜ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን
4. ሜ/ጄኔራል ይመር መኮንን
5. ሜ/ጄኔራል ደስታ አብቼ
6. ሜ/ጄኔራል አስራት ዴኔሮ
ተጨማሪ ለመመልከት ⬇️
https://telegra.ph/YeneTube-01-19
ከሜ/ጀኔራል ወደ ሌ/ጀኔራል ማዕረግ የተሾሙ፤-
1. ሜ/ጄኔራል ፍስሃ ኪዳኑ ፈንታ
2. ሜ/ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና
3. ሜ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን
4. ሜ/ጄኔራል ይመር መኮንን
5. ሜ/ጄኔራል ደስታ አብቼ
6. ሜ/ጄኔራል አስራት ዴኔሮ
ተጨማሪ ለመመልከት ⬇️
https://telegra.ph/YeneTube-01-19
ኬንያ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ሲዘጋጁ ነበር ያለቻቸውን አምስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሏን አስታወቀች። በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል አንድ አሜሪካዊ፣ አንድ ሶማሊያዊ እና ኬንያዊ ሾፌራቸው ይገኙበታል።
ሁለት ሶማሊያውያን እንስቶች የሚገኙበት የተጠርጣሪዎች ቡድን በሰሜናዊ ናይሮቢ ጥቃት ለመፈጸም ቅኝት በማድረግ ላይ እንደነበር የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ መጠጥ ቤቶች በሚበዙበት የናይሮቢ አካባቢ ቅኝት በማድረግ ላይ መሆናቸውን ጥቆማ ከደረሰው በኋላ በቁጥጥር ሥር እንዳዋላቸው ገልጿል።
አል-ሸባብ በኬንያ በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ጥቃት ከፈጸመ በኋላ የአገሪቱ የጸጥታ ጥበቃ ተቋማት በተጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ።
Via:- DW
@YeneTube @fikerassefa
ሁለት ሶማሊያውያን እንስቶች የሚገኙበት የተጠርጣሪዎች ቡድን በሰሜናዊ ናይሮቢ ጥቃት ለመፈጸም ቅኝት በማድረግ ላይ እንደነበር የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ መጠጥ ቤቶች በሚበዙበት የናይሮቢ አካባቢ ቅኝት በማድረግ ላይ መሆናቸውን ጥቆማ ከደረሰው በኋላ በቁጥጥር ሥር እንዳዋላቸው ገልጿል።
አል-ሸባብ በኬንያ በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ጥቃት ከፈጸመ በኋላ የአገሪቱ የጸጥታ ጥበቃ ተቋማት በተጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ።
Via:- DW
@YeneTube @fikerassefa
ሁሉንም ሰብስቦ በአንድ ላይ የያዘ የግብይት ድረገፅ
በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን ወይም አገልግሎቱን መሸጥ ይችላል።
ከ2700 በላይ ዕቃዎች
@SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
0953707070
በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን ወይም አገልግሎቱን መሸጥ ይችላል።
ከ2700 በላይ ዕቃዎች
@SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
0953707070