ደቡብ አፍሪካ - ሰሜን ተራሮች⬇️
የኢትዮጵያ መንግስት ዛሬ ሚያዚያ 03 ቀን 2011 ዓም ባቀረበው ጥሪ መሰረት የደቡብ አፍሪካ መንግስት #ስድስት_የዕሳት ማጥፊያ_አውሮፕላኖችን ለመላክ ተስማምቷል። በተመሳሳይ #የፈረንሳይ_መንግስትም ዕርዳታ ለማደረግ ፍቃደኛ መሆኑን ገልጿል።
#የኬንያ_መንግስት አውሮፕላኖቹን ለመስጠት #ከተስማማ ብኋላ በራሱ ፓርክ ላይ ቃጠሎ በመነሳቱ ምክንያት አውሮፕላኖቹን ለመላክ #እንዳልቻለ የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር #አቶ_ኩመራ_ዋቅጅራ ገልጸዋል።
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ዳይሬክተሩ አያይዘውም አሁን ላይ አምባ በሚባለው የፓርኩ አካባቢ ያለውን እሳትን በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን ወደ ስምጡ የፓርኩ ክፍል የገባውን ግን መቆጣጠር እንዳልተቻለ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት ዛሬ ሚያዚያ 03 ቀን 2011 ዓም ባቀረበው ጥሪ መሰረት የደቡብ አፍሪካ መንግስት #ስድስት_የዕሳት ማጥፊያ_አውሮፕላኖችን ለመላክ ተስማምቷል። በተመሳሳይ #የፈረንሳይ_መንግስትም ዕርዳታ ለማደረግ ፍቃደኛ መሆኑን ገልጿል።
#የኬንያ_መንግስት አውሮፕላኖቹን ለመስጠት #ከተስማማ ብኋላ በራሱ ፓርክ ላይ ቃጠሎ በመነሳቱ ምክንያት አውሮፕላኖቹን ለመላክ #እንዳልቻለ የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር #አቶ_ኩመራ_ዋቅጅራ ገልጸዋል።
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ዳይሬክተሩ አያይዘውም አሁን ላይ አምባ በሚባለው የፓርኩ አካባቢ ያለውን እሳትን በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን ወደ ስምጡ የፓርኩ ክፍል የገባውን ግን መቆጣጠር እንዳልተቻለ ገልጸዋል።