Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌📌📌 አስተውሉ
📖 ማንበብ ህይወትን ይቀይራል
TOP BOOK ፤ መፅሀፍት ጥቆማ
🔺የመፅሀፍት ጥቆማዎች
🔺በተለያዩ ዘርፍ አዳዲስ መፅሀፍት እናቀርባለን ጥቆማዎች
🔺ትምህርታዊ መርጃ ፣ ታሪክ ፣ የሳይኮሎጂ ፣ ቋንቋ
🔺የድሮ ማለትም የቆዩ መፅሀፍት ጥቆማ
ጆይን ያድርጉ መጀመርያ↙️↙️↙️
@TOPBOOkSERIES
@TOPBOOkSERIES
* ኤደን መፅሀፍት ቤት * *ሜክሲኮ ቡና እና ሻይ አጠገብ
📞 0912732493
📞 0911340536
📖 ማንበብ ህይወትን ይቀይራል
TOP BOOK ፤ መፅሀፍት ጥቆማ
🔺የመፅሀፍት ጥቆማዎች
🔺በተለያዩ ዘርፍ አዳዲስ መፅሀፍት እናቀርባለን ጥቆማዎች
🔺ትምህርታዊ መርጃ ፣ ታሪክ ፣ የሳይኮሎጂ ፣ ቋንቋ
🔺የድሮ ማለትም የቆዩ መፅሀፍት ጥቆማ
ጆይን ያድርጉ መጀመርያ↙️↙️↙️
@TOPBOOkSERIES
@TOPBOOkSERIES
* ኤደን መፅሀፍት ቤት * *ሜክሲኮ ቡና እና ሻይ አጠገብ
📞 0912732493
📞 0911340536
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአንድ ወር የወታደራዊ ስልጠና የወሰዱ እጩ ዲፕሎማቶችን አስመረቀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሜጀር ጄኔራል ሐየሎም አርአያ ወታደራዊ አካዳሚ ለአንድ ወር ስልጠና የወሰዱ የ5ኛ ዙር 70 እጩ ዲፕሎማቶችን ትናንት መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ.ም አስመርቋል።
ምንጭ: የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሜጀር ጄኔራል ሐየሎም አርአያ ወታደራዊ አካዳሚ ለአንድ ወር ስልጠና የወሰዱ የ5ኛ ዙር 70 እጩ ዲፕሎማቶችን ትናንት መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ.ም አስመርቋል።
ምንጭ: የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ
@YeneTube @FikerAssefa
Audio
AMH-Bahir-Dar-9-25-2019
በባህር ዳር ከተማ አልፎ አልፎ ምሽት ላይ የሚሰማው የተኩስ ድምፅ ምንነት ግራ እንዳጋባቸው ለቪኦኤ አስተያየታቸውን የሰጡ አንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች ገለፁ።
በለቅሶ ላይ የሚተኮስ በማኅበራዊ ትሥሥር አሉታዊ ተፅዕኖ እያስከተለ መሆኑን የእነዚህ ነዋሪዎች ዕምነት ነው። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ በጉዳዩ ዙሪያ መልስ ከመስጠት ተቆጥቧል።
⬆️⬆️ የድምፅ ፋይሉን ያዳምጡ።
ምንጭ: የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
በለቅሶ ላይ የሚተኮስ በማኅበራዊ ትሥሥር አሉታዊ ተፅዕኖ እያስከተለ መሆኑን የእነዚህ ነዋሪዎች ዕምነት ነው። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ በጉዳዩ ዙሪያ መልስ ከመስጠት ተቆጥቧል።
⬆️⬆️ የድምፅ ፋይሉን ያዳምጡ።
ምንጭ: የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከተለያዩ እምነት ተከታዮች ጋር በመሆን የመስቀል አደባባይን አፅድተዋል፡፡በፅዳት መርሃ ግብሩ ላይ የእስልምና እምነት ተከታዮችን ጨምሮ በርካታ የከተማው ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
ጂግጅጋ ዩንቨርስቲ ነባር ተማሪዎች መስከረም 28-30 እንዲሁም ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥቅምት 12 -14 መሆኑን አሳውቋል እንዲሁም ሙሉ ኢንፎርሜሽን በEBC እና በSRTV የሚያስተላልፍ መሆኑን አሳውቋል።
Via:- ጂግጅጋ ዩንቨርስቲ
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ጂግጅጋ ዩንቨርስቲ
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ለደመራ በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች
ዛሬ በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ከረፋዱ 4 ሰአት ጀምሮ ተከታዮቹ መንገዶች ዝግ ይሆናሉ፡፡
📌 ከኦሎፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከኡራኤል ቤተ-ክርስቲያን ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከለገሀር ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከብሄራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከአምባሳደር ቲያትር ቤት ወደ መስቀል አደባባይ
ህብረተሰቡ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘትም ሆነ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት መረጃ ለመስጠት 991 ፣ 6727 ወይም 816 ነፃ የስልክ መስመሮችን እና 01- 11 -11- 01 -11፣ 01- 11- 26- 43- 59፣ 01- 11- 01- 02- 97፣ እንዲጠቀም የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚስን አሳስቧል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ከረፋዱ 4 ሰአት ጀምሮ ተከታዮቹ መንገዶች ዝግ ይሆናሉ፡፡
📌 ከኦሎፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከኡራኤል ቤተ-ክርስቲያን ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከለገሀር ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከብሄራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ
📌 ከአምባሳደር ቲያትር ቤት ወደ መስቀል አደባባይ
ህብረተሰቡ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘትም ሆነ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት መረጃ ለመስጠት 991 ፣ 6727 ወይም 816 ነፃ የስልክ መስመሮችን እና 01- 11 -11- 01 -11፣ 01- 11- 26- 43- 59፣ 01- 11- 01- 02- 97፣ እንዲጠቀም የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚስን አሳስቧል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አባባ ውኃና ፍሳሽ ባለስልጣን “ውኃ በተሽከርካሪ እናቀርባለን “የሚሉ ግለሰቦችን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ፡፡
ባለስልጣኑ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ንፁህ የመጠጥ ውኃ አምርቶ ለህብረተሰቡ በማሰራጨት የአገልግሎት ክፍያ እንደሚሰበስብ አስታውቋል፡፡ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ይህ ስልጣን ያልተሰጣቸው ግለሰቦች “ውኃ እናቀርባለን” በሚል ጥራቱ ያልተጠበቀ እና ከየት እንደተቀዳ የማይታወቅ የውኃ ሽያጭ እያካሄዱ ነው ብሏል ባለስልጣኑ፡፡ ህብረተሰቡም ከባለስልጣኑ ዕውቅና ውጭ የሆኑ ግለሰቦች ለሽያጭ የሚያቀርቡት ውኃ የጥራት ደረጃው ያልተረጋገጠ ከመሆኑም ባለፈ ለጤና ጠንቅ ሊሆን ስለሚችል ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል፡፡ያለፍቃድ ውሃ በመሸጥ ላይ የተሰማሩ አካላትም ከዚህ ተግባር እንዲቆጠቡ ባለስልጣኑ ያሳሰበ ሲሆን ይህንን ማሳሰቢያ በቸልታ ያለፈ እና በተግባሩ የቀጠለን ግለሰብ በህግ እንደሚጠይቅ አስታውቋል፡፡
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
ባለስልጣኑ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ንፁህ የመጠጥ ውኃ አምርቶ ለህብረተሰቡ በማሰራጨት የአገልግሎት ክፍያ እንደሚሰበስብ አስታውቋል፡፡ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ይህ ስልጣን ያልተሰጣቸው ግለሰቦች “ውኃ እናቀርባለን” በሚል ጥራቱ ያልተጠበቀ እና ከየት እንደተቀዳ የማይታወቅ የውኃ ሽያጭ እያካሄዱ ነው ብሏል ባለስልጣኑ፡፡ ህብረተሰቡም ከባለስልጣኑ ዕውቅና ውጭ የሆኑ ግለሰቦች ለሽያጭ የሚያቀርቡት ውኃ የጥራት ደረጃው ያልተረጋገጠ ከመሆኑም ባለፈ ለጤና ጠንቅ ሊሆን ስለሚችል ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል፡፡ያለፍቃድ ውሃ በመሸጥ ላይ የተሰማሩ አካላትም ከዚህ ተግባር እንዲቆጠቡ ባለስልጣኑ ያሳሰበ ሲሆን ይህንን ማሳሰቢያ በቸልታ ያለፈ እና በተግባሩ የቀጠለን ግለሰብ በህግ እንደሚጠይቅ አስታውቋል፡፡
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
አንጋፋዉ እና ዉጤታማዉ አሰልጣኝ ዶ/ር ወልደመስቀል ኮስትሬ በኳታር ታወሱ።
ዶክተር ወልደመስቀል በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ስኬታማ የረጅምና መካከለኛ ርቀት አሰልጣኝ ነበሩ፡፡ በዓለም ሻምፒዮናም ሆነ በኦሎምፒክ በየዘመናቱ እንደ ኮከብ ያበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶችን ያፈሩ በመሆናቸዉ በህይወት በነበሩበት ጊዜም ሽልማትን አግኝተዉ ነበር፡፡ትናንት ከሰዓት በኳትር ዶሃ አለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር/IAAF/ ለዶ/ር ወልደመስቀል ኮስትሬ በአለም ላይ ከተፈጠሩ 7 ምርጥ አሰልጣኞች ቀዳሚዉ አድርጎ ሰይሟቸዋል፡፡
Via Addis TV
@YeneTube @FikerAssefa
ዶክተር ወልደመስቀል በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ስኬታማ የረጅምና መካከለኛ ርቀት አሰልጣኝ ነበሩ፡፡ በዓለም ሻምፒዮናም ሆነ በኦሎምፒክ በየዘመናቱ እንደ ኮከብ ያበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶችን ያፈሩ በመሆናቸዉ በህይወት በነበሩበት ጊዜም ሽልማትን አግኝተዉ ነበር፡፡ትናንት ከሰዓት በኳትር ዶሃ አለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር/IAAF/ ለዶ/ር ወልደመስቀል ኮስትሬ በአለም ላይ ከተፈጠሩ 7 ምርጥ አሰልጣኞች ቀዳሚዉ አድርጎ ሰይሟቸዋል፡፡
Via Addis TV
@YeneTube @FikerAssefa
ቻይና ለኢትዮጵያ ከገነባችላት 11 መርከቦች መካከል ሁለቱ ነዳጅ እንዲያመላልሱ ቢጠበቁም፤ የኢትዮጵያን ነዳጅ ግን እስካሁን ለማመላለስ አልቻሉም፡፡አስገንቢው የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ሲሆን መርከቦቹ ለነዳጅ መጫኛነት እንዲያገለግሉ በሚል በቻይና ሃገር ተገንብተው ከተጠናቀቁ በኋላ፤ ድርጅቱ ቢረከባቸውም ለኢትዮጵያ ነዳጅ እያመጡላት ግን አይደለም፤ ይልቅስ ሰርተው እዳቸውን መክፈል ስላለባቸው ለውጪ ባለጠጎች ኪራይ ገብተው እየሰሩ ነው፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
ምስራቃዊ የኤሌክትሪክ መስመር ግንባታ በኢትዮጰያ በኩል ተጠናቀቀ።
ከኢትዮጵያ ኬንያ ድረስ የሚዘረጋው እና በኢትዮጵያ በኩል 437 ኪሎ ሜትሮችን የሚሸፍነው መስራቃዊ የኤሌክትሪክ መስመር ግንባታ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በኩል ያለው ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለፀ። በቻይናው ኩባንያ ቻይና ኤሌክትሪክ ፓወር ቴክኖሎጂ የሚገነባው ፕሮጀክቱ ከወላይ ታ ሶዶ በመነሳት ኬንያ ድረስ የሚዘልቀው የኤሌክትሪክ መስመር 500 ኪሎ ቮልት የሚሸከም ሲሆን የኹለቱን አገራት የኃይል ማሰራጫዎችን የሚያገናኝ ይሆናል።
በቀጣይ ደግሞ በኬንያ በኩል ያለው ፕጀክት የሚጠበቅ ሲሆን ይህም 622 ኪሊ ሚቴሮችን እንደሚረዝም ለማወቅ ተችሏል። በኬንያ በኩል ያለው መስመር ዝርጋታ በጀርመኑ ሲመንስ ኩባንያ እንደሚከናወንም ታውቋል። ለፕሮጀክቱ 1 ነጥብ 2 በሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 88 ሚሊዮን ዶላር በኬንያ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን 32 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከኢትዮጵያ መንግስት ወጪ ይደረጋል። ቀሪው ደግሞ 684 ሚሊዮን ከአለም ባንክ በተገኘ ብድር፣ 338 ሚሊዮን ዶላር ከአፍሪካ ልማት ባንክ እዲሁም 118 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በሚገኝ ብድር ተግባራዊ ይሆናል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ከኢትዮጵያ ኬንያ ድረስ የሚዘረጋው እና በኢትዮጵያ በኩል 437 ኪሎ ሜትሮችን የሚሸፍነው መስራቃዊ የኤሌክትሪክ መስመር ግንባታ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በኩል ያለው ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለፀ። በቻይናው ኩባንያ ቻይና ኤሌክትሪክ ፓወር ቴክኖሎጂ የሚገነባው ፕሮጀክቱ ከወላይ ታ ሶዶ በመነሳት ኬንያ ድረስ የሚዘልቀው የኤሌክትሪክ መስመር 500 ኪሎ ቮልት የሚሸከም ሲሆን የኹለቱን አገራት የኃይል ማሰራጫዎችን የሚያገናኝ ይሆናል።
በቀጣይ ደግሞ በኬንያ በኩል ያለው ፕጀክት የሚጠበቅ ሲሆን ይህም 622 ኪሊ ሚቴሮችን እንደሚረዝም ለማወቅ ተችሏል። በኬንያ በኩል ያለው መስመር ዝርጋታ በጀርመኑ ሲመንስ ኩባንያ እንደሚከናወንም ታውቋል። ለፕሮጀክቱ 1 ነጥብ 2 በሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 88 ሚሊዮን ዶላር በኬንያ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን 32 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከኢትዮጵያ መንግስት ወጪ ይደረጋል። ቀሪው ደግሞ 684 ሚሊዮን ከአለም ባንክ በተገኘ ብድር፣ 338 ሚሊዮን ዶላር ከአፍሪካ ልማት ባንክ እዲሁም 118 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በሚገኝ ብድር ተግባራዊ ይሆናል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና እና የስም ቅየራ የተሰጣቸው ፓርቲዎችን ለህዝብ ማሳወቅ አለበት በሚለው የህግ ድንጋጌ መሰረት የሚከተሉት ፓርቲዎች የስም ቅየራ እና የእውቅና ሰርተፍኬት እንደተሰጣቸው አሳውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የመስቀል በዓል ታሪካዊ አመጣጥ
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሕሙማንን በመፈወሱ ምክንያት በርካታ አሕዛብ ክርስቲያን እንዲሆኑ አስችሏል፡፡
በተአምራዊነቱና በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ክብር የተሰጠው በመሆኑና ይህን የተመለከቱ አይሁድ ቅዱስ መስቀሉን በአንድ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታ እንዲቀበር አደረጉ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በየቀኑ ቆሻሻ ስለሚጥሉበት ቦታው ወደ ተራራነት ተቀየረ፡፡ ምንም እንኳን መስቀሉን ለማውጣት ባይችሉም በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች ቦታውን ያውቁት ነበር፡፡ በሰባ ዓመተ ምሕረት በኢየሩሳሌም ላይ በተደረገው ወረራ ኢየሩሳሌም ስለጠፋች በዚያ የነበሩ ክርስቲያኖች ተሰደዱ ፤ የተቀበረበትን ቦታ የሚያውቅ ባለመገኘቱ መስቀሉ ከ300 ዓመታት በላይ ተዳፍኖ /ተቀብሮ/ ኖረ፡፡
https://telegra.ph/MMesekel-09-27
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሕሙማንን በመፈወሱ ምክንያት በርካታ አሕዛብ ክርስቲያን እንዲሆኑ አስችሏል፡፡
በተአምራዊነቱና በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ክብር የተሰጠው በመሆኑና ይህን የተመለከቱ አይሁድ ቅዱስ መስቀሉን በአንድ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታ እንዲቀበር አደረጉ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በየቀኑ ቆሻሻ ስለሚጥሉበት ቦታው ወደ ተራራነት ተቀየረ፡፡ ምንም እንኳን መስቀሉን ለማውጣት ባይችሉም በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች ቦታውን ያውቁት ነበር፡፡ በሰባ ዓመተ ምሕረት በኢየሩሳሌም ላይ በተደረገው ወረራ ኢየሩሳሌም ስለጠፋች በዚያ የነበሩ ክርስቲያኖች ተሰደዱ ፤ የተቀበረበትን ቦታ የሚያውቅ ባለመገኘቱ መስቀሉ ከ300 ዓመታት በላይ ተዳፍኖ /ተቀብሮ/ ኖረ፡፡
https://telegra.ph/MMesekel-09-27
የደቡብ ክልል የሙስና ወንጀሎች የመመርመር እና መክሰስ ስልጣን ለዞን መዋቅር መተላለፉ ተገለጸ።
የሙስና ወንጀሎች የመመርመርና መክሰስ ስልጣን ለዞን መዋቅር ማስተላላፉን የደቡብ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጿል፡፡በወረዳና በከተማ አስተዳድር ተሿሚዎች፣ በዞን፣ ልዩ ወረዳ እና በወረዳ የመንግሰት ሰራተኞች፣ ህዝባዊ ድርጅት ስራተኞች እና ሌሎች ሰዎች አማካኝነት የሚፈጸሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና መክሰስ ተግባራት በዞን፣ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደርና በልዩ ወረዳዎች ፖሊስ መምሪያዎች ጽሕፈት ቤቶች እና ዐቃቤ ህግ መምሪያ ጽሕፈት ቤቶች እንዲከናውን ተወስኖ ስልጣኑን የማስተላለፉ ስራ መሰራቱን የደቡብ ክልል ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ኑርዬ ሱሌ ገልጸዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዞን የመንግስ ተቋማት በኃላፊ ደረጃ የሚገኙ ተሿሚዎችና በክልል ደረጃ ባሉት የመንግስትና የልማት ድርጅቶች ስራተኞች እና ተሿሚዎች የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና የመክሰስ ስልጣን ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና ለጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ምንጭ:SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
የሙስና ወንጀሎች የመመርመርና መክሰስ ስልጣን ለዞን መዋቅር ማስተላላፉን የደቡብ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጿል፡፡በወረዳና በከተማ አስተዳድር ተሿሚዎች፣ በዞን፣ ልዩ ወረዳ እና በወረዳ የመንግሰት ሰራተኞች፣ ህዝባዊ ድርጅት ስራተኞች እና ሌሎች ሰዎች አማካኝነት የሚፈጸሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና መክሰስ ተግባራት በዞን፣ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደርና በልዩ ወረዳዎች ፖሊስ መምሪያዎች ጽሕፈት ቤቶች እና ዐቃቤ ህግ መምሪያ ጽሕፈት ቤቶች እንዲከናውን ተወስኖ ስልጣኑን የማስተላለፉ ስራ መሰራቱን የደቡብ ክልል ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ኑርዬ ሱሌ ገልጸዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዞን የመንግስ ተቋማት በኃላፊ ደረጃ የሚገኙ ተሿሚዎችና በክልል ደረጃ ባሉት የመንግስትና የልማት ድርጅቶች ስራተኞች እና ተሿሚዎች የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና የመክሰስ ስልጣን ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና ለጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ምንጭ:SRTA
@YeneTube @FikerAssefa