በተጨማሪ ⬇️
የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት (ባልደራስ) #አግባብነት እና #ህጋዊነት የሌለው ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ይህን የተናገሩት 'አዲስ ወግ' በተሰኘው የውይይት መድርክ የመዝጊያ ስነስርዐት ላይ ባሰሙት ንግግር ነው።
የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት በማህበራት ማደራጃ አዋጅ መሰረት #እራሱን_እያደራጀና የቅድመ ምዝገባ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የምክርቤቱ ሰብሰባቢ ጋዜጠኛ #እስክንድር ነጋ ትናንት በኢሳት ቲቪ ተናግሮ ነበር። ምንም አይነት የህግ ጥሰት አለመፈጸሙንም ገልጿል።
-ElU
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት (ባልደራስ) #አግባብነት እና #ህጋዊነት የሌለው ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ይህን የተናገሩት 'አዲስ ወግ' በተሰኘው የውይይት መድርክ የመዝጊያ ስነስርዐት ላይ ባሰሙት ንግግር ነው።
የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት በማህበራት ማደራጃ አዋጅ መሰረት #እራሱን_እያደራጀና የቅድመ ምዝገባ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የምክርቤቱ ሰብሰባቢ ጋዜጠኛ #እስክንድር ነጋ ትናንት በኢሳት ቲቪ ተናግሮ ነበር። ምንም አይነት የህግ ጥሰት አለመፈጸሙንም ገልጿል።
-ElU
@Yenetube @Fikerassefa