ወደ ቻይና የሚሄዱ ዜጎች #ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ተነገረ።
ከኢትዮጵያ ወደ ቻይና የሚጓዙ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ ሰዎች በአደራ እንዲያደርሱላቸው የሚሰጣቸው የታሸገ ነገር ይዘው ከመሄድ #ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሚኒስቴሩ ቃለአቀባይ እንደተናገሩት አንድ አንድ አካላት በማርና መሰል በመሸፈንና በማሸግ አንደዛዥ እፆችን ለመላክ የሚንቀሳቀሱ በመኖራቸው ተጓዦች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲሁም
ምንነቱ ያልታወቀ #የታሸገ ነገር መቀበል የላቸውም። ቃለአቀባዩ አክለውም "ለትምህርት እድል ወደ ቻይና ሀገር እንልካለን" ከሚሉ ህገወጥ ሰዎች ህብረተሰቡ ራሱን መጠበቅ እንዳለበት አሳስበዋል።
ምንጭ: ኢ.ፕ.ድ
@YENETUBE @FIKERASSEFA
ከኢትዮጵያ ወደ ቻይና የሚጓዙ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ ሰዎች በአደራ እንዲያደርሱላቸው የሚሰጣቸው የታሸገ ነገር ይዘው ከመሄድ #ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሚኒስቴሩ ቃለአቀባይ እንደተናገሩት አንድ አንድ አካላት በማርና መሰል በመሸፈንና በማሸግ አንደዛዥ እፆችን ለመላክ የሚንቀሳቀሱ በመኖራቸው ተጓዦች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲሁም
ምንነቱ ያልታወቀ #የታሸገ ነገር መቀበል የላቸውም። ቃለአቀባዩ አክለውም "ለትምህርት እድል ወደ ቻይና ሀገር እንልካለን" ከሚሉ ህገወጥ ሰዎች ህብረተሰቡ ራሱን መጠበቅ እንዳለበት አሳስበዋል።
ምንጭ: ኢ.ፕ.ድ
@YENETUBE @FIKERASSEFA