ሲዳማ ለደቡብ ክልል ሀዋሳ ላይ ለፈሰሰው ሀብት በብር ካሳ ይከፍላል ።
የደቡብ ክልል መስተዳደር ሀዋሳን ነቅሎ ሲወጣ በህዝብ ምርጫ ክልል የሆነው ሲዳማ ሀዋሳ ላይ ደቡብ ክልል ለመሰረተ ልማት ግንባታዎችና ለሕንፃዎች ያፈሰሰውን ሀብት መቼ እንደሆነ ባይታወቅም መክፈሉ አይቀርም መባሉን የሲዳማ ዞን የህዝብ ግንኙነት ክፍል #ሰራተኞች በመልክት #አሳውቀዉኛል ሲል ጋዜጠኛ ተስፋዬ ጌትነት በማህበራዊ ሚድያ ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
የደቡብ ክልል መስተዳደር ሀዋሳን ነቅሎ ሲወጣ በህዝብ ምርጫ ክልል የሆነው ሲዳማ ሀዋሳ ላይ ደቡብ ክልል ለመሰረተ ልማት ግንባታዎችና ለሕንፃዎች ያፈሰሰውን ሀብት መቼ እንደሆነ ባይታወቅም መክፈሉ አይቀርም መባሉን የሲዳማ ዞን የህዝብ ግንኙነት ክፍል #ሰራተኞች በመልክት #አሳውቀዉኛል ሲል ጋዜጠኛ ተስፋዬ ጌትነት በማህበራዊ ሚድያ ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa