በአዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ #የአንድ ሰው ህይዎት አለፈ
አደጋው ዛሬ ማለዳ 12 ሰዓት ከ30 አካባቢ መድረሱን፥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር #ማርቆስ ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።
በወቅቱ ከፒያሳ ወደ ለገሃር ይጓዝ የነበረ ሚኒ ባስ ታክሲ ቼርችል ጎዳና ባንኮ ዲሮማ ትራፊክ መብራት ሲደርስ ከ ቪ8 መኪና ጋር ተጋጭቶ አደጋው መድረሱንም ነው የተናገሩት።
እስካሁንም በአደጋው የአንድ ሰው ህይዎት ሲያልፍ፥ በ10 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል ጉዳት መደረሱን ኢንስፔክተር #ማርቆስ ገልጸዋል።
ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችም በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የተለያዩ #ሆስፒታሎች የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ኢንስፔክተር ማርቆስ ተናግረዋል።
@yenetube @mycase27
አደጋው ዛሬ ማለዳ 12 ሰዓት ከ30 አካባቢ መድረሱን፥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር #ማርቆስ ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።
በወቅቱ ከፒያሳ ወደ ለገሃር ይጓዝ የነበረ ሚኒ ባስ ታክሲ ቼርችል ጎዳና ባንኮ ዲሮማ ትራፊክ መብራት ሲደርስ ከ ቪ8 መኪና ጋር ተጋጭቶ አደጋው መድረሱንም ነው የተናገሩት።
እስካሁንም በአደጋው የአንድ ሰው ህይዎት ሲያልፍ፥ በ10 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል ጉዳት መደረሱን ኢንስፔክተር #ማርቆስ ገልጸዋል።
ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችም በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የተለያዩ #ሆስፒታሎች የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ኢንስፔክተር ማርቆስ ተናግረዋል።
@yenetube @mycase27