ጥንቃቄ ይደረግ!!
የላይኛው ቆቃ እና ቀሰም ግድቦች ከፍተኛ የውሃ መጠን እየለቀቁ በመሆኑ ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አሳሰበ።
በአዋሽ ተፋሰስ ዙሪያ ከፍተኛ የዝናብ ውጥረት በመኖሩ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የዉሀ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አሳስቧል።
የላይኛው የቆቃ ግድብ በሰከንድ 350 ሜትር ኪዩብ ውሃ እየለቀቀ ሲሆን የታችኛው ቀሰም ግድብ ደግሞ በሰከንድ 150 ሜትር ኪዩብ ውሃ እየለቀቀ ነው ተብሏል።
ሚንስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ እንዳሉት ግድቦቹ መልቀቅ ከሚገባቸው ዉሀ በላይ እየለቀቁ በመሆኑ በወንዞቹ ላይ ከፍተኛ ሀይል እየፈጠረ ነው የጎርፍ ስጋትም ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ማድርግ እንደሚኖርበት ተንግረዋል።
በአዋሽ በተለይ በታችኛው ተፋሰስ ዞን 3 ውስጥ በአሚባራ፣ዱለቻ፣ገላሎ፣ ገዋኔ እና አዋሽ ፈንታሌ፣ እንዲሁም በኦሮሚያ በኩል በምስራቅ ሸዋ አዳማ ፣ፈንታሌ እንዲሁም በአርሲ በመርቲ እና ጀጁ ወረዳዎች በወንዝ አካባቢ የሚኖር የህብረተሰብ ክፍሎች ለሰው ህይወት እና ለንብረት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሚንስትሩ አስጠንቅቀዋል።
ምንጭ:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
የላይኛው ቆቃ እና ቀሰም ግድቦች ከፍተኛ የውሃ መጠን እየለቀቁ በመሆኑ ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አሳሰበ።
በአዋሽ ተፋሰስ ዙሪያ ከፍተኛ የዝናብ ውጥረት በመኖሩ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የዉሀ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አሳስቧል።
የላይኛው የቆቃ ግድብ በሰከንድ 350 ሜትር ኪዩብ ውሃ እየለቀቀ ሲሆን የታችኛው ቀሰም ግድብ ደግሞ በሰከንድ 150 ሜትር ኪዩብ ውሃ እየለቀቀ ነው ተብሏል።
ሚንስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ እንዳሉት ግድቦቹ መልቀቅ ከሚገባቸው ዉሀ በላይ እየለቀቁ በመሆኑ በወንዞቹ ላይ ከፍተኛ ሀይል እየፈጠረ ነው የጎርፍ ስጋትም ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ማድርግ እንደሚኖርበት ተንግረዋል።
በአዋሽ በተለይ በታችኛው ተፋሰስ ዞን 3 ውስጥ በአሚባራ፣ዱለቻ፣ገላሎ፣ ገዋኔ እና አዋሽ ፈንታሌ፣ እንዲሁም በኦሮሚያ በኩል በምስራቅ ሸዋ አዳማ ፣ፈንታሌ እንዲሁም በአርሲ በመርቲ እና ጀጁ ወረዳዎች በወንዝ አካባቢ የሚኖር የህብረተሰብ ክፍሎች ለሰው ህይወት እና ለንብረት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሚንስትሩ አስጠንቅቀዋል።
ምንጭ:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
ራይድ ታክሲ ይቁም ብሎ ከከንቲባው ፅህፈት ቤት በዚህ ጉዳይ ያነጋገረን ያገኘንም የለም።
በተዘዋዋሪ ለማስቆም ሙከራዎች እየተደረገቡን ነው። ሳምራዊት ፍቅሩ የራይድ ስራ አስኪያጅ እንደነገረችኝ ሲል የካፒታል ጋዜጣ አዘጋጅ ተስፋዬ ገነት በገፁ ላይ አስፍሯል።
#Ride
@YeneTube @Fikerassefa
በተዘዋዋሪ ለማስቆም ሙከራዎች እየተደረገቡን ነው። ሳምራዊት ፍቅሩ የራይድ ስራ አስኪያጅ እንደነገረችኝ ሲል የካፒታል ጋዜጣ አዘጋጅ ተስፋዬ ገነት በገፁ ላይ አስፍሯል።
#Ride
@YeneTube @Fikerassefa
👍1
ጥንቃቄ ይደረግ ❗️❗️
በተለያዩ ክልሎች የጎርፍ አደጋዎች መድረሳቸውን ኮሚሽኑ አስታወቀ
በኦሮሚያና አፋር ክልሎች በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ መድረሱን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የጎርፍ አደጋው በደረሰባቸው አካባቢዎች ከ1 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ይፈናቀላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
በአደጋው ለሚፈናቀሉ የሚሆን የቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አቶ ደበበ ዘዉዴ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡
አደጋ ከተከሰተ 72 ሰዓት ከመሆኑ በፊት ድጋፍ ማቅረብ የኮሚሽኑ ስራ መሆኑን የገለጹት አቶ ደበበ አደጋዉ የደረሰባቸዉ አካባቢዎች ድጋፍ ያስፈልገኛል ብለዉ ሲጠይቁን ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል፡፡
በአሁኑ ወቅትም በአፋር ክልል የጎርፍ አደጋዉ ተጠቂ በሆኑት አካባቢዎች የኮሚሽኑ ሰራተኞች ተሰማርተዉ የደረሰዉን አደጋ መጠን በመለየት ሂደት ላይ መሆናቸዉን ኃላፊዉ ተናግረዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
በተለያዩ ክልሎች የጎርፍ አደጋዎች መድረሳቸውን ኮሚሽኑ አስታወቀ
በኦሮሚያና አፋር ክልሎች በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ መድረሱን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የጎርፍ አደጋው በደረሰባቸው አካባቢዎች ከ1 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ይፈናቀላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
በአደጋው ለሚፈናቀሉ የሚሆን የቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አቶ ደበበ ዘዉዴ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡
አደጋ ከተከሰተ 72 ሰዓት ከመሆኑ በፊት ድጋፍ ማቅረብ የኮሚሽኑ ስራ መሆኑን የገለጹት አቶ ደበበ አደጋዉ የደረሰባቸዉ አካባቢዎች ድጋፍ ያስፈልገኛል ብለዉ ሲጠይቁን ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል፡፡
በአሁኑ ወቅትም በአፋር ክልል የጎርፍ አደጋዉ ተጠቂ በሆኑት አካባቢዎች የኮሚሽኑ ሰራተኞች ተሰማርተዉ የደረሰዉን አደጋ መጠን በመለየት ሂደት ላይ መሆናቸዉን ኃላፊዉ ተናግረዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
በትግራይ ክልል የተነሱ የወረዳ መዋቅር ጥያቄዎች!
በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለዓመታት ሲነሱ የቆዩ 'በወረዳ ደረጃ እንደራጅ' የሚሉ የሕዝብ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ ባለማግኘታቸው መቸገራቸዉን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት በበኩሉ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ በሂደት ላይ መሆኑን ይገልፃል፡፡
በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለዓመታት ሲነሱ የቆዩ 'በወረዳ ደረጃ እንደራጅ' የሚሉ የሕዝብ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ ባለማግኘታቸው መቸገራቸዉን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት በበኩሉ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ በሂደት ላይ መሆኑን ይገልፃል፡፡ ተደረገ በተባለው ጥናት 17 አዳዲስ ወረዳዎች የሚዋቀሩ ሲሆን ከዚህ በፊት ይሰራበት የነበረው የዞን አስተዳደር እርከን ሙሉ በሙሉ እንዲቀር ይደረጋል ተብሎአል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለዓመታት ሲነሱ የቆዩ 'በወረዳ ደረጃ እንደራጅ' የሚሉ የሕዝብ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ ባለማግኘታቸው መቸገራቸዉን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት በበኩሉ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ በሂደት ላይ መሆኑን ይገልፃል፡፡
በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለዓመታት ሲነሱ የቆዩ 'በወረዳ ደረጃ እንደራጅ' የሚሉ የሕዝብ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ ባለማግኘታቸው መቸገራቸዉን ቅሬታ አቅራቢዎች ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት በበኩሉ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ በሂደት ላይ መሆኑን ይገልፃል፡፡ ተደረገ በተባለው ጥናት 17 አዳዲስ ወረዳዎች የሚዋቀሩ ሲሆን ከዚህ በፊት ይሰራበት የነበረው የዞን አስተዳደር እርከን ሙሉ በሙሉ እንዲቀር ይደረጋል ተብሎአል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ግብፆች «የኅዳሴ ግድብ በየአመቱ 40 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውሐ የመልቀቅ ስምምነት እንዲደረስ ይፈልጋሉ። ይኸ ደግሞ ተገቢ አይሆንም። ያንን ያህል ውሐ ወደ ታች የማስተላለፍ ግዴታ ልንስማማ አንችልም»
የውሃ መስኖና ኢነርጂ ምኒስትር ስለሺ በቀለ
ግብጽ የአስዋን ግድብ የውሐ መጠን ከ165 ሜትር በታች ከወረደ ታላቁ የኅዳሴ ግድብ ውሐ በመልቀቅ ብቻ እንዲወሰን ጥያቄ ማቅረቧን ያረጋገጡት ምኒስትሩ ስለሺ በቀለ «ይኸ አይነት ጥያቄ ተገቢ አይደለም» ሲሉ ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
የውሃ መስኖና ኢነርጂ ምኒስትር ስለሺ በቀለ
ግብጽ የአስዋን ግድብ የውሐ መጠን ከ165 ሜትር በታች ከወረደ ታላቁ የኅዳሴ ግድብ ውሐ በመልቀቅ ብቻ እንዲወሰን ጥያቄ ማቅረቧን ያረጋገጡት ምኒስትሩ ስለሺ በቀለ «ይኸ አይነት ጥያቄ ተገቢ አይደለም» ሲሉ ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ለድሬዳዋ ዩንቨርስቲ ነባርና አዲስ የምትመደቡ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!!
📌የነባር መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው October 7 and 8/2019G.C.(መስከረም 26 እና 27/2012 ዓ/ም).
📌አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች October 14,15 and 16/2019G.C.(ጥቅምት 3,4 እና 5/2012 ዓ/ም).
📌ኢንተርንሺፕ የምትወጡ ተማሪዎች በመስከረም 19&20/2012 E.C. እንድትገቡ ተብላቿል።
Enrollment, Academic Record and Alumni Directorate, DDU
@YeneTube @FikerAssefa
📌የነባር መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው October 7 and 8/2019G.C.(መስከረም 26 እና 27/2012 ዓ/ም).
📌አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች October 14,15 and 16/2019G.C.(ጥቅምት 3,4 እና 5/2012 ዓ/ም).
📌ኢንተርንሺፕ የምትወጡ ተማሪዎች በመስከረም 19&20/2012 E.C. እንድትገቡ ተብላቿል።
Enrollment, Academic Record and Alumni Directorate, DDU
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Start your Journey to Work In Europe Now.
Jawisaro Travel Consultancy has started new registration On Work Visa in Europe
1) Work Visa in Europe And In Canada
⭕️ No requirement
⭕️ Visa within 2 month
⭕️ Monthly salary with over
40,000Birr
2) Student visa In Canada🇨🇦🇨🇦 is also available
With Very very Cheap Agent fee ❗️❗️
Deadline is soon come fast and register. Special Offer for New Graduates
As we always say it is Company with no limitation JUST CONTACT US
+251932516194
+251988058420
Join our Channel @Jah_Travel_Agency
Jawisaro Travel Consultancy has started new registration On Work Visa in Europe
1) Work Visa in Europe And In Canada
⭕️ No requirement
⭕️ Visa within 2 month
⭕️ Monthly salary with over
40,000Birr
2) Student visa In Canada🇨🇦🇨🇦 is also available
With Very very Cheap Agent fee ❗️❗️
Deadline is soon come fast and register. Special Offer for New Graduates
As we always say it is Company with no limitation JUST CONTACT US
+251932516194
+251988058420
Join our Channel @Jah_Travel_Agency
Forwarded from YeneTube
There’s a lot to explore around you. Download Ahun, get the best out of your city!
Now available on the Play Store and App Store!!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahun.android
https://apps.apple.com/ke/app/ahun/id1474285014
Join us on telegram
—- https://tttttt.me/Ahun_appc
Follow us on Instagram
https://instagram.com/ahun.app?igshid=ab6oe4ob8485
Now available on the Play Store and App Store!!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahun.android
https://apps.apple.com/ke/app/ahun/id1474285014
Join us on telegram
—- https://tttttt.me/Ahun_appc
Follow us on Instagram
https://instagram.com/ahun.app?igshid=ab6oe4ob8485
Forwarded from YeneTube
🤩🤩🤩🤩የምስራች 🤩🤩🤩
በአ.አ በቀላሉ የማይገኙ ፤ ወደ12ሺ ሰዓቶች እና ቦርሣዎች ለትዛዝ ፤ ከ 1ሺ በላይ እቃዎች በ እጃችን መርጠው ይዘዙን ወደ ክልልም እንልካለን
ከታች ባለው ሊንክ ይጎብኙን
👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በአ.አ በቀላሉ የማይገኙ ፤ ወደ12ሺ ሰዓቶች እና ቦርሣዎች ለትዛዝ ፤ ከ 1ሺ በላይ እቃዎች በ እጃችን መርጠው ይዘዙን ወደ ክልልም እንልካለን
ከታች ባለው ሊንክ ይጎብኙን
👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
⬆️⬆️
ለደብረ ማርቆስ ዩንቨርስቲ ነባርና አዲስ የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!!
1.ለነባር የመጀመሪያና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መስከረም 21 እና 22 ፣ 2012 ዓም
2.ለአዲስ ገቢ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የቅበላ ጊዜ መስከረም 28 እና 29 ፣ 2012 ዓም
@YeneTube @FikerAssefa
ለደብረ ማርቆስ ዩንቨርስቲ ነባርና አዲስ የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!!
1.ለነባር የመጀመሪያና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መስከረም 21 እና 22 ፣ 2012 ዓም
2.ለአዲስ ገቢ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የቅበላ ጊዜ መስከረም 28 እና 29 ፣ 2012 ዓም
@YeneTube @FikerAssefa
በሶማሌ ክልል በአፍዶር ዞን አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች።
በሶማሌ ክልል በአፍዶር ዞን አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች፡፡
ይህች እናት አራት ልጆችን በሰላም የተገላገለችው በአፍዶር ዞን በምዕራብ ኢሜይ ጤና ጣቢያ ውስጥ መሆኑ ነው የተነገረው፡፡እናት ልጆች በአሁን ወቅት በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የሶማሌ ክልል ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በዘገባው አመልክቷል፡፡
ባለፈው ዓመት በራያ ቆቦ ወረዳ አረቋቴ በተባለ ቦታ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም መገላገላቸው የሚታወስ ነው፡፡
ምንጭ:ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
በሶማሌ ክልል በአፍዶር ዞን አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች፡፡
ይህች እናት አራት ልጆችን በሰላም የተገላገለችው በአፍዶር ዞን በምዕራብ ኢሜይ ጤና ጣቢያ ውስጥ መሆኑ ነው የተነገረው፡፡እናት ልጆች በአሁን ወቅት በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የሶማሌ ክልል ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በዘገባው አመልክቷል፡፡
ባለፈው ዓመት በራያ ቆቦ ወረዳ አረቋቴ በተባለ ቦታ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም መገላገላቸው የሚታወስ ነው፡፡
ምንጭ:ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ከ18 ዓመት በፊት ለሰሩት ስህተት ይቅርታ ጠየቁ።
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ እንደ አውሮፓውያኑ በ2001 በአንድ የትምህር ቤት ሁነት ላይ ነጮች ሌላ ዘርን በተለይም ደቡብ ኢሲያንና ላቲኖችን ወክለው ሲተውኑ የሚያረጉትን ቡናማ ገፅ ለብሰው የሚያሳይ ፎቶ ተለቆ ነበር፡፡ላደርገው አይገባም ነበር ከነበረኝ የተሻለ እውቀት ሊኖረኝ ይገባ ነበር፤ ግን አልነበረኝም፡፡ ድርጊቱም ፎቶውም ዘረኛ ነበር፤ ሳደርገው ግን እንደዚያ ብዬ አላሰብኩም ነበር፡፡ ለሰራሁት ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ ብለዋል፡፡
በወቅቱ መምህር በነበሩበት ትምህርት ቤት የአረቦች ምሽት የተሰኘ ክብረ በአል እየታደሙ በነበረበት ወቅት የተነሱት ፎቶ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡የወደፊቱ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁነቱን ከጓደኞቻቸውና ከባልደረቦቻቸው ጋር ሲካፈሉ የአላዲንን ገፀባህሪ ለመምሰል እንደለበሱ፤ሙስሊም ሼኮች በጭንቅላታቸው ላይ የሚጠመጥሙትን ተርባን አድርገው እንደነበርም ተነግሯል፡፡በድጋሚ ለመመረጥ ምርጫ ለመወዳደር በዝግጅት ላይ የሚገኙት ትሩዶ ከተቀናቃኛቸው የኮንሰርቫቲቩ አንድሪው ሺር ብርቱ ፉክክር ይጠብቃቸዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ እንደ አውሮፓውያኑ በ2001 በአንድ የትምህር ቤት ሁነት ላይ ነጮች ሌላ ዘርን በተለይም ደቡብ ኢሲያንና ላቲኖችን ወክለው ሲተውኑ የሚያረጉትን ቡናማ ገፅ ለብሰው የሚያሳይ ፎቶ ተለቆ ነበር፡፡ላደርገው አይገባም ነበር ከነበረኝ የተሻለ እውቀት ሊኖረኝ ይገባ ነበር፤ ግን አልነበረኝም፡፡ ድርጊቱም ፎቶውም ዘረኛ ነበር፤ ሳደርገው ግን እንደዚያ ብዬ አላሰብኩም ነበር፡፡ ለሰራሁት ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ ብለዋል፡፡
በወቅቱ መምህር በነበሩበት ትምህርት ቤት የአረቦች ምሽት የተሰኘ ክብረ በአል እየታደሙ በነበረበት ወቅት የተነሱት ፎቶ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡የወደፊቱ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁነቱን ከጓደኞቻቸውና ከባልደረቦቻቸው ጋር ሲካፈሉ የአላዲንን ገፀባህሪ ለመምሰል እንደለበሱ፤ሙስሊም ሼኮች በጭንቅላታቸው ላይ የሚጠመጥሙትን ተርባን አድርገው እንደነበርም ተነግሯል፡፡በድጋሚ ለመመረጥ ምርጫ ለመወዳደር በዝግጅት ላይ የሚገኙት ትሩዶ ከተቀናቃኛቸው የኮንሰርቫቲቩ አንድሪው ሺር ብርቱ ፉክክር ይጠብቃቸዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከፈረንሳዩ የባህል ሚንስትር ፍራንክ ራይስተር ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የፈረንሳይ የባህል ሚንስትር ፍራንክ ራይስተር በነበራቸው ቆይታም በፈረንሳይ መንግስት ድጋፍ እየተካሄዱ ያሉት የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትና የኢዩቤልዩ ቤተ መንግስት እድሳት ተወያይተዋል። የኢትዮጵያና የፈረንሳይን ጠንካራ ግንኙነትና የፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ጥልቅ የትብብር ፍቃደኝነት ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ እድሳቱን ማፋጠን እንዲቻል አበረታትተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በበኩላቸው የዛሬው ጉብኝታቸውፕሬዝዳንት ማክሮን ለሁለቱም ሀገራት የሚበጅ የቅርስ ጥበቃ ላይ ለመተባበር ያላቸውን ፍቃደኝነት ማሳያ ነው ብለዋል።
Via OBN
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የፈረንሳይ የባህል ሚንስትር ፍራንክ ራይስተር በነበራቸው ቆይታም በፈረንሳይ መንግስት ድጋፍ እየተካሄዱ ያሉት የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትና የኢዩቤልዩ ቤተ መንግስት እድሳት ተወያይተዋል። የኢትዮጵያና የፈረንሳይን ጠንካራ ግንኙነትና የፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ጥልቅ የትብብር ፍቃደኝነት ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ እድሳቱን ማፋጠን እንዲቻል አበረታትተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በበኩላቸው የዛሬው ጉብኝታቸውፕሬዝዳንት ማክሮን ለሁለቱም ሀገራት የሚበጅ የቅርስ ጥበቃ ላይ ለመተባበር ያላቸውን ፍቃደኝነት ማሳያ ነው ብለዋል።
Via OBN
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለት አሳዛኝ ክስተቶች!
የመጀመርያው ክስተት ያጋጠመው ባለፈው ቅዳሜ ፒያሳ አካባቢ ሲሆን ከካናዳ ለበአል የመጣ እና ሚካኤል ገብሩ የተባለ ግለሰብ በዘረፋ መሀል ባጋጠመው ድብደባ ህይወቱ አልፏል። ስለወንጀሉ ዝርዝር መረጃ ከአ/አ ፖሊስ ጠይቄ እስካሁን መልስ አላገኘሁም። ሚካኤል ባለፈው አመት ካናዳ ውስጥ የ10 ሚልዮን ዶላር ሎተሪ አሸንፎ እንደነበር ከሚያውቁት ሰዎች መረጃ ደርሶኛል።
ሁለተኛው ክስተት ደግሞ ባለፈው ማክሰኞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛ የሆነች እፀገነት የተባለች ግለሰብ ቱሉ ዲምቱ አካባቢ ህይወቷ አልፎ መንገድ ዳር ተገኝታለች። አንድ የቤተሰብ አባል እንደነገረኝ እፅገነት ለስራ በጠዋት ወጥታ በባጃጅ ወደ ሰርቪስ መኪና ስትሄድ መኪናው ጋር ሳትደርስ ኮብልስቶን ዳር ተገኝታለች። እስካሁን አሟሟቷ ምን እንደሆነ እንዳልታወቀ እና አንድ ሰው ግን "በመታነቅ" ህይወቷ ሳያልፍ እንዳልቀረ እንደነገረው ገልፆልኛል። ጨምሮም "የተፈጥሮ ህልፈት ነው እንዳይባል ምንም ህመም የለባትም። ጠቅላላ የህክምና ውጤቱን ግን ከሆስፒታል ጠይቁ ተብለናል። ብቻ ያው እኛ ትናንት ቀብረናታል" ብሏል።
ነብስ ይማር!
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የመጀመርያው ክስተት ያጋጠመው ባለፈው ቅዳሜ ፒያሳ አካባቢ ሲሆን ከካናዳ ለበአል የመጣ እና ሚካኤል ገብሩ የተባለ ግለሰብ በዘረፋ መሀል ባጋጠመው ድብደባ ህይወቱ አልፏል። ስለወንጀሉ ዝርዝር መረጃ ከአ/አ ፖሊስ ጠይቄ እስካሁን መልስ አላገኘሁም። ሚካኤል ባለፈው አመት ካናዳ ውስጥ የ10 ሚልዮን ዶላር ሎተሪ አሸንፎ እንደነበር ከሚያውቁት ሰዎች መረጃ ደርሶኛል።
ሁለተኛው ክስተት ደግሞ ባለፈው ማክሰኞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛ የሆነች እፀገነት የተባለች ግለሰብ ቱሉ ዲምቱ አካባቢ ህይወቷ አልፎ መንገድ ዳር ተገኝታለች። አንድ የቤተሰብ አባል እንደነገረኝ እፅገነት ለስራ በጠዋት ወጥታ በባጃጅ ወደ ሰርቪስ መኪና ስትሄድ መኪናው ጋር ሳትደርስ ኮብልስቶን ዳር ተገኝታለች። እስካሁን አሟሟቷ ምን እንደሆነ እንዳልታወቀ እና አንድ ሰው ግን "በመታነቅ" ህይወቷ ሳያልፍ እንዳልቀረ እንደነገረው ገልፆልኛል። ጨምሮም "የተፈጥሮ ህልፈት ነው እንዳይባል ምንም ህመም የለባትም። ጠቅላላ የህክምና ውጤቱን ግን ከሆስፒታል ጠይቁ ተብለናል። ብቻ ያው እኛ ትናንት ቀብረናታል" ብሏል።
ነብስ ይማር!
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
ባሕር ዳር ዩንቨርስቲ አንደኛ አመት እና ከዛ በላይ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ቀን መስከረም 26 እና 27 መሆኑን አስታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት አማካኝነት ከሚገነቡት 19 ትምህርት ቤቶች ዉስጥ ስድስቱ ለ2012 የትምህርት ዘመን ዝግጁ እንደሆኑ ታውቋል።
ከአራቱ ትምህርት ቤቶች በተጨማሪ አዲስ አበባ ላይ ቁስቋም ትምህርት ቤት በሚል የተሠራው ፕሮጀክት ግንባታው መጠናቀቁን እና ትምህርት ቤቱ ተቀይሮ ለሕጻናት ማሳደጊያ እንዲሆን ተደርጓል። ሰበታ ላይ የሚታደሰው የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤትም ሥራው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆኑ ተገልጿል።
ለማስተማር ዝግጁ ከሆኑት መካከል በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ አስተዳደር ላይ የሚገኘው የሎዛ ማርያም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ይገኝበታል።
በተጨማሪ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙት የሊበን ጭቋላ፣ የጉጂ እና የጃኮ ትምህርት ቤቶችም ለማስተማር ዝግጁ የተደረጉ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በ2012 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ ግንባታቸው ተጠናቅቆ በ2013 የትምህርት ዘመን ወደ ሥራ እንደሚገቡ ተገልጿል።
Via:- አዲስ ማለዳ
@YeneTube @Fikerassefa
ከአራቱ ትምህርት ቤቶች በተጨማሪ አዲስ አበባ ላይ ቁስቋም ትምህርት ቤት በሚል የተሠራው ፕሮጀክት ግንባታው መጠናቀቁን እና ትምህርት ቤቱ ተቀይሮ ለሕጻናት ማሳደጊያ እንዲሆን ተደርጓል። ሰበታ ላይ የሚታደሰው የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤትም ሥራው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆኑ ተገልጿል።
ለማስተማር ዝግጁ ከሆኑት መካከል በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ አስተዳደር ላይ የሚገኘው የሎዛ ማርያም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ይገኝበታል።
በተጨማሪ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙት የሊበን ጭቋላ፣ የጉጂ እና የጃኮ ትምህርት ቤቶችም ለማስተማር ዝግጁ የተደረጉ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በ2012 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ ግንባታቸው ተጠናቅቆ በ2013 የትምህርት ዘመን ወደ ሥራ እንደሚገቡ ተገልጿል።
Via:- አዲስ ማለዳ
@YeneTube @Fikerassefa
ለደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ ነባር እና አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች!
ለደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ። የ2012 የደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ ነባርና አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት በዩኒቨርስቲው አስተዳደር እንደሚከተለው ተወስኗል። የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከመስከረም 19-21/2012 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል። አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ከመስከረም 23-25/2012 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል።
የውጭና የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት።
@YeneTube @Fikerassefa
ለደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ። የ2012 የደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ ነባርና አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት በዩኒቨርስቲው አስተዳደር እንደሚከተለው ተወስኗል። የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከመስከረም 19-21/2012 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል። አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ከመስከረም 23-25/2012 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል።
የውጭና የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት።
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከ80 ሚሊየን ብር በላይ አልተከፈለኝም ሲል ተናገረ፡፡
ባለስልጣኑ ዛሬ በመስሪያ ቤቱ አዲስ የጀመራቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል፡፡በመግለጫውም በአዲስ አበባ የሚገኙ 3 ሺ የሚጠጉ ድርጅቶች 80 ሚሊየን ብር የአገልግሎት ሒሳብ አልከፈሉኝም ብሏል፡፡በመቶ ሺ የሚቆጠሩ የግል ደንበኞችም ሒሳባቸውን ለመክፈል በመወላወል ላይ ናቸው ብሏል፡፡የባለስልጣኑ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እነዚህ ድርጅቶችና የግል ደንበኞች እስከ መስከረም 18 ቀን 2012 ድረስ የአገልግሎት ውዝፍ ክፍያቸውን የማይፈፅሙ ከሆነ አገልግሎት ከማቋረጥ ጀምሮ በፍርድ ቤት እስከመክሰስ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስዱ ተናግረዋል፡፡
ምክትል ስራ አስኪያጁ እንደተናገሩት አዲስ በጀመሩት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲቢኢ ክፍያ ጋር በተያያዘ አንዳንድ እክሎች እየገጠሟቸው መሆኑንና ይህንንም ለመቅረፍ 350 የሚደርሱ ባለሙያዎችን በሁሉም በአዲስ አበባ በሚገኙ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ባለሙያዎችን በመመደብ የግንዛቤ መስጠት ስራ እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል፡፡560 ሺ ለሚጠጉ ደንበኞች ደግሞ የቤት ለቤት ማስተማር ስራ እየሰጡ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
ባለስልጣኑ ዛሬ በመስሪያ ቤቱ አዲስ የጀመራቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል፡፡በመግለጫውም በአዲስ አበባ የሚገኙ 3 ሺ የሚጠጉ ድርጅቶች 80 ሚሊየን ብር የአገልግሎት ሒሳብ አልከፈሉኝም ብሏል፡፡በመቶ ሺ የሚቆጠሩ የግል ደንበኞችም ሒሳባቸውን ለመክፈል በመወላወል ላይ ናቸው ብሏል፡፡የባለስልጣኑ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እነዚህ ድርጅቶችና የግል ደንበኞች እስከ መስከረም 18 ቀን 2012 ድረስ የአገልግሎት ውዝፍ ክፍያቸውን የማይፈፅሙ ከሆነ አገልግሎት ከማቋረጥ ጀምሮ በፍርድ ቤት እስከመክሰስ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስዱ ተናግረዋል፡፡
ምክትል ስራ አስኪያጁ እንደተናገሩት አዲስ በጀመሩት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲቢኢ ክፍያ ጋር በተያያዘ አንዳንድ እክሎች እየገጠሟቸው መሆኑንና ይህንንም ለመቅረፍ 350 የሚደርሱ ባለሙያዎችን በሁሉም በአዲስ አበባ በሚገኙ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ባለሙያዎችን በመመደብ የግንዛቤ መስጠት ስራ እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል፡፡560 ሺ ለሚጠጉ ደንበኞች ደግሞ የቤት ለቤት ማስተማር ስራ እየሰጡ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
Sport !! ጋዜጣዊ መግለጫ ❗️
የቅዲስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር እና የኢትዮጵያ ብና ስፖርት ክለብ በውቅታዊ ሁኔታዎች ላይ የጋራ መግለጫ ስለሚሰጡ የስፓርት ጋዜጠኖች ቅዳሜ መስከረም 10 ቀን 2012 ከቀኑ 8 ሰዐት ላይ በሸራተን አዲስ እንድትገኙ በአግብሮት ገልፀዋል።
ክለቦቸ!!
@Yenetube @Fikerassefa
የቅዲስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር እና የኢትዮጵያ ብና ስፖርት ክለብ በውቅታዊ ሁኔታዎች ላይ የጋራ መግለጫ ስለሚሰጡ የስፓርት ጋዜጠኖች ቅዳሜ መስከረም 10 ቀን 2012 ከቀኑ 8 ሰዐት ላይ በሸራተን አዲስ እንድትገኙ በአግብሮት ገልፀዋል።
ክለቦቸ!!
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንደራሴ የሁሉም 12 ክፍል ተማሪዎች የምረቃ እና የመዝናኛ ዝግጅት እሁድ መስከረም 11 ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ!
መግቢያ በነፃ!
የበዓሉ ተሳታፊ ተማሪዎች የመግቢያ ካርዶችን ከየትምህርት ቤታችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
Via:- Mayor Office
@YeneTube @Fikerassefa
መግቢያ በነፃ!
የበዓሉ ተሳታፊ ተማሪዎች የመግቢያ ካርዶችን ከየትምህርት ቤታችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
Via:- Mayor Office
@YeneTube @Fikerassefa