ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማን ከሃላፊነት እንዳነሷቸው ነግረዋቸዋል፡፡
በምትካቸው አዳነች አቢቤን እንደሚተኩም ከ3 ቀናት በፊት ለታከለ ገልጸውላቸዋል አዳነች የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ አባል እና የፌደራሉ ገቢዎች ሚንስትር ናቸው፡፡
ታከለ ለምን ከሃላፊነት እንደተነሱ አልታወቀም፡፡
በሌላ ዜና፣ ኢሕዴግን #የማዋሃድ ሃሳብ የኦሕዴድ/ኦዴፓን ሥራ አስፈጻሚ #ለሁለት ከፍሎታል፡፡ ዛሬ የተሰበሰበው ማዕከላዊ ኮሚቴው በዚሁ ጉዳይ ላይ ጭምር ይመክራል፡፡
ምንጭ :- አዲስ እስታንዳርድ - ትርጉም ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa
በምትካቸው አዳነች አቢቤን እንደሚተኩም ከ3 ቀናት በፊት ለታከለ ገልጸውላቸዋል አዳነች የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ አባል እና የፌደራሉ ገቢዎች ሚንስትር ናቸው፡፡
ታከለ ለምን ከሃላፊነት እንደተነሱ አልታወቀም፡፡
በሌላ ዜና፣ ኢሕዴግን #የማዋሃድ ሃሳብ የኦሕዴድ/ኦዴፓን ሥራ አስፈጻሚ #ለሁለት ከፍሎታል፡፡ ዛሬ የተሰበሰበው ማዕከላዊ ኮሚቴው በዚሁ ጉዳይ ላይ ጭምር ይመክራል፡፡
ምንጭ :- አዲስ እስታንዳርድ - ትርጉም ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa