ሲፋን ሐሰን አሸንፋለች!
በዙሪክ የዳይመንድ ሊግ በሴቶች 1500 ሜትር ኔዘርላንዳዊቷ ሲፋን ሐሰን አሸንፋለች ሲፋን ውድድሩን በ3.57.08 ጨርሳለች #ገንዘቤ_ዲባባ 4ኛ፣ #ጉዳፍ_ጸጋዬ 9ኛ እንዲሁም #አክሱማዊት_አምባዬ 13ኛ ሆነው ጨርሰዋል።
Via:- እሸት በቀለ
@YeneTube @FikerAssefa
በዙሪክ የዳይመንድ ሊግ በሴቶች 1500 ሜትር ኔዘርላንዳዊቷ ሲፋን ሐሰን አሸንፋለች ሲፋን ውድድሩን በ3.57.08 ጨርሳለች #ገንዘቤ_ዲባባ 4ኛ፣ #ጉዳፍ_ጸጋዬ 9ኛ እንዲሁም #አክሱማዊት_አምባዬ 13ኛ ሆነው ጨርሰዋል።
Via:- እሸት በቀለ
@YeneTube @FikerAssefa