በደቡብ ጎንደር እስቴ ወረዳ በተፈጠረ ግጭት ቃጠሎ የደረሰባቸውን ሁለት መስኪዶች በተሻለ ጥራት መልሶ ለመገንባት እንቅስቃሴ ተጀመረ።
አስተባባሪዎቹ እንደገለፁት ድጋፍ ለማሰባሰብ #የባንክ አካውንት ተከፍቷል። ግጭቱ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ አንድ ሰርግ ላይ በተፈጠረ ውዝግብ ወደ ስፋ አለመግባባት አምርቶ በመስኪዶቹ ላይ ጥቃት ተፈፅሟል።
የአማራ ክልል ጉዳዩን እያጣራሁ ነኝ ብሎ ሲያበቃ #ማንነታቸው #ያልታወቁ ሀይሎች እጃቸው አለበት ሲል መጠርጠሩን ተናግሯል።
ምንጭ:- ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa
አስተባባሪዎቹ እንደገለፁት ድጋፍ ለማሰባሰብ #የባንክ አካውንት ተከፍቷል። ግጭቱ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ አንድ ሰርግ ላይ በተፈጠረ ውዝግብ ወደ ስፋ አለመግባባት አምርቶ በመስኪዶቹ ላይ ጥቃት ተፈፅሟል።
የአማራ ክልል ጉዳዩን እያጣራሁ ነኝ ብሎ ሲያበቃ #ማንነታቸው #ያልታወቁ ሀይሎች እጃቸው አለበት ሲል መጠርጠሩን ተናግሯል።
ምንጭ:- ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa