ውጭ ጉዳይ ምኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ከአሜሪካው አቻቸው ማይክ ፖምፔዎ ትናንት ተገናኝተዋል። ፖምፔዎ ከሁለት ቀናት በፊት ከግብጹ ውጭ ጉዳይ ምኒስትር ሳሜህ ሽኩሪ መክረው ነበር።
ምንጭ: በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በዋሽንግተን ዲሲ በአሜሪካ መንግስት እና በአለም ባንክ ታዛቢነት የተካሄደው ውይይት ተጠናቋል ይህን በተመለከተ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ መግለጫ ሰጥተዋል።
Via Selam Radio
@YeneTube @FikerAssefa
Via Selam Radio
@YeneTube @FikerAssefa
በሁለት የመንግስት ተቋማት ውዝግብ ምክንያት አገልግሎት ሊሰጥ ያልቻለው የአዋሽ ኮምቦልቻ ሃራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አሸማጋይነት ውሳኔ አግኝቷል፡፡
ሸገር ከመረጃ አቀባዮቹ እንደሰማው በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢው መስሪያ ቤት መካከል በነበረ እሰጣገባ ኃይል ባለማግኘቱ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ያልቻለው ይህ የባቡር መንገድ ለቀሪ ስራው መሸፈኛ የሚሆን ወጪ ከመንግስት ግምጃ ቤት እንዲሰጠውና ለኃይል ማገናኛ መስመሮቹ የሚውል በፍጥነት የግዢ ጨረታ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ወጥቶ ስራው እንዲጀመር ከስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
ከገንዘብ ሚኒስቴር ለዚሁ ግዢ የሚውል ገንዘብ ወጪ ከተደረገ በኋላ እዳውን የሚከፍለው የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ነው ተብሏል፡፡ከአዋሽ - ኮምቦልቻ - ሃራ ገበያ ለተገነባው የባቡር መስመር የኃይል ማስተላለፊያ ከፍተኛ መስመሮች የሚፈጀው ገንዘብ 37.5 ሚሊዮን ዶላር ይጠጋል መባሉን ሸገር ዘግቧል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ በአዲስ አበባ ቀላል የባቡር መንገድ በኡራኤል አካባቢ ባለው መስመር አጥር ጥሶ የገባ ተሽከርካሪ ከአጥሮቹ መሰባበር በቀር ያደረሰው ጉዳት የለም ተብሏል፡፡
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
ሸገር ከመረጃ አቀባዮቹ እንደሰማው በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢው መስሪያ ቤት መካከል በነበረ እሰጣገባ ኃይል ባለማግኘቱ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ያልቻለው ይህ የባቡር መንገድ ለቀሪ ስራው መሸፈኛ የሚሆን ወጪ ከመንግስት ግምጃ ቤት እንዲሰጠውና ለኃይል ማገናኛ መስመሮቹ የሚውል በፍጥነት የግዢ ጨረታ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ወጥቶ ስራው እንዲጀመር ከስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
ከገንዘብ ሚኒስቴር ለዚሁ ግዢ የሚውል ገንዘብ ወጪ ከተደረገ በኋላ እዳውን የሚከፍለው የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ነው ተብሏል፡፡ከአዋሽ - ኮምቦልቻ - ሃራ ገበያ ለተገነባው የባቡር መስመር የኃይል ማስተላለፊያ ከፍተኛ መስመሮች የሚፈጀው ገንዘብ 37.5 ሚሊዮን ዶላር ይጠጋል መባሉን ሸገር ዘግቧል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ በአዲስ አበባ ቀላል የባቡር መንገድ በኡራኤል አካባቢ ባለው መስመር አጥር ጥሶ የገባ ተሽከርካሪ ከአጥሮቹ መሰባበር በቀር ያደረሰው ጉዳት የለም ተብሏል፡፡
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
"ፍቅርና ክብር የገባዉን ሕዝብ ማገልገል ኩራትም ዕድልም ነዉ።
አመሰግናለሁ
Galatoomaa
Thank You!"
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ለተደረገላቸው አቀባበል ያቀረቡት ምስጋና
@YeneTube @FikerAssefa
አመሰግናለሁ
Galatoomaa
Thank You!"
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ለተደረገላቸው አቀባበል ያቀረቡት ምስጋና
@YeneTube @FikerAssefa
በደብረብርሃን ዩንቨርስቲ ባለፈው ጊዜ ከጊቢ ውጭ ጉዳት ደርሶበት አንድ ተማሪ ህይወቱ ማለፉ ይታወሳል። በትናንትናው ዕለት ዋና የችግሩ ፈጣሪና ግብረ አበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በመነሻ 30 ብር ሂሳብ ቢዛ የተባለ አዲስ ሜትር ታክሲ ስራ ጀመር።
የቀድሞው የኢትዮጰያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ በሀላፊነት የሚመሩት "ቢዛ ራይድ" የተባለ የታክሲ አገልግሎት በ248 መኪኖች ስራ የጀመረ ሲሆን በ6288 ጥሪ ማእከል በመደወል አገልግሎትን ማግኘት ይቻላል ተብሏል።
Via:- Tesfay Getnet
@YeneTube @Fikerassefa
የቀድሞው የኢትዮጰያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ በሀላፊነት የሚመሩት "ቢዛ ራይድ" የተባለ የታክሲ አገልግሎት በ248 መኪኖች ስራ የጀመረ ሲሆን በ6288 ጥሪ ማእከል በመደወል አገልግሎትን ማግኘት ይቻላል ተብሏል።
Via:- Tesfay Getnet
@YeneTube @Fikerassefa
አዲሱ የማብራት ክፍያ ሲስተም ከመሀል አዲስ አበባ እስከ ክልል ከተሞች ነዋሪዎች እያማረረ ይገኛል።
ነዋሪዎች ከንጋት 12 ሰዐት ጀምሮ የወር እዳቸውን ለመግፈል ቢሰልፉም እዛው የክፍያ ጣቢያው ላይ ውሎ ከመመለስ በስተቀር ምንም አላተረፉም።
በሰበታ እና በአለም ገና ዛሬ ነዋሪዎች ለመክፈል ከንጋት ጀምሮ ቢሰለፉም በአግባቡ አለመስተናገዳቸውን እንዲሁም አቅመ ደካሞች እየተንገላቱ መሆናቸውን ተመልክተናል እና ማብራት ሀይል ሲስተም ከቀየረ ወዲህ የመጣው ይሄ ችግር ሊስተካከል እንደሚገባ ለማሳወቅ እንወዳለን።
@Yenetube @Fikerassefa
ነዋሪዎች ከንጋት 12 ሰዐት ጀምሮ የወር እዳቸውን ለመግፈል ቢሰልፉም እዛው የክፍያ ጣቢያው ላይ ውሎ ከመመለስ በስተቀር ምንም አላተረፉም።
በሰበታ እና በአለም ገና ዛሬ ነዋሪዎች ለመክፈል ከንጋት ጀምሮ ቢሰለፉም በአግባቡ አለመስተናገዳቸውን እንዲሁም አቅመ ደካሞች እየተንገላቱ መሆናቸውን ተመልክተናል እና ማብራት ሀይል ሲስተም ከቀየረ ወዲህ የመጣው ይሄ ችግር ሊስተካከል እንደሚገባ ለማሳወቅ እንወዳለን።
@Yenetube @Fikerassefa
የ13 ዓመቷን ታዳጊ አስገድዶ የደፈረው ተከሳሽ ስምንት ዓመት በፅኑ እስራት ተቀጣ።
በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 624 /4/ ሀ እና አንቀፅ 628/ሀ/ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ የግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ አቃቤ ህግ የቂርቆስ ምድብ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
ተከሳሽ አብነት ለገሰ በኤሌክትሪክ ስራ የሚተዳደር የ26 አመት ወጣት ሲሆን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ በአንቀፅ 624 /4/ ሀ እና በአንቀፅ 628/ሀ/ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ እድሜዋ ከ13 አመት በላይ ሆኖ 18 አመት ካልሞላት ልጅ ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት ለመፈፀም በማሰብ፤ መስከረም 30 ቀን 2010ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 4፡00 ሰአት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ክልል ውስጥ ልዩ ቦታው ማሚ መኪና መሸጫ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤት ውስጥ በእርሱ ቁጥጥር ስር የምትገኘውን የግል ተበዳይ የሆነችዋን ታዳጊ ልጅ ትወልጅልኛለሽ በማለት የለበሰችውን ልብስ አውልቆ የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈፅሞባታል፡፡
ተከሳሹ ይህን ድርጊቱን በመቀጠል የግል ተበዳይዋን በተለያዩ ቀናት በተደጋጋሚ የግብረ ስጋ ግንኙነት እየፈፀመባት እንድታረግዝ ካደረጋት በኋላ ፅንሱን እንድታስወርደው በማድረግ የወሊድ መከላከያ ክንዷ ላይ እንዲቀበርላት ያደረገ በመሆኑ ተከሳሹ በፈፀመው እድሜያቸው ከ13 አመት በላይ እና 18 አመት ባልሞላቸው ልጆች ላይ በሚፈፀም የግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል መከሰሱን አቃቢ ህግ ያቀረበበት የክስ ዝርዝር ያስረዳል፡፡
የክስ መዝገቡ ቀርቦለት ጉዳዩን የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 7ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ በእማኝነት የቀረበበትን የሰው ምስክሮችና የኢግዚቢት ማስረጃን አስመልክቶ ራሱን እንዲከላከል ቢያደርግም ክሱን ማስተባበል ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን ተመልክቶ ተከሳሽ አብነት ለገሰ በ8 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
Via:- የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ
@Yenetube @Fikerassefa
በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 624 /4/ ሀ እና አንቀፅ 628/ሀ/ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ የግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ አቃቤ ህግ የቂርቆስ ምድብ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
ተከሳሽ አብነት ለገሰ በኤሌክትሪክ ስራ የሚተዳደር የ26 አመት ወጣት ሲሆን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ በአንቀፅ 624 /4/ ሀ እና በአንቀፅ 628/ሀ/ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ እድሜዋ ከ13 አመት በላይ ሆኖ 18 አመት ካልሞላት ልጅ ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት ለመፈፀም በማሰብ፤ መስከረም 30 ቀን 2010ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 4፡00 ሰአት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ክልል ውስጥ ልዩ ቦታው ማሚ መኪና መሸጫ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤት ውስጥ በእርሱ ቁጥጥር ስር የምትገኘውን የግል ተበዳይ የሆነችዋን ታዳጊ ልጅ ትወልጅልኛለሽ በማለት የለበሰችውን ልብስ አውልቆ የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈፅሞባታል፡፡
ተከሳሹ ይህን ድርጊቱን በመቀጠል የግል ተበዳይዋን በተለያዩ ቀናት በተደጋጋሚ የግብረ ስጋ ግንኙነት እየፈፀመባት እንድታረግዝ ካደረጋት በኋላ ፅንሱን እንድታስወርደው በማድረግ የወሊድ መከላከያ ክንዷ ላይ እንዲቀበርላት ያደረገ በመሆኑ ተከሳሹ በፈፀመው እድሜያቸው ከ13 አመት በላይ እና 18 አመት ባልሞላቸው ልጆች ላይ በሚፈፀም የግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል መከሰሱን አቃቢ ህግ ያቀረበበት የክስ ዝርዝር ያስረዳል፡፡
የክስ መዝገቡ ቀርቦለት ጉዳዩን የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 7ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ በእማኝነት የቀረበበትን የሰው ምስክሮችና የኢግዚቢት ማስረጃን አስመልክቶ ራሱን እንዲከላከል ቢያደርግም ክሱን ማስተባበል ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን ተመልክቶ ተከሳሽ አብነት ለገሰ በ8 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
Via:- የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ
@Yenetube @Fikerassefa
የፊታችን እሁድ በጃፓን ካሳማ ከተማ ለጀግናው አትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያ በሚካሄደው ግማሽ ማራቶን ውድድር ላይ ለመካፈል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተ/ም/ ፕሬዘዳንት ኮ/ር ደራርቱ ቱሉ የተመራ ልኡካን ቡድን ወደ ስፍራው ያቀና ሲሆን የቶኪዮ ኦሎምፒክና ፖራኦሎምፒክ ሚኒስቸር ሚኒስተር ሀሺሚቶ ሴኮ እና በጃፖን የኢትዮጵያ አምባሳደር ካሳ ተ/ብርሃን ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን በቶኪዮ ኦሎምፒክ እና በሌሎች ጉዳዮች ገንቢ ውይይት ተካሂዷል። በመጨረሻም ክብርት ኮ/ር ደራርቱ አበበ ቢቂላን ለመዘከር በጃፖን መንግስት ውድድር በመዘጋጀቱና ለተደረገላቸው መልካም አቀባበል በፌዴሬሽናችን ስም ምስጋና አቅርበዋል።
ምንጭ:EAF
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:EAF
@YeneTube @FikerAssefa
ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ጉዳት ጥንቃቄ እንዲደረግ ተጠየቀ!
የመኸር ሰብል በመሰብሰብ ላይ የሚገኙ የኢትዮጵያ ሰሜናዊ አካባቢዎች ገበሬዎች፤ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ከሚያስከትለዉ ችግር ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ ። ይሁንና በአገሪቱ የተከሰተው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እየቀነሰ መሆኑን ኤጀንሲዉ ለዶቼ ቬለ «DW» ገልፆአል። በበጋ ወቅትም ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሃገሪቱ አንዳንድ ቦታ ላይ ሊከሰት እንደሚችል የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ የሚትሮሎጂ ትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር ወ/ሮ ጫሊ ደበሌ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ወቅቱ የበጋ ወራት በመሆኑ ከደቡብ እና ከደቡብ ምስራቅ ቆላማ የሃገሪቱ ክፍል በስተቀር ሌላዉ የሃገሪቱ ክፍል በመደበኛ ሁኔታ ደረቅ፣ ፀሐያማ እና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ እንደሚጠበቅ ተገልጾአል። በአማራ፤ በኦሮምያ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ምስራቃዊ ክፍል ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ አሁንም በደረሱ አልያም ባልተሰበሰቡ ሰብሎች ላይ ጉዳት እንዳያስከትል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ የሚትሮሎጂ ትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር ገልፀዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
የመኸር ሰብል በመሰብሰብ ላይ የሚገኙ የኢትዮጵያ ሰሜናዊ አካባቢዎች ገበሬዎች፤ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ከሚያስከትለዉ ችግር ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ ። ይሁንና በአገሪቱ የተከሰተው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እየቀነሰ መሆኑን ኤጀንሲዉ ለዶቼ ቬለ «DW» ገልፆአል። በበጋ ወቅትም ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሃገሪቱ አንዳንድ ቦታ ላይ ሊከሰት እንደሚችል የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ የሚትሮሎጂ ትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር ወ/ሮ ጫሊ ደበሌ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ወቅቱ የበጋ ወራት በመሆኑ ከደቡብ እና ከደቡብ ምስራቅ ቆላማ የሃገሪቱ ክፍል በስተቀር ሌላዉ የሃገሪቱ ክፍል በመደበኛ ሁኔታ ደረቅ፣ ፀሐያማ እና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ እንደሚጠበቅ ተገልጾአል። በአማራ፤ በኦሮምያ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ምስራቃዊ ክፍል ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ አሁንም በደረሱ አልያም ባልተሰበሰቡ ሰብሎች ላይ ጉዳት እንዳያስከትል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ የሚትሮሎጂ ትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር ገልፀዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
🐴ፈረስ የታክሲ አገልግሎት🐴
ኮድ 1 ወይም 3 መኪና ካሎት ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት አሁኑኑ በነፃ መኪናዎን ያስመዝግቡ።
🎯ቦታችን ጌቱ ኮሜርሻል ህንፃ አንደኛ ፎቅ ላይ እንገኛለን።
ይህንን ያውቃሉ? ፈረሰ ኮምሽን የሚወስደው 5% ብቻ ነው፣ ይህም ተመራጭ አድርጎታል።
ለበለጠ መረጃ
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@feresapps
ኮድ 1 ወይም 3 መኪና ካሎት ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት አሁኑኑ በነፃ መኪናዎን ያስመዝግቡ።
🎯ቦታችን ጌቱ ኮሜርሻል ህንፃ አንደኛ ፎቅ ላይ እንገኛለን።
ይህንን ያውቃሉ? ፈረሰ ኮምሽን የሚወስደው 5% ብቻ ነው፣ ይህም ተመራጭ አድርጎታል።
ለበለጠ መረጃ
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@feresapps
የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን በፌደራል ፖሊስ ለማስጠበቅ በታቀደው መሰረት ስራው እየተካሔደ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
#Visa
ናይጀሪያ ወደ አገሯ ለሚጓዙ ኹሉም የአፍሪካ አገራት ዜጎች የመዳረሻ ቪዛ መስጠት ልትጀመር መሆኗን አስታውቃለች። የመዳረሻ ቪዛውም በመጪው ጥር ወር እንደሚጀምር ታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ናይጀሪያ ወደ አገሯ ለሚጓዙ ኹሉም የአፍሪካ አገራት ዜጎች የመዳረሻ ቪዛ መስጠት ልትጀመር መሆኗን አስታውቃለች። የመዳረሻ ቪዛውም በመጪው ጥር ወር እንደሚጀምር ታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa