YeneTube
116K subscribers
31.6K photos
485 videos
79 files
3.91K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ሲዳማ ለደቡብ ክልል ሀዋሳ ላይ ለፈሰሰው ሀብት በብር ካሳ ይከፍላል ።

የደቡብ ክልል መስተዳደር ሀዋሳን ነቅሎ ሲወጣ በህዝብ ምርጫ ክልል የሆነው ሲዳማ ሀዋሳ ላይ ደቡብ ክልል ለመሰረተ ልማት ግንባታዎችና ለሕንፃዎች ያፈሰሰውን ሀብት መቼ እንደሆነ ባይታወቅም መክፈሉ አይቀርም መባሉን የሲዳማ ዞን የህዝብ ግንኙነት ክፍል #ሰራተኞች በመልክት #አሳውቀዉኛል ሲል ጋዜጠኛ ተስፋዬ ጌትነት በማህበራዊ ሚድያ ገፁ አስፍሯል።

@Yenetube @Fikerassefa