Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤1
YeneTube
Photo
ለዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች እየቀረበ ያለዉ ሀይል ተፅዕኖ እያሳደረበት እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልገሎት ገለፀ
ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልገሎት ወደ ሶስት ያህል ለሆኑ የዳታ ሴንተሮች ሀይል እያቀረበ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመዉ ተናግረዋል።
አገልግሎቱ ለእነዚህ የዳታ ሴንተሮች ከ 10 እስከ 20 ሜጋ ዋት ሀይል እየወሰዱ እንደሚገኝ ተቋሙ የተጠናቀቀው በጀት አመት የስራ አፈፃፀም እና የ2018 አመት እቅዶቹ ዙሪያ ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ስራ አስፈፃሚዉ ይህንን የገለፁት።
የዳታ ማይኒንግ ዘርፍ ላይ ለሚገኙ ድርጅቶች ከፍተኛዉን ሀይል እያቀረበ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል መሆኑን የገለፁት ኢ/ር ጌቱ ገረመዉ ለድርጅቶቹ የሚቀርበዉ ሀይል ከፍተኛ መሆን በአገልግሎቱ ፍላጎት ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ ይገኛል ብለዋል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሪፖርት እንደተገለፀዉ ከሆነ በተጠናቀቀው በጀት አመት አገልግሎቱ 16 ሺህ 2 መቶ 43 ጌጋ ዋት ሀይል ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በጅምላ መግዛቱን ያሳያል።
ይህ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀርም የሀይል ፍላጎቱ 18.2 በመቶ ከፍ ማለቱን ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ሰምተናል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመዉ መንግስት በዳታ ማይኒግ ዘርፍ ለሚሰማሩ ድርጅቶች በቀጣይ የሚሰጠዉ ፍቃድ አለመኖሩን አስታዉሰዉ።
ሆኖም በአገልግሎቱ ላይ ለድርጅቶቹ እየቀረበ የሚገኘዉ ሀይል ተፅዕኖ መኖር በግልፅ የሚታይ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በበኩሉ በበጀት አመቱ ከዚህ ዘርፍ የመጣው ገንዘብ በተቋሙ አጠቃላይ ገቢ ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ የያዘ መሆኑን ይገልፃል።
ለመደበኛ ተጠቃሚዎች የኤሌክትሪክ ኃይል በመሸጥ ከተገኘው ገቢም የሚበልጥ መሆኑን ገልፆል።
ነገር ግን ከአሁን በኋላ ለአዲስ የዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ፈቃድ እንደማይሰጥ እና ያሉትም በሂደት እንዲወጡ የመግፋት ፍላጎት እንዳለው ይፋ አድርጓል።
@Yenetube @FikerAssefa
ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልገሎት ወደ ሶስት ያህል ለሆኑ የዳታ ሴንተሮች ሀይል እያቀረበ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመዉ ተናግረዋል።
አገልግሎቱ ለእነዚህ የዳታ ሴንተሮች ከ 10 እስከ 20 ሜጋ ዋት ሀይል እየወሰዱ እንደሚገኝ ተቋሙ የተጠናቀቀው በጀት አመት የስራ አፈፃፀም እና የ2018 አመት እቅዶቹ ዙሪያ ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ስራ አስፈፃሚዉ ይህንን የገለፁት።
የዳታ ማይኒንግ ዘርፍ ላይ ለሚገኙ ድርጅቶች ከፍተኛዉን ሀይል እያቀረበ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል መሆኑን የገለፁት ኢ/ር ጌቱ ገረመዉ ለድርጅቶቹ የሚቀርበዉ ሀይል ከፍተኛ መሆን በአገልግሎቱ ፍላጎት ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ ይገኛል ብለዋል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሪፖርት እንደተገለፀዉ ከሆነ በተጠናቀቀው በጀት አመት አገልግሎቱ 16 ሺህ 2 መቶ 43 ጌጋ ዋት ሀይል ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በጅምላ መግዛቱን ያሳያል።
ይህ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀርም የሀይል ፍላጎቱ 18.2 በመቶ ከፍ ማለቱን ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ሰምተናል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመዉ መንግስት በዳታ ማይኒግ ዘርፍ ለሚሰማሩ ድርጅቶች በቀጣይ የሚሰጠዉ ፍቃድ አለመኖሩን አስታዉሰዉ።
ሆኖም በአገልግሎቱ ላይ ለድርጅቶቹ እየቀረበ የሚገኘዉ ሀይል ተፅዕኖ መኖር በግልፅ የሚታይ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በበኩሉ በበጀት አመቱ ከዚህ ዘርፍ የመጣው ገንዘብ በተቋሙ አጠቃላይ ገቢ ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ የያዘ መሆኑን ይገልፃል።
ለመደበኛ ተጠቃሚዎች የኤሌክትሪክ ኃይል በመሸጥ ከተገኘው ገቢም የሚበልጥ መሆኑን ገልፆል።
ነገር ግን ከአሁን በኋላ ለአዲስ የዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ፈቃድ እንደማይሰጥ እና ያሉትም በሂደት እንዲወጡ የመግፋት ፍላጎት እንዳለው ይፋ አድርጓል።
@Yenetube @FikerAssefa
❤7👍7😁6
የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል ተወስኗል - የገንዘብ ሚኒስቴር
የገንዘብ ሚኒስቴር በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ማሻሻያ መሰረት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል ተወስኗል አለ፡፡
ነባሩ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ከምጣኔ ውጭ ሌሎች ማሻሻያዎችን በማካተት ከ3 አስርት ዓመታት በኋላ ተሻሽሎ በ2017 በጀት አመት ስራ ላይ መዋሉን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
የታክስ ገቢ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ከነበረው ከ12 በመቶ በላይ ድርሻ በየዓመቱ በተከታታይ እየቀነሰ ከ7 በመቶ በታች መድረሱን ጠቅሶ፥ ከዚህ ጠቅላላ ቅናሽ 44 በመቶው የተጨማሪ እሴት ታክስ ድርሻ እንደሆነ አመልክቷል፡፡
የተጨማሪ እሴት ታክስ ህጉን አሁን ካለው የኢኮኖሚ ሁኔታ የቀጣይ ዓመታት ለውጦች ጋር እንዲጣጣም በማድረግ በመካከለኛ ዘመን የገቢ ስትራቴጂው መሰረት ተሻሽሎ በ2017 በጀት ዓመት ስራ ላይ እንዲውል ተደርጓል ብሏል፡፡
በማሻሻያው መሰረት በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ማሻሻያ መሰረት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል መወሰኑን ነው የገንዘብ ሚኒስቴር ያስታወቀው፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የገንዘብ ሚኒስቴር በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ማሻሻያ መሰረት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል ተወስኗል አለ፡፡
ነባሩ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ከምጣኔ ውጭ ሌሎች ማሻሻያዎችን በማካተት ከ3 አስርት ዓመታት በኋላ ተሻሽሎ በ2017 በጀት አመት ስራ ላይ መዋሉን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
የታክስ ገቢ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ከነበረው ከ12 በመቶ በላይ ድርሻ በየዓመቱ በተከታታይ እየቀነሰ ከ7 በመቶ በታች መድረሱን ጠቅሶ፥ ከዚህ ጠቅላላ ቅናሽ 44 በመቶው የተጨማሪ እሴት ታክስ ድርሻ እንደሆነ አመልክቷል፡፡
የተጨማሪ እሴት ታክስ ህጉን አሁን ካለው የኢኮኖሚ ሁኔታ የቀጣይ ዓመታት ለውጦች ጋር እንዲጣጣም በማድረግ በመካከለኛ ዘመን የገቢ ስትራቴጂው መሰረት ተሻሽሎ በ2017 በጀት ዓመት ስራ ላይ እንዲውል ተደርጓል ብሏል፡፡
በማሻሻያው መሰረት በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ማሻሻያ መሰረት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል መወሰኑን ነው የገንዘብ ሚኒስቴር ያስታወቀው፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤13👍6😁1