ስለ #አዲስ_አበባ_ምን_ይደረግ በሚል ጭብጥ ላይ ነገ በአዲስ አበባ ውይይት ይደረጋል። በውይይቱ አክቲቪስትና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዋና ተናጋሪ ነው። ውይይቱ በባልደራስ አዳራሽ ነገ ከቀኑ 8 ሰዐት ይጀመራል።
ስለ አዲስ አበባ ያገባኛል የሚል ዜጋ እንዲገኝ አዘጋጆቹ ጋብዘዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ስለ አዲስ አበባ ያገባኛል የሚል ዜጋ እንዲገኝ አዘጋጆቹ ጋብዘዋል።
@YeneTube @FikerAssefa