የእርዳታ ጥሪ!!
⬆️⬆️ከላይ በፎቶው ላይ የምትመለከቷት እህታችን ቤቴልሄም አሽኔ ትባላለች ፡፡
በጅማ ዩኒቨርስቲ የ3ኛ አመት ተማሪ በነበረችበት ወቅት ባጋጠማት የነርቭ ህመም ግማሽ የሰውነቷን ክፍል ሙሉ በሙሉ ማንቀሳቀስ ተስኗት ( ፓራላይዝድ ሆና ) ትምህርቷንም አቋርጣለች ፡፡
ስለዚህ ቤተሰቦቿ መድሀኒቱንና የህክምናውን ወጪ ለመሸፈን በመቸገራቸው የእኛን እርዳታና ትብብር ይሻሉ።
ስለዚህ እህታችን ቤቲ ሙሉ ጤንነቷ ተመልሶ ወደ ትምህርት ገበታዋ መመለስ እንድትችል ሁላችንም ብዙ ትንሽ ሳንል በቻልነው አቅም እንድንረዳት በፍቅር እንጠይቃለን ፡፡
ቤቲን ለመርዳት ከዚህ በታች ያለውን የባንክ ሂሳብ ቁጥር ይጠቀሙ
ስለትብብርዎ እናመሰግናለን
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000183177293
ገመቹ ተሾመ
#share #share
⬆️⬆️ከላይ በፎቶው ላይ የምትመለከቷት እህታችን ቤቴልሄም አሽኔ ትባላለች ፡፡
በጅማ ዩኒቨርስቲ የ3ኛ አመት ተማሪ በነበረችበት ወቅት ባጋጠማት የነርቭ ህመም ግማሽ የሰውነቷን ክፍል ሙሉ በሙሉ ማንቀሳቀስ ተስኗት ( ፓራላይዝድ ሆና ) ትምህርቷንም አቋርጣለች ፡፡
ስለዚህ ቤተሰቦቿ መድሀኒቱንና የህክምናውን ወጪ ለመሸፈን በመቸገራቸው የእኛን እርዳታና ትብብር ይሻሉ።
ስለዚህ እህታችን ቤቲ ሙሉ ጤንነቷ ተመልሶ ወደ ትምህርት ገበታዋ መመለስ እንድትችል ሁላችንም ብዙ ትንሽ ሳንል በቻልነው አቅም እንድንረዳት በፍቅር እንጠይቃለን ፡፡
ቤቲን ለመርዳት ከዚህ በታች ያለውን የባንክ ሂሳብ ቁጥር ይጠቀሙ
ስለትብብርዎ እናመሰግናለን
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000183177293
ገመቹ ተሾመ
#share #share
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ዛሬ ማለትም በ14/1/2012 የአዲስ አበባ ፈጣን ባስ ፕሮጀክት ስለሚባለው ጉዳይ ለአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በዛሬው እለት ያስገባው የም/ቤቱን አቋም የሚገልፅ ደብዳቤ።
#Share #Share
@YeneTube @Fikerassefa
#Share #Share
@YeneTube @Fikerassefa