ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለ2017 ሀገራዊ የመጅሊስ ምርጫ ከ13 ሚሊዮን በላይ ሙስሊሞች ምዝገባ ማድረጋቸውን አስታወቀ!
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሀገራዊ የመጅሊስ ምርጫ ምዝገባ ለማጠናቀቅ እና የምርጫ ኩነቶች ዝግጅትን በተመለከተ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫውም ምርጫውን በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ ላለፉት አምስት ወራት የቅድመ ዝግጅት ሲደረግ እንደነበረና በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ በኡለማዎች፣ በምሁራን፣ በወጣቶች፣ በሴቶች እና በሥራ ማህበረሰቦች፤ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበረ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርዱ ሰብሳቢ ዶ/ር አብዱልአዚዝ ኢብራሂም ገልጸዋል።
በአጠቃላይ ለምርጫው ይመዘገባል ተብሎ የተጠበቀው በተለይም ዕድሜው ከ18 በላይ የሆነ እንዲሁም በዕድሜ በመለየት እና ወቅቱ ክረምት ከመሆን እና ማህበረሰቡ በምርጫ ዙሪያ ያለውን ሁኔታ መረዳት እጥረትን ጨምሮ ከ8 እስከ 10 ሚሊዮን ሕዝብ እንደነበረ አንስተዋል።
ነገር ግን በ2017 በሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በአጠቃላይ 13 ሚሊዮን 151 ሺሕ 889 ሕዝብ ተመዝግቦ፤ ለምርጫ ራሱን ዝግጁ ማድረጉን ሰብሳቢው ለአሐዱ ተናግረዋል።በዚህም መሠረት ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች ላይ ምርጫው እንደሚካሄድ ገልጸው፤ የትግራይ ክልል ምርጫ ባለው የሰላም አለመረጋጋት ምክንያት በክልሉና በክልሉ የምርጫ ቦርድ ጥያቄ መሠረት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን አስታውቀዋል።
ከ60 ሺሕ በላይ መስጅዶችን ለምዝገባ ሲጠቀሙባቸው እንደነበረ ገልጸው፤ ከእነዚህ ውስጥ 49 ሺሕ 92 መስጂዶች ምርጫ እንደሚከናወንባቸው ገልጸዋል።ምርጫው በግልጸኝነት፣ በፍትሐዊነት፣ በአካታችነትና በአሳታፊነት ለማሳካት ስፊ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ቴክኖሎጂን ጭምር በመጠቀም ሲሰራበት ስለመቆየቱ ተናግረዋል።
ምርጫውን ለማስፈጸም ከተቋቋመው የምርጫ አስፈጻሚ አካላት እንደየእርከናቸው በአጠቃላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ 155 ሺሕ 101 ያህል ሰዎች በተለያየ ጊዜ በተለያዩ ደረጃ ስልጠና መውሰዳቸውንም አክለዋል።"ፍትሐዊነትን ከማስፈን አንፃርም በመቶዎች ከሚቆጠሩ አቤቱታ አቅራቢዎች ጋር ውይይቶች ተደርገው መቀራረብና መረዳዳት ተችሏል" ብለዋል።
በመሆኑም "ምርጫው ነገ ነሐሴ 9 ቀን 2017 ከጁምአ ሰላት በኋላ በመላ ሀገሪቱ ተጀምሮ እንደየ አካባቢው ሁኔታ እስከ እሁድ ነሐሴ 11 ቀን 2017 ድረስ የመስጂድ ደረጃ ምርጫ ይካሄዳል" ብለዋል።
ከዚያ በመቀጠልም የወረዳ ምክር ቤት፣ የዞን ምክር ቤት፣ የየክልል ምክር ቤቶች እና የፌደራል መጅሊስ ምክር ቤት ከነሐሴ 11 2017 ጀምሮ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ባሉት ጊዜያት ውስጥ እንደየ ክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ተካሄዶ፤ ነሐሴ 30 ቀን 2017 እንደሚጠናቀቅ አስታውቀዋል።
መላው ሙስሊም ማህበረሰብ ቀደም ሲል በምዝገባ ያሳየውን ፍቃደኝነት እና ተነሳሽነት አሁንም የምርጫ ግብ የሆነውን መሪዎቹን መምረጥ፣ ሁሉም በነቂስ ወጥቶ እንደየ ማህበረሰብ ክፍሉ ዑለማዕ፣ ምሁሩ፣ ወጣቱ፣ ሴቱ እና የሥራ ማህበረሰብ በየ መስጂዱ ወጥቶ መሪዎቹን እንዲመርጥ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርዱ ሰብሳቢ ዶ/ር አብዱልአዚዝ ኢብራሂም ጥሪ አስተላልፈዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሀገራዊ የመጅሊስ ምርጫ ምዝገባ ለማጠናቀቅ እና የምርጫ ኩነቶች ዝግጅትን በተመለከተ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫውም ምርጫውን በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ ላለፉት አምስት ወራት የቅድመ ዝግጅት ሲደረግ እንደነበረና በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ በኡለማዎች፣ በምሁራን፣ በወጣቶች፣ በሴቶች እና በሥራ ማህበረሰቦች፤ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበረ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርዱ ሰብሳቢ ዶ/ር አብዱልአዚዝ ኢብራሂም ገልጸዋል።
በአጠቃላይ ለምርጫው ይመዘገባል ተብሎ የተጠበቀው በተለይም ዕድሜው ከ18 በላይ የሆነ እንዲሁም በዕድሜ በመለየት እና ወቅቱ ክረምት ከመሆን እና ማህበረሰቡ በምርጫ ዙሪያ ያለውን ሁኔታ መረዳት እጥረትን ጨምሮ ከ8 እስከ 10 ሚሊዮን ሕዝብ እንደነበረ አንስተዋል።
ነገር ግን በ2017 በሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በአጠቃላይ 13 ሚሊዮን 151 ሺሕ 889 ሕዝብ ተመዝግቦ፤ ለምርጫ ራሱን ዝግጁ ማድረጉን ሰብሳቢው ለአሐዱ ተናግረዋል።በዚህም መሠረት ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች ላይ ምርጫው እንደሚካሄድ ገልጸው፤ የትግራይ ክልል ምርጫ ባለው የሰላም አለመረጋጋት ምክንያት በክልሉና በክልሉ የምርጫ ቦርድ ጥያቄ መሠረት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን አስታውቀዋል።
ከ60 ሺሕ በላይ መስጅዶችን ለምዝገባ ሲጠቀሙባቸው እንደነበረ ገልጸው፤ ከእነዚህ ውስጥ 49 ሺሕ 92 መስጂዶች ምርጫ እንደሚከናወንባቸው ገልጸዋል።ምርጫው በግልጸኝነት፣ በፍትሐዊነት፣ በአካታችነትና በአሳታፊነት ለማሳካት ስፊ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ቴክኖሎጂን ጭምር በመጠቀም ሲሰራበት ስለመቆየቱ ተናግረዋል።
ምርጫውን ለማስፈጸም ከተቋቋመው የምርጫ አስፈጻሚ አካላት እንደየእርከናቸው በአጠቃላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ 155 ሺሕ 101 ያህል ሰዎች በተለያየ ጊዜ በተለያዩ ደረጃ ስልጠና መውሰዳቸውንም አክለዋል።"ፍትሐዊነትን ከማስፈን አንፃርም በመቶዎች ከሚቆጠሩ አቤቱታ አቅራቢዎች ጋር ውይይቶች ተደርገው መቀራረብና መረዳዳት ተችሏል" ብለዋል።
በመሆኑም "ምርጫው ነገ ነሐሴ 9 ቀን 2017 ከጁምአ ሰላት በኋላ በመላ ሀገሪቱ ተጀምሮ እንደየ አካባቢው ሁኔታ እስከ እሁድ ነሐሴ 11 ቀን 2017 ድረስ የመስጂድ ደረጃ ምርጫ ይካሄዳል" ብለዋል።
ከዚያ በመቀጠልም የወረዳ ምክር ቤት፣ የዞን ምክር ቤት፣ የየክልል ምክር ቤቶች እና የፌደራል መጅሊስ ምክር ቤት ከነሐሴ 11 2017 ጀምሮ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ባሉት ጊዜያት ውስጥ እንደየ ክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ተካሄዶ፤ ነሐሴ 30 ቀን 2017 እንደሚጠናቀቅ አስታውቀዋል።
መላው ሙስሊም ማህበረሰብ ቀደም ሲል በምዝገባ ያሳየውን ፍቃደኝነት እና ተነሳሽነት አሁንም የምርጫ ግብ የሆነውን መሪዎቹን መምረጥ፣ ሁሉም በነቂስ ወጥቶ እንደየ ማህበረሰብ ክፍሉ ዑለማዕ፣ ምሁሩ፣ ወጣቱ፣ ሴቱ እና የሥራ ማህበረሰብ በየ መስጂዱ ወጥቶ መሪዎቹን እንዲመርጥ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርዱ ሰብሳቢ ዶ/ር አብዱልአዚዝ ኢብራሂም ጥሪ አስተላልፈዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
❤32👎10👍3🔥1
Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤3
የአሜሪካ ሴናተር ቴድ ክሩዝ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለሶማሊላንድ እውቅና እንዲሰጡ ያቀረቡትን ጥሪ የሶማሊላንድ ባለስልጣናት እና ታዋቂ ግለሰቦች አደነቁ!
የሶማሊላንድ ባለስልጣናት እና ታዋቂ ግለሰቦች የአሜሪካ ሴናተር ቴድ ክሩዝ ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሶማሊላንድ እንደ እውቅና እንዲሰጡ ያቀረቡትን ጥሪ በደስታ ተቀብለዋል። ጥሪውም ለብዙ አስርት አመታት ሲታገሉለት ለነበረው እውቅና ትልቅ ድጋፍ እንደሆነ ገልጸዋል።
የሴኔቱ የአፍሪካ እና ግሎባል ጤና ፖሊሲ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር የሆኑት ሴናተር ቴድ ክሩዝ ለፕሬዝዳንት ትራምፕ በጻፉት ደብዳቤ፣ ሶማሊላንድን “ለአሜሪካ ወሳኝ የደህንነት እና የዲፕሎማሲ አጋር” በማለት ያሞካሹ ሲሆን፣ “እውቅና እንዲሰጣትም” አሳስበዋል።
በደብዳቤያቸው፣ ሶማሊላንድ በቀይ ባህር ዳርቻ ላይ ያላትን ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ፣ ጠንካራ የጦር ሃይል እና ለፀረ-ሽብርተኝነትና ፀረ-ወንበዴ ዘመቻዎች ያበረከተችውን አስተዋጽኦ ጠቅሰዋል። በተጨማሪም “ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ እና ከመሳሰሉ ተቀናቃኞች ከፍተኛ ጫና ቢደርስባትም” ሶማሊላንድ “ከአሜሪካ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን” ገልጸዋል።
የሴናተር ክሩዝ ደብዳቤ የቀረበው የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሀመድ አብዲላሂ ኢሮ ወደ አሜሪካ ሊያደርጉት ባቀዱት ጉዞ ዋዜማ ላይ ነው። በዚህ ሳምንት፣ ሚኒስትሩ አብዲራህማን ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት፣ ፕሬዝዳንቱ ወደ አሜሪካ በቅርብ ቀናት ውስጥ ይፋዊ ጉዞ ያደርጋሉ።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሊላንድ ባለስልጣናት እና ታዋቂ ግለሰቦች የአሜሪካ ሴናተር ቴድ ክሩዝ ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሶማሊላንድ እንደ እውቅና እንዲሰጡ ያቀረቡትን ጥሪ በደስታ ተቀብለዋል። ጥሪውም ለብዙ አስርት አመታት ሲታገሉለት ለነበረው እውቅና ትልቅ ድጋፍ እንደሆነ ገልጸዋል።
የሴኔቱ የአፍሪካ እና ግሎባል ጤና ፖሊሲ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር የሆኑት ሴናተር ቴድ ክሩዝ ለፕሬዝዳንት ትራምፕ በጻፉት ደብዳቤ፣ ሶማሊላንድን “ለአሜሪካ ወሳኝ የደህንነት እና የዲፕሎማሲ አጋር” በማለት ያሞካሹ ሲሆን፣ “እውቅና እንዲሰጣትም” አሳስበዋል።
በደብዳቤያቸው፣ ሶማሊላንድ በቀይ ባህር ዳርቻ ላይ ያላትን ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ፣ ጠንካራ የጦር ሃይል እና ለፀረ-ሽብርተኝነትና ፀረ-ወንበዴ ዘመቻዎች ያበረከተችውን አስተዋጽኦ ጠቅሰዋል። በተጨማሪም “ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ እና ከመሳሰሉ ተቀናቃኞች ከፍተኛ ጫና ቢደርስባትም” ሶማሊላንድ “ከአሜሪካ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን” ገልጸዋል።
የሴናተር ክሩዝ ደብዳቤ የቀረበው የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሀመድ አብዲላሂ ኢሮ ወደ አሜሪካ ሊያደርጉት ባቀዱት ጉዞ ዋዜማ ላይ ነው። በዚህ ሳምንት፣ ሚኒስትሩ አብዲራህማን ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት፣ ፕሬዝዳንቱ ወደ አሜሪካ በቅርብ ቀናት ውስጥ ይፋዊ ጉዞ ያደርጋሉ።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤19😁2🔥1
የሲኖትራክ ተሸከርካሪ የጥራት ጉድለት ሳይሻሻል ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ ታግዷል - የጉምሩክ ኮሚሽን
የሲኖትራክ ተሽከርካሪ ያለበትን የጥራት እና የቴክኒክ ችግር እስኪያሻሽል ድረስ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ መታገዱን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል።
የጥራት ጉድለቱ በየጊዜው የሰው ሕይወት ብሎም ንብረት እንዲጠፋ ምክንያት በመሆኑ፤ አምራች ድርጅቱ ማሻሻያ እስከሚያደርግ ድረስ ተሸከርካሪው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉን ነው የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዘሪሁን አሰፋ ለኢቢሲ ዶትስትሪም የተናገሩት።
ክልከላው ከግንቦት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉንም ገልፀዋል።በዚህም ከተጠቀሰው ዕለት ጀምሮ ምንም ዓይነት የማስገቢያ ፈቃድ እንዳልተሰጠ አረጋግጠዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሲኖትራክ ተሽከርካሪ ያለበትን የጥራት እና የቴክኒክ ችግር እስኪያሻሽል ድረስ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ መታገዱን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል።
የጥራት ጉድለቱ በየጊዜው የሰው ሕይወት ብሎም ንብረት እንዲጠፋ ምክንያት በመሆኑ፤ አምራች ድርጅቱ ማሻሻያ እስከሚያደርግ ድረስ ተሸከርካሪው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉን ነው የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዘሪሁን አሰፋ ለኢቢሲ ዶትስትሪም የተናገሩት።
ክልከላው ከግንቦት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉንም ገልፀዋል።በዚህም ከተጠቀሰው ዕለት ጀምሮ ምንም ዓይነት የማስገቢያ ፈቃድ እንዳልተሰጠ አረጋግጠዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍35❤22😁10
Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤6👎1
የፑቲን እና የዶናልድ ትራምፕ ውይይት
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ብራዲሚር ፑቲንና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አላስካ ሪቻርድ ኤር ቤዝ ተገኝተው ከፍትኛ እቀባበል አደረጉላቸው ።
ብራድሚር ፑቱንን አላስካ ሪቻርድ ጆይት ኤር ፖርት ሄድ እያጨበመቡ የትቀበሏቸው ዶናልድ ትራምፕ ሲሆኑ ለብራድሚር ፑቲን ክብር የአየር ላይ ትሪዒትም ቀርቧል።
በዩኩሬንና በሩሲያ እጅግ እውዳሚ ጦርነት ለማስቆም የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ተስፋ ሳይቆርጡ በአደረጉት ጥረት ትናንት የአሜሪካና የሩሲያ ፕሬዝዳቶች ችግሩን ለመፍታትና ጦርነቱን ለማስቆም ውይይት አድርገዋል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከፑቲን ጋር ሙሉ ለሙሉ ስምምነት ላይ ባይደርሱም በተወሰኑ ጉዳዮች ላይ እንደተስማሙ እና ውይይቱ አበረታች እንደነበር ጠቅሰዋል።
ፑቲን ዶናልድ ትራምፕ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ጠቅሰው አድናቆት ሰጥተዋል።
ነገር ግን ጦርነቱን ለማስቆም ራሺያ ዘላቂ እና አስተማማኝ ዋስትና ትፈልጋለች ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ብራዲሚር ፑቲንና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አላስካ ሪቻርድ ኤር ቤዝ ተገኝተው ከፍትኛ እቀባበል አደረጉላቸው ።
ብራድሚር ፑቱንን አላስካ ሪቻርድ ጆይት ኤር ፖርት ሄድ እያጨበመቡ የትቀበሏቸው ዶናልድ ትራምፕ ሲሆኑ ለብራድሚር ፑቲን ክብር የአየር ላይ ትሪዒትም ቀርቧል።
በዩኩሬንና በሩሲያ እጅግ እውዳሚ ጦርነት ለማስቆም የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ተስፋ ሳይቆርጡ በአደረጉት ጥረት ትናንት የአሜሪካና የሩሲያ ፕሬዝዳቶች ችግሩን ለመፍታትና ጦርነቱን ለማስቆም ውይይት አድርገዋል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከፑቲን ጋር ሙሉ ለሙሉ ስምምነት ላይ ባይደርሱም በተወሰኑ ጉዳዮች ላይ እንደተስማሙ እና ውይይቱ አበረታች እንደነበር ጠቅሰዋል።
ፑቲን ዶናልድ ትራምፕ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ጠቅሰው አድናቆት ሰጥተዋል።
ነገር ግን ጦርነቱን ለማስቆም ራሺያ ዘላቂ እና አስተማማኝ ዋስትና ትፈልጋለች ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
1❤24🔥3😭1
ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ማንነታቸው ባልታወቁና ጭምብል ባደረጉ ሰዎች መወሰዱ ተጠቆመ!
ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ላለፉት አራት ቀናት ማለትም ከነሐሴ 8 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ ሥራ ባለመግባቱ በእጅ ስልኩ ላይ ቢደወልለትም ሆነ ከቤተሰቦቹ ለማጣራት ቢሞከርም ማግኘት አልተቻለም።
በሥራ ላይ እያለ የገባበት በመጥፋቱ የሥራ ባልደረቦቹም ሆኑ የሚቀርቡት ጓደኞቹ በእጅ ስልኩ ላይ ቢደውሉም ማግኘት አልተቻለም።
ጋዜጠኛ ዮናስ በሚኖርበት በሸገር ከተማ ኮዬ ፌጬ ኮንዶሚኒዬም በመሄድ በተደረገ ማጣራት፣ ጋዜጠኛው የተወሰደው ረቡዕ ምሽት ፊታቸውን በጭምብል በሸፈኑ ሰዎች መሆኑን ባካባቢው ካሉ የጥበቃ ሠራተኞች ለማወቅ ተችሏል።
የጥበቃ ሠራተኞቹ ተጨማሪ መረጃ መስጠት ባለመቻላቸው፣ ጋዜጠኛ ዮናስ፣ እነማን እንደወሰዱትና የት እንደተወሰደ ማወቅ አልተቻለም።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ላለፉት አራት ቀናት ማለትም ከነሐሴ 8 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ ሥራ ባለመግባቱ በእጅ ስልኩ ላይ ቢደወልለትም ሆነ ከቤተሰቦቹ ለማጣራት ቢሞከርም ማግኘት አልተቻለም።
በሥራ ላይ እያለ የገባበት በመጥፋቱ የሥራ ባልደረቦቹም ሆኑ የሚቀርቡት ጓደኞቹ በእጅ ስልኩ ላይ ቢደውሉም ማግኘት አልተቻለም።
ጋዜጠኛ ዮናስ በሚኖርበት በሸገር ከተማ ኮዬ ፌጬ ኮንዶሚኒዬም በመሄድ በተደረገ ማጣራት፣ ጋዜጠኛው የተወሰደው ረቡዕ ምሽት ፊታቸውን በጭምብል በሸፈኑ ሰዎች መሆኑን ባካባቢው ካሉ የጥበቃ ሠራተኞች ለማወቅ ተችሏል።
የጥበቃ ሠራተኞቹ ተጨማሪ መረጃ መስጠት ባለመቻላቸው፣ ጋዜጠኛ ዮናስ፣ እነማን እንደወሰዱትና የት እንደተወሰደ ማወቅ አልተቻለም።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
2❤18😭15
Forwarded from YeneTube
ናቲ ስፒች ላንጉጅ ቴራፒ ኪሊኒክ
Nati Speech language therapy clinic
ከእርስዎ ወይም ከቤተሰብዎ ከንግግር ጋር በተያያዘ ችግር ያለበት ሰው ያውቃሉ?
እንግዲያውስ ናቲ የንግግር የቋንቋ ሕክምና እና ማማከር ክሊኒክ ለእርስዎ የሚሆን መፍትሔ ይዞልዎት መጥቷል ከንግግር ከቋንቋ እንዲሁም ከተግባቦት ጋር በተያያዘ ህክምና ወይም ስልጠና ከፈለጉ ወደ ናቲ የንግግርና የቋንቋ ሕክምና እና ማማከር ክሊኒክ ይምጡ ወይንም ይደውሉ እፎይ የሚሉበትን ምላሽ ያገኛሉ
“አለመናገር ጨዋነት አይደለም እክል እንጂ”
👉አድራሻ፡ መገናኛ ሾላ አባይ ባንክ የካ ሚካኤል ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205
ከመምጣትዎ በፊት ደውለው ቀጠሮ ያስይዙ
☎️ስልክ፡- 09- 08- 78- 26 -52
👉በተጨማሪም በነዚህ አማራጮች ያገኙናል
👉የቴሌግራም ገጽ ፡- https://tttttt.me/Nslt19
👉የቲክቶክ ገጽ፡-https://vm.tiktok.com/ZM69FtgrR/
👉 የፌስቡክ ገጽ፡-https://www.fb.com/l/6lp1kJRRR
👉በ YouTube ገፅ:-https://youtube.com/@natigetnet1989?si=_81wKG_5Ev45AZvY
👂👂በነፃ
የከንፈር እና የላንቃ መሰንጠቅ ህክምና በየትኛውም ክልል ለሚኖሩ በነፃ
Nati Speech language therapy clinic
ከእርስዎ ወይም ከቤተሰብዎ ከንግግር ጋር በተያያዘ ችግር ያለበት ሰው ያውቃሉ?
እንግዲያውስ ናቲ የንግግር የቋንቋ ሕክምና እና ማማከር ክሊኒክ ለእርስዎ የሚሆን መፍትሔ ይዞልዎት መጥቷል ከንግግር ከቋንቋ እንዲሁም ከተግባቦት ጋር በተያያዘ ህክምና ወይም ስልጠና ከፈለጉ ወደ ናቲ የንግግርና የቋንቋ ሕክምና እና ማማከር ክሊኒክ ይምጡ ወይንም ይደውሉ እፎይ የሚሉበትን ምላሽ ያገኛሉ
“አለመናገር ጨዋነት አይደለም እክል እንጂ”
👉አድራሻ፡ መገናኛ ሾላ አባይ ባንክ የካ ሚካኤል ቅርንጫፍ ያለበት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205
ከመምጣትዎ በፊት ደውለው ቀጠሮ ያስይዙ
☎️ስልክ፡- 09- 08- 78- 26 -52
👉በተጨማሪም በነዚህ አማራጮች ያገኙናል
👉የቴሌግራም ገጽ ፡- https://tttttt.me/Nslt19
👉የቲክቶክ ገጽ፡-https://vm.tiktok.com/ZM69FtgrR/
👉 የፌስቡክ ገጽ፡-https://www.fb.com/l/6lp1kJRRR
👉በ YouTube ገፅ:-https://youtube.com/@natigetnet1989?si=_81wKG_5Ev45AZvY
👂👂በነፃ
የከንፈር እና የላንቃ መሰንጠቅ ህክምና በየትኛውም ክልል ለሚኖሩ በነፃ
❤12👀2
Forwarded from HuluGames Community
🥊 Man United Vs Arsenal 🥊
ማንችስተር ዩናይትድ ወይስ አርሰናል? 🏆
በትክክል ያገኙት ሁሉ ሽልማት ይኖራቸዋል! 🎁
📢 በነጻ ሁሉጌምስ ባትል ይቀላቀሉ!
⚽ ጨዋታውን ይገምቱ!
🏆 ያሸንፉ!
ሁሉጌምስ ባትል፣ በሁሉጌምስ ብቻ!! 🎮
🚀 ውድድሩን አሁኑኑ ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ እና ግምትዎን ያስቀምጡ!
👇👇👇
Join Hulugames Battle
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍7❤5
ሽሬ ከተማ የቀጠናው የህገጥ ወርቅ ገበያ ማእከል መሆኗ ተገለፀ።
በከተማዋ ለሚገኝ የብሄራዊ ባንክ ቅርንጫፍ የሚቀርበው ወርቅ ከኮንጎ ጭምር የሚመጣ መሆኑ ነው የተገለፀው።ብሄራዊ ባንክ ለወርቅ አቅራቢዎች ከአለም ገበያ በላት እጅግ ሳቢ ክፍያ የሚፈፅም መሆኑ የቀጠናው ወርቅ ምርት ወደ ሽሬ እየገባ ለመንግስት እንዲሸጥ ማድረጉ ነው የተጠቀሰው።
በዚህም ከኤርትራ፣ ሱዳን እንዲሁም ኮንጎ ጭምር ወርቅ ወደ ትግራይ ክልል ሽሬ ከተማ እየመጣ በአቅራቢዎች ለብሄራዊ ባንክ እንደሚሸጥ ተጠቅሷክ።ይሁንና ከነዚህ አገራት እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ወርቅ አምራች ክልሎች ወደ ሽሬ የሚመጣው ጥራቱ የቀነሰ ወርቅ በትግራይ ከሚመረተው ጥራቱ ከፍ ያለ ወርቅ ጋር በመደባለቅ እንደሚሸጥ ነው የሚነገረው።ይህን ችግር ለመቅረፍ ማእከላዊ ባንኩ ጥረት መጀመሩ ነው በሪፖርተር ዘገባ የተገለፀው።
በተጠናቀቀው በጀት አመት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከ3.4 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ከዚህም ውስጥ ምንጩ ከትግራይ የሆነው እጅግ ከፍተኛ ድርሻ የያዘ ነው።ነገር ግን የክልሉ ሀላፊዎች ከትግራይ ቀረበ በተባለው ወርቅ ላይ ሁሉም በክልሉ የተመረተ ነው ወይ የሚለው ላይ ጥያቄ አላቸው።
ሃለሰፊዎቹ ከትግራይ ቀረበ የተባለው ወርቅ ከተለያዩ ክልሎች እና ጎረቤት አገራት ጭምር ወደ ክልሉ መጥቶ የተሻለ ጥራት ካለው ምርት ጋር ተቀላቅሎ የቀረበ መሆኑን ይገምታሉ።ትግራይ ክልል አና የኤርትራ የጦር መሪዎች በዚህ ንግድ በጥምረት እንደሚሰሩ ነው ዘገባው ያከለው።
በ2017 ለብሄራዊ ባንክ የቀረበ ወርቅ
ትግራይ -39 ቶን
ጋምቤላ-5.4 ቶን
ኦሮሚያ-5.2 ቶን
ቤንሻንጉል ጉምዝ-4.7 ቶን
ሲዳማ-165 ኪግ
ምንጭ፡ ማእድን ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
በከተማዋ ለሚገኝ የብሄራዊ ባንክ ቅርንጫፍ የሚቀርበው ወርቅ ከኮንጎ ጭምር የሚመጣ መሆኑ ነው የተገለፀው።ብሄራዊ ባንክ ለወርቅ አቅራቢዎች ከአለም ገበያ በላት እጅግ ሳቢ ክፍያ የሚፈፅም መሆኑ የቀጠናው ወርቅ ምርት ወደ ሽሬ እየገባ ለመንግስት እንዲሸጥ ማድረጉ ነው የተጠቀሰው።
በዚህም ከኤርትራ፣ ሱዳን እንዲሁም ኮንጎ ጭምር ወርቅ ወደ ትግራይ ክልል ሽሬ ከተማ እየመጣ በአቅራቢዎች ለብሄራዊ ባንክ እንደሚሸጥ ተጠቅሷክ።ይሁንና ከነዚህ አገራት እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ወርቅ አምራች ክልሎች ወደ ሽሬ የሚመጣው ጥራቱ የቀነሰ ወርቅ በትግራይ ከሚመረተው ጥራቱ ከፍ ያለ ወርቅ ጋር በመደባለቅ እንደሚሸጥ ነው የሚነገረው።ይህን ችግር ለመቅረፍ ማእከላዊ ባንኩ ጥረት መጀመሩ ነው በሪፖርተር ዘገባ የተገለፀው።
በተጠናቀቀው በጀት አመት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከ3.4 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ከዚህም ውስጥ ምንጩ ከትግራይ የሆነው እጅግ ከፍተኛ ድርሻ የያዘ ነው።ነገር ግን የክልሉ ሀላፊዎች ከትግራይ ቀረበ በተባለው ወርቅ ላይ ሁሉም በክልሉ የተመረተ ነው ወይ የሚለው ላይ ጥያቄ አላቸው።
ሃለሰፊዎቹ ከትግራይ ቀረበ የተባለው ወርቅ ከተለያዩ ክልሎች እና ጎረቤት አገራት ጭምር ወደ ክልሉ መጥቶ የተሻለ ጥራት ካለው ምርት ጋር ተቀላቅሎ የቀረበ መሆኑን ይገምታሉ።ትግራይ ክልል አና የኤርትራ የጦር መሪዎች በዚህ ንግድ በጥምረት እንደሚሰሩ ነው ዘገባው ያከለው።
በ2017 ለብሄራዊ ባንክ የቀረበ ወርቅ
ትግራይ -39 ቶን
ጋምቤላ-5.4 ቶን
ኦሮሚያ-5.2 ቶን
ቤንሻንጉል ጉምዝ-4.7 ቶን
ሲዳማ-165 ኪግ
ምንጭ፡ ማእድን ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
❤28😁10😭2👀1
አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም ድካም አረፈ!
አንጋፋው የኪነ ጥበብ ሰው ተዋናይ፣ ኮሜዲያን እና አዘጋጅ ሆኖ ለረዥም ዓመታት በሙያው ሀገሩን አገልግሏል። ደበበ እሸቱ የመድረክ መሪ ፣ የሬዲዩ እና የቴሌቪዥን ድራማና ፊልሞች ተዋናይ እንዲሁም ጋዜጠኛም ነበር።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
አንጋፋው የኪነ ጥበብ ሰው ተዋናይ፣ ኮሜዲያን እና አዘጋጅ ሆኖ ለረዥም ዓመታት በሙያው ሀገሩን አገልግሏል። ደበበ እሸቱ የመድረክ መሪ ፣ የሬዲዩ እና የቴሌቪዥን ድራማና ፊልሞች ተዋናይ እንዲሁም ጋዜጠኛም ነበር።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
😭89❤23
በሕንፃዎችና በቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም አስገዳጅ ሊሆን ነው!
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/144548/
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ያላትን የፀሐይ ኃይል ለመጠቀም በሁሉም ሕንፃዎችና ቤቶች ውስጥ የፀሐይ ኃይል መጠቀም በሒደት አስገዳጅ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (International Solar Alliance) ጋር የፀሐይ ኃይል በጋራ ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ነሐሴ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲፈራረሙ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ከፍተኛ የፀሐይ ኃይል አላት›› ያሉት የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ደኤታ ሡልጣን ወሊ (ኢንጂነር)፣ ይህን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ከዚህ ቀደም አለመሠራቱን፣ ለዚህም ሲባል በሒደት በእያንዳንዱ ቤትና ሕንፃ ጣሪያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ እንደሚገጠም አስታውቀዋል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/144548/
@YeneTube @FikerAssefa
😁28❤16👎10😭5