ፈረንሳይ የዜጎቿን የማህበራዊ ሚዲያ ገፅ በመፈተሽ ግብር ሰዋሪዎችን ልትለይ እንደሆነ ተገለፀ፡፡
ይህም ባለፈው ሳምንት ከግብር ክፍያ ጋር በተያያዘ የወጣው ሕግ አካል ሲሆን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በገፃቸው ላይ የሚለጥፉትን የግል መረጃ ዝርዝር በማየት ነው ግብር የከፈለ እና ያልከፈለ የሚለየው፡፡እርምጃው የዜጎች ራስን በነፃነት የመግለጽ እና የግላዊነት መብት ላይ ጫና ሊያሳድር ቢችልም ድንጋጌው የሚተገበርበት ቅድመ ሁኔታዎች አሉ ተብሏል።ከቅድመ ሁኔታዎቹ አንዱ በሚስጥራዊ ይለፍ ቃል የተቆለፉ ገጾችን ሰብሮ አለመግባት ነው፡፡
ከዚህ ባለፈ ግን ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ለሕዝብ ይፋ የተደረጉ መረጃዎችን መጠቀም እንደሚችል ነው የተነገረው። የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እና የፈረንሳይ የመረጃ ደህንነት ክፍል ሕጉ እንደሚያሰጋቸው ተናግረዋል።የበጀት ሚንስትሩ ጄራልድ ዳርማኒን በበኩላቸው አጭበርባሪዎችን የምንገታበት አንድ መንገድ ነው ብለዋል፡፡
ምንጭ፡-ቢቢሲ/ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
ይህም ባለፈው ሳምንት ከግብር ክፍያ ጋር በተያያዘ የወጣው ሕግ አካል ሲሆን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በገፃቸው ላይ የሚለጥፉትን የግል መረጃ ዝርዝር በማየት ነው ግብር የከፈለ እና ያልከፈለ የሚለየው፡፡እርምጃው የዜጎች ራስን በነፃነት የመግለጽ እና የግላዊነት መብት ላይ ጫና ሊያሳድር ቢችልም ድንጋጌው የሚተገበርበት ቅድመ ሁኔታዎች አሉ ተብሏል።ከቅድመ ሁኔታዎቹ አንዱ በሚስጥራዊ ይለፍ ቃል የተቆለፉ ገጾችን ሰብሮ አለመግባት ነው፡፡
ከዚህ ባለፈ ግን ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ለሕዝብ ይፋ የተደረጉ መረጃዎችን መጠቀም እንደሚችል ነው የተነገረው። የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እና የፈረንሳይ የመረጃ ደህንነት ክፍል ሕጉ እንደሚያሰጋቸው ተናግረዋል።የበጀት ሚንስትሩ ጄራልድ ዳርማኒን በበኩላቸው አጭበርባሪዎችን የምንገታበት አንድ መንገድ ነው ብለዋል፡፡
ምንጭ፡-ቢቢሲ/ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
ዛሬ ጠዋት በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተነገረ! ጥቃቱ የትራፊክ እንቅስቃሴ በሚበዛበት የፍተሻ ጣቢያ አካባቢ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ የተፈጸመ ነው። ፖሊስ በበኩሉ ጥቃቱ በከተማዋ የሚገኝን የግብር መሰብሰቢያ ማዕከል ኢላማ ያደረገ መሆኑን አስታውቋል። በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪም ከ100 በላይ ሰዎች ሆስፒታል ገብተዋል ነው የተባለው። ለጥቃቱ እስካሁን…
ዛሬ ጠዋት በሞቃዲሾ በደረሰው ጥቃት ቢያንስ 76 ሰዎች ሞቱ!
ከሰዓት በፊት በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል። ዛሬ ጠዋት በርካታ ሰዎች ወደ ሥራ በሚሄዱበት ሰዓት ደረሰ በተባለው በዚህ የቦምብ ጥቃት ከሟቾች በተጨማሪ በርካቶች ቆስለዋል።አደጋው የደረሰበት ይህ የሞቃዲሾ ክፍል ፍተሻ የሚደረግበትና በርካታ ሰዎች የሚንቀሳቀሱበት ነው።
የፖሊስ መኮንኑ ኢብራሂም ሞሐመድ ለፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደተናገሩት ፍንዳታው እጅግ አደገኛ ነበር።የመዲና ሆስፒታል ዳይሬክተር ዶ/ር ሞሐመድ የሱፍ ለአሶሽየትድ ፕረስ እንደተናገሩት 73 አስክሬኖች ተቀብለዋል።ሳካሪ አብዱልቃድር የተባለ የአይንም ምስክር በበኩሉ "ማየት የቻልኩት እዛም እዚም የተበጣጠሰ የሰው አካል ነው፤ የአንዳንዱ ሰው ሬሳ በእሳት በመቃጠሉ መለየትም አይቻልም ነበር" ብሏል።
ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ድረስ ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ አካል የለም። ዘግይተው እየወጡ ባሉ መረጃዎች ደግሞ የሟቾች ቁጥር ከተገለጸውም እጥፍ ሊደርስ እንደሚችል ይጠቁማሉ። መሐመድ አብዱራዛቅ ተባሉ የምክር ቤት አባል የሟቾቹ ቁጥር 90 እንደደረሰ ያልተረጋገጠ አሀዝ እንደደረሳቸው ተናግረዋል።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
ከሰዓት በፊት በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል። ዛሬ ጠዋት በርካታ ሰዎች ወደ ሥራ በሚሄዱበት ሰዓት ደረሰ በተባለው በዚህ የቦምብ ጥቃት ከሟቾች በተጨማሪ በርካቶች ቆስለዋል።አደጋው የደረሰበት ይህ የሞቃዲሾ ክፍል ፍተሻ የሚደረግበትና በርካታ ሰዎች የሚንቀሳቀሱበት ነው።
የፖሊስ መኮንኑ ኢብራሂም ሞሐመድ ለፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደተናገሩት ፍንዳታው እጅግ አደገኛ ነበር።የመዲና ሆስፒታል ዳይሬክተር ዶ/ር ሞሐመድ የሱፍ ለአሶሽየትድ ፕረስ እንደተናገሩት 73 አስክሬኖች ተቀብለዋል።ሳካሪ አብዱልቃድር የተባለ የአይንም ምስክር በበኩሉ "ማየት የቻልኩት እዛም እዚም የተበጣጠሰ የሰው አካል ነው፤ የአንዳንዱ ሰው ሬሳ በእሳት በመቃጠሉ መለየትም አይቻልም ነበር" ብሏል።
ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ድረስ ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ አካል የለም። ዘግይተው እየወጡ ባሉ መረጃዎች ደግሞ የሟቾች ቁጥር ከተገለጸውም እጥፍ ሊደርስ እንደሚችል ይጠቁማሉ። መሐመድ አብዱራዛቅ ተባሉ የምክር ቤት አባል የሟቾቹ ቁጥር 90 እንደደረሰ ያልተረጋገጠ አሀዝ እንደደረሳቸው ተናግረዋል።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
- Engineering Art -
የወዳጅ ዘመድዎን ፎቶዎች ከፈለጉት ፅሁፎች እና የተለያዩ ዲዛይኖች ጋር፣ ሳቢና ማራኪ በሆነ የእንጨት ስራ ቀርፀው ያስቀሩ።
ለሚኖሮዎት ጥያቄ @marsengraving ብለው ቴሌግራም ላይ ያግኙን።
ብዙ የተሰሩ ሥራዎች አሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ⬇️
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFXiDfCeA__IVLJ7PA
የወዳጅ ዘመድዎን ፎቶዎች ከፈለጉት ፅሁፎች እና የተለያዩ ዲዛይኖች ጋር፣ ሳቢና ማራኪ በሆነ የእንጨት ስራ ቀርፀው ያስቀሩ።
ለሚኖሮዎት ጥያቄ @marsengraving ብለው ቴሌግራም ላይ ያግኙን።
ብዙ የተሰሩ ሥራዎች አሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ⬇️
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFXiDfCeA__IVLJ7PA
Forwarded from YeneTube
እንኳን አደረሳችሁ
በ አዲስ አበባ የተለያዩ እቃዎች አስመጪ
ብራንድ የወንድና የሴት ሰዓቶች
የሴት ቦራሳዎች
የመዋቢያ እቃዎች
አልባሳት
የምናስመጣቸው እቃዎች ጥራት እና በቀላሉ ገበያ ላይ አለመገኘት እንዲሁም ወደ ክልል ከተሞች መላክ መቻላችን ለየት ያደርገናል ።
ቦሌ መዳንአለም ሞል
+251993014846
ከታች ባለው ሊንክ ገብተው ይጎብኙን ይምረጡ ይዘዙን
👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በ አዲስ አበባ የተለያዩ እቃዎች አስመጪ
ብራንድ የወንድና የሴት ሰዓቶች
የሴት ቦራሳዎች
የመዋቢያ እቃዎች
አልባሳት
የምናስመጣቸው እቃዎች ጥራት እና በቀላሉ ገበያ ላይ አለመገኘት እንዲሁም ወደ ክልል ከተሞች መላክ መቻላችን ለየት ያደርገናል ።
ቦሌ መዳንአለም ሞል
+251993014846
ከታች ባለው ሊንክ ገብተው ይጎብኙን ይምረጡ ይዘዙን
👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
Forwarded from YeneTube
🎄🎄ታላቅ ቅናሽ 🎄🎄
እንኳን አደረሳቹሁ በአሉን አስመልክቶ ታላቅ ቅናሽ በየቲ ኮስሞቲክስ እንዳያመልጣችሁ አሁኑኑ ሊንኩን በመጫን ቻናላችን ጆይን ያድርጉ
https://tttttt.me/yeticosmo
Yeticosmotics is glad to announce its #holiday discount
1. Apple cider with only 850 br
2. Zara perfume with only 1200 br
2. Tresemme shampoo and
conditioner 1100
3. 1 literJohnson wash and shampoo with only 650 br and we have discount for so many products
Join our telegram channel using
https://tttttt.me/yeticosmo
https://tttttt.me/yeticosmo
እንኳን አደረሳቹሁ በአሉን አስመልክቶ ታላቅ ቅናሽ በየቲ ኮስሞቲክስ እንዳያመልጣችሁ አሁኑኑ ሊንኩን በመጫን ቻናላችን ጆይን ያድርጉ
https://tttttt.me/yeticosmo
Yeticosmotics is glad to announce its #holiday discount
1. Apple cider with only 850 br
2. Zara perfume with only 1200 br
2. Tresemme shampoo and
conditioner 1100
3. 1 literJohnson wash and shampoo with only 650 br and we have discount for so many products
Join our telegram channel using
https://tttttt.me/yeticosmo
https://tttttt.me/yeticosmo
በድሬዳዋ ዩኒቭርሲቲ ትናንት ታህሳስ 18/2012 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 አካባቢ የባንኪንግና ፋይናንስ ትምህርት ክፍል የ3ኛ አመት ተማሪ ይሁን አለማየሁ ከፎቅ ላይ ተወርውሮ ህይወቱ አልፏል:: ዩኒቨርሲቲው የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መፅናናትን እንደሚመኝ በፌስቡክ ገፁ አሳውቋል::
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
በድሬዳዋ ዩኒቭርሲቲ ትናንት ታህሳስ 18/2012 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 አካባቢ የባንኪንግና ፋይናንስ ትምህርት ክፍል የ3ኛ አመት ተማሪ ይሁን አለማየሁ ከፎቅ ላይ ተወርውሮ ህይወቱ አልፏል:: ዩኒቨርሲቲው የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መፅናናትን እንደሚመኝ በፌስቡክ ገፁ አሳውቋል:: @YeneTube @FikerAssefa
ከዚው ጋር በተያያዘ ዩኒቨርሲቲው ለጊዜው ትምህርት ማቋረጡን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ሰኞ ታህሳስ 20/2012 ዓ/ም ሊጀመር የነበረው ትምህርት አጋጠመኝ ባለው ወቅታዊ ችግር ምክንያት በዩኒቨርሲቲው ትምህርት ማስቀጠል የሚያስችል ሁኔታ አለመኖሩን ተረድቷል::ስለሆነም የመማር ማስተማር ሂደቱ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቋረጥ የዩኒቨርሲቲ ሴኔት ወስኗል:: ስለሆነም ዩኒቨርሲቲው ከታህሳስ 20/2012 ዓ/ም በኋላ ምንም አይነት አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን ገልጾ የተማሪዎችን የመልሶ መቀበያ ጊዜ ወደ ፊት በሚዲያ የሚገልጽ መሆኑን አሳውቋል::
@YeneTube @FikerAssefa
ዩኒቨርሲቲው ሰኞ ታህሳስ 20/2012 ዓ/ም ሊጀመር የነበረው ትምህርት አጋጠመኝ ባለው ወቅታዊ ችግር ምክንያት በዩኒቨርሲቲው ትምህርት ማስቀጠል የሚያስችል ሁኔታ አለመኖሩን ተረድቷል::ስለሆነም የመማር ማስተማር ሂደቱ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቋረጥ የዩኒቨርሲቲ ሴኔት ወስኗል:: ስለሆነም ዩኒቨርሲቲው ከታህሳስ 20/2012 ዓ/ም በኋላ ምንም አይነት አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን ገልጾ የተማሪዎችን የመልሶ መቀበያ ጊዜ ወደ ፊት በሚዲያ የሚገልጽ መሆኑን አሳውቋል::
@YeneTube @FikerAssefa
ለቀድሞ ጣና በለስ ፕሮጀክት በ2007 ዓ.ም ለደለል ማውጫ የተገዛው ማሽን ያለስራ ለአምስት ዓመታት ተቀምጦ ለብልሽት እየተዳረገ መሆኑን የጣና ባህር ትራንስፖርት ድርጅት ገለጸ።
ማሽኑን ወደ ሥራ ለማስገባት ከ30ሺህ ዶላር በላይእንደሚያስፈልግ የውሃ መስኖና ኢነርጂሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የጣና ሀይቅ ትራንስፖርት ድርጅት የጎርጎራ ወደብ የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ውበቱ ወርቅነህ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ የደለል ማውጫ ማሽኑን በ2007 ዓ.ም ከውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአደራ መልክ ቢቀበሉም እስካሁን ድረስ ሥራ ሳይጀምር ጸሀይና ዝናብ እየተፈራረቀበት ተቀምጧል።
ምንጭ: ኢፕድ
@YeneTube @FikerAssefa
ማሽኑን ወደ ሥራ ለማስገባት ከ30ሺህ ዶላር በላይእንደሚያስፈልግ የውሃ መስኖና ኢነርጂሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የጣና ሀይቅ ትራንስፖርት ድርጅት የጎርጎራ ወደብ የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ውበቱ ወርቅነህ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ የደለል ማውጫ ማሽኑን በ2007 ዓ.ም ከውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአደራ መልክ ቢቀበሉም እስካሁን ድረስ ሥራ ሳይጀምር ጸሀይና ዝናብ እየተፈራረቀበት ተቀምጧል።
ምንጭ: ኢፕድ
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ክልል ዋና አስተዳዳሪ አቶ ርስቱ ይርዳው ከጌዴኦ ዞን ነዋሪዎች ጋር ዛሬ በዲላ ከተማ ተወያይተዋል። ነዋሪዎቹ የጌዴኦ ህዝብ ከደቡብ ክልል ህዝቦች ጋር በአንድነት ለመኖር እንደሚፈልግና ለዚህም የክልልነት ጥያቄ አለማንሳቱን ገልጸዋል።ሆኖም የሲዳማ ክልል በመመስረቱ ምክንያት ከክልሉ ጋር ያላቸው የየብስ ግንኙነት በመቋረጡ አጣብቂኝ ውስጥ መግባታቸው ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
አምባሳደር ዶ/ር ማርቆስ ተክሌ ከስልጣናቸው ተነሱ
የኢትዬጲያ ውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ ሆኖ ሲያገለግሉ የነበሩት አምባሳደር ዶ/ር ማርቆስ ተክሌ ከስልጣን መነሳታቸውን ለማወቅ ተችሏል።
ዶ/ር አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ከስልጣናቸው መነሳት ምክንያት እንደማያውቁና ከስራቸው መነሳታቸውን የሚያሳውቅ ደብዳቤ ብቻ እንደደረሳቸው ያገኘነው መርጃ ያመለክታል።
Via:- SMN
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዬጲያ ውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ ሆኖ ሲያገለግሉ የነበሩት አምባሳደር ዶ/ር ማርቆስ ተክሌ ከስልጣን መነሳታቸውን ለማወቅ ተችሏል።
ዶ/ር አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ከስልጣናቸው መነሳት ምክንያት እንደማያውቁና ከስራቸው መነሳታቸውን የሚያሳውቅ ደብዳቤ ብቻ እንደደረሳቸው ያገኘነው መርጃ ያመለክታል።
Via:- SMN
@Yenetube @Fikerassefa
ድምፃዊት ራሔል ጌቱ ወደ አውሮፓ እንዳትገባ እገዳ ሊጣልባት ነው።
ድምፃዊቷ 'ጥሎብኝ' በተሰኝ ነጠላ ዜማዋ ተወዳጅነትን ያተረፋች ሲሆን ከዛ በፊትም የ የኛ ሙዚቃ ቡድን ውስጥ ትታወቃለች።
ራሔል በሀገር ውስጥ የተለያዩ ኮንሰርቶች ከሰራች በኃላ ከኢትዮጵያ ወጥታ ወደ አውሮፓ በመጓዝ ስራዎቿን አቅርባለች። ድምፃዊቷ ከአውሮፓ ወደ ሐገር ውስጥ ስትመለስ ከተሰጣት የቪቫ ቀን አስልፋ ማለትም አውሮፓ ውስጥ መቆየት ከተፋቀደላት ጊዜ በላይ ቆይታ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰችው ይላል የኢትዮፒካሊንክ ዘገባ።
በዚህም መሰረት ራሔል ከተሰጣት አሳልፋ የቆየችበት በቂ ምክንያት እስካላቀረበች ድረስ ከዚህ በኃላ ወደ አውሮፓ እንዳትገባ እግድ ሊጣልባት ይችላል።
Via:- ዳሰሳ አዲስ
@Yenetube @Fikerassefa
ድምፃዊቷ 'ጥሎብኝ' በተሰኝ ነጠላ ዜማዋ ተወዳጅነትን ያተረፋች ሲሆን ከዛ በፊትም የ የኛ ሙዚቃ ቡድን ውስጥ ትታወቃለች።
ራሔል በሀገር ውስጥ የተለያዩ ኮንሰርቶች ከሰራች በኃላ ከኢትዮጵያ ወጥታ ወደ አውሮፓ በመጓዝ ስራዎቿን አቅርባለች። ድምፃዊቷ ከአውሮፓ ወደ ሐገር ውስጥ ስትመለስ ከተሰጣት የቪቫ ቀን አስልፋ ማለትም አውሮፓ ውስጥ መቆየት ከተፋቀደላት ጊዜ በላይ ቆይታ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰችው ይላል የኢትዮፒካሊንክ ዘገባ።
በዚህም መሰረት ራሔል ከተሰጣት አሳልፋ የቆየችበት በቂ ምክንያት እስካላቀረበች ድረስ ከዚህ በኃላ ወደ አውሮፓ እንዳትገባ እግድ ሊጣልባት ይችላል።
Via:- ዳሰሳ አዲስ
@Yenetube @Fikerassefa
አቶ እርስቱ ይርዳው ከጉራጌ ዞን ማህበረሰብ ጋር ለመወያየት አገና ከተማ ተገኝተዋል!
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከዞኑ ተወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለመምከር በጉራጌ ዞን አገና ከተማ ላይ ተገኝተዋል፡፡መድረኩ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል በዚሁ ጊዜ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር እንደገለጹት ከዚህ በፊት በአገራችን የነበረውን ኢፍትሀዊነት ለማስቀረት የጉራጌ ህዝብ ለዓመታት ትግል ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
በሀገሪቱ የተጀመረው ለውጥ እውን እንዲሆን በርካታ ወጣቶች የላቀ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን የተናገሩት አቶ መሀመድ የጉራጌ ህዝብ ከተፈጠረው ለውጥ ጎን በመሆን ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ለህዝቦች ፍትህና እኩልነት ያደረገው ትግል ቀላል አይደለም ብለዋል፡፡እንደ ዋና አስተዳዳሪው ገለፃ የለውጡ መሪዎች ተቀባይነት እንዳይኖራቸው ሀገር እንዲተራመስ እና ለውጡ እንዲቀለበስ ሌት ተቀን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት አላማቸው እንዳይሳካ በማድረግ ረገድ የዞኑ ህዝብ ሚናው ከፍተኛ እንደነበር ጠቁመዋል፡፡
ምንጭ: የደቡብ ክልል መንግስት ኮምኒኬሽን
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከዞኑ ተወላጆችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለመምከር በጉራጌ ዞን አገና ከተማ ላይ ተገኝተዋል፡፡መድረኩ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል በዚሁ ጊዜ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር እንደገለጹት ከዚህ በፊት በአገራችን የነበረውን ኢፍትሀዊነት ለማስቀረት የጉራጌ ህዝብ ለዓመታት ትግል ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
በሀገሪቱ የተጀመረው ለውጥ እውን እንዲሆን በርካታ ወጣቶች የላቀ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን የተናገሩት አቶ መሀመድ የጉራጌ ህዝብ ከተፈጠረው ለውጥ ጎን በመሆን ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ለህዝቦች ፍትህና እኩልነት ያደረገው ትግል ቀላል አይደለም ብለዋል፡፡እንደ ዋና አስተዳዳሪው ገለፃ የለውጡ መሪዎች ተቀባይነት እንዳይኖራቸው ሀገር እንዲተራመስ እና ለውጡ እንዲቀለበስ ሌት ተቀን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት አላማቸው እንዳይሳካ በማድረግ ረገድ የዞኑ ህዝብ ሚናው ከፍተኛ እንደነበር ጠቁመዋል፡፡
ምንጭ: የደቡብ ክልል መንግስት ኮምኒኬሽን
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለ29ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን የፖሊስ ሰራዊት አባላት ዛሬ እያስመረቀ ነው።
የፖሊስ ሰራዊት አባላቱ በአርሲ ዞን ዶደታ ወረዳ አዋሽ ቢሸላ ማሰልጠኛ ማእከል ለአምስት ወር የተሰጣቸውን ስልጠና ያጠናቀቁ ናቸው።
በምረቃ ስነ-ስርአቱ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
የፖሊስ ሰራዊት አባላቱ በአርሲ ዞን ዶደታ ወረዳ አዋሽ ቢሸላ ማሰልጠኛ ማእከል ለአምስት ወር የተሰጣቸውን ስልጠና ያጠናቀቁ ናቸው።
በምረቃ ስነ-ስርአቱ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
የጤና ሚኒስትሩ ዶ/ር አሚር አማን አሸኛኘት ተደረገላቸው::
ሚኒስትሩ አሸኛኘት የተደረገላቸው በአዲስ አበባ ከተማ ሽሮ ሜዳ አካባቢየሚገኘውን ብራይት ስታር የበጎ አድራጎት ድርጅትን ከኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና ከሌሎች ሚኒስትሮች ጋር በመሆን በጎበኙበት ወቅት ነው::ዶ/ር አሚር አማን የተዘጋጀላቸውን ስጦታም ከኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተቀብለዋል::ዶ/ር አሚር የስራ መልቀቂያ ጥያቄ አቅርበው ጥያቄቸው ተቀባይነት ማግኘቱ የሚታወስ ነው።
Via Addis TV
@YeneTube @FikerAssefa
ሚኒስትሩ አሸኛኘት የተደረገላቸው በአዲስ አበባ ከተማ ሽሮ ሜዳ አካባቢየሚገኘውን ብራይት ስታር የበጎ አድራጎት ድርጅትን ከኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና ከሌሎች ሚኒስትሮች ጋር በመሆን በጎበኙበት ወቅት ነው::ዶ/ር አሚር አማን የተዘጋጀላቸውን ስጦታም ከኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተቀብለዋል::ዶ/ር አሚር የስራ መልቀቂያ ጥያቄ አቅርበው ጥያቄቸው ተቀባይነት ማግኘቱ የሚታወስ ነው።
Via Addis TV
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ 8 ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮች በሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ሊገነቡ ነው።
ኢ/ር ታከለ ኡማ በመጪው ሳምንት ጎተራ አካባቢ ግንባታው የሚጀመረውን እና አፋር መንደር የሚል ስያሜ የተሰጠው ፕሮጀክት ላይ ያለውን ዝግጅት ተመልክተዋል።የአፋር ተወላጅ በሆኑ ባለሀብቶች በጎተራ አካባቢ የሚገነባው ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር የግል ይዞታቸው በሆነ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ነው።መኖሪያ መንደሩ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንቶችንና አገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ያካተተ ነው።
ከዚህ ቀደም በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና በቻይና ኩባንያዎች የሚገነቡ ሁለት ግዙፍ የመኖሪያ መንደሮች ይፉ መደረጋቸው ይታወቃል።ከዚህ ጎን ለጎንም የመኖሪያ መንደር ግንባታዎቹ ላይ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች እየተሳፋ ይገኛሉ።ይህን አፋር መንደር የተባለ ስያሜ የተሰጠውን መንደር ጨምሮ 8 የመኖሪያ መንደሮች በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች በቅርብ ጊዜያት ይጀመራሉ።እነዚህ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን ከማበረታታት ባሻገር የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ያለሙ ናቸው።
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ በመጪው ሳምንት ጎተራ አካባቢ ግንባታው የሚጀመረውን እና አፋር መንደር የሚል ስያሜ የተሰጠው ፕሮጀክት ላይ ያለውን ዝግጅት ተመልክተዋል።የአፋር ተወላጅ በሆኑ ባለሀብቶች በጎተራ አካባቢ የሚገነባው ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር የግል ይዞታቸው በሆነ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ነው።መኖሪያ መንደሩ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንቶችንና አገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ያካተተ ነው።
ከዚህ ቀደም በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና በቻይና ኩባንያዎች የሚገነቡ ሁለት ግዙፍ የመኖሪያ መንደሮች ይፉ መደረጋቸው ይታወቃል።ከዚህ ጎን ለጎንም የመኖሪያ መንደር ግንባታዎቹ ላይ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች እየተሳፋ ይገኛሉ።ይህን አፋር መንደር የተባለ ስያሜ የተሰጠውን መንደር ጨምሮ 8 የመኖሪያ መንደሮች በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች በቅርብ ጊዜያት ይጀመራሉ።እነዚህ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን ከማበረታታት ባሻገር የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ያለሙ ናቸው።
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ህዝብ ግንኙነት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ መልካሙ ተፈራ እና የከተማ አስተዳደሩ ፓሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር እዮብ አቤቶ በጋራ በሰጡት መግለጫ ዓመታዊዉ የቅዱስ ገብርኤል በዓል ከዋዜማው ጅምሮ ያለምንም የፀጥታ ችግር መከበሩን ገልፀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
⚽️ የእግር ኳስ ውርርዶችን ከኛ ጋር ያሸንፉ!⚽️
ከሀገር ዉጪ በመወራረድ ብዙ ብር ካተረፉ የእግር ኳስ ባለሙያዎች ጋር በመተባበር እጅግ አስተማማኝ የሆኑትን የቀኑን ምርጥ የ እግር ኴስ ቅድመ ጨዋታ ውጤቶችን ለናንተ እናደርሳለን::
ውጤቶቻችን በባለሙያዎች የተመረጡ ስለሆኑ በራስ መተማመናችን የላቀ ነው::
ስለዚህም ከኛ ጋር ብዙ አትራፊ ይሁኑ እንልዎታለን::
T.me/oddcrackerET
T.me/oddcrackerET
ከሀገር ዉጪ በመወራረድ ብዙ ብር ካተረፉ የእግር ኳስ ባለሙያዎች ጋር በመተባበር እጅግ አስተማማኝ የሆኑትን የቀኑን ምርጥ የ እግር ኴስ ቅድመ ጨዋታ ውጤቶችን ለናንተ እናደርሳለን::
ውጤቶቻችን በባለሙያዎች የተመረጡ ስለሆኑ በራስ መተማመናችን የላቀ ነው::
ስለዚህም ከኛ ጋር ብዙ አትራፊ ይሁኑ እንልዎታለን::
T.me/oddcrackerET
T.me/oddcrackerET