አልሸባብ የኢትዮጵያ ጦር ያስለቀቀውን ከተማ ከሶማሊያ ሠራዊት መልሶ ተቆጣጠረ!
የሶማሊያው ታጣቂ ቡድን አልሸባብ ከ11 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ጦር እንዲለቅ የተደረገውን እና በሶማሊያ መንግሥት ሠራዊት ስር የነበረችውን ማሃስ ከተማ ዳግም በቁጥጥሩ ስር ማስገባቱ ተሰማ።ቢቢሲ ሶማሊኛ ዛሬ ማለዳ ባወጣው ዘገባ መሠረት በማዕከላዊ ሶማሊያ ሂራን ክልል ውስጥ የምትገኘው ማሃስ ትናንት እሁድ ከባድ ውጊያ ተካሂዶባታል።
በከተማዋ በመንግሥት ወታደሮች እና ከአልቃኢዳ ጋር ግንኙነት እንዳለው በሚነገርለት በአልሸባብ ታጣቂዎች መካከል በተካሄደው ከባድ ውጊያ በርካቶች መሞታቸው ተሰምቷል።አልሸባብ በከተማዋ ላይ ጥቃት የፈጸመው ተቀጣጣይ ፈንጂ በጫኑ መኮኖች በመታገዝ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ሶማሊኛ ተናግረዋል።
የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስቴር በአካባቢው ስላለው ግጭት ባወጣው አጭር መግለጫ የአካባቢ እና የመንግሥት ኃይሎች በርካታ የአልሸባብ ታጣቂዎችን መግደላቸውን ገልጿል።ነገር ግን ሚኒስቴሩ ምን ያህል ታጣቂዎች እንደተገደሉ የገለፀው ነገር የለም።የአከካባቢው ነዋሪዎች በአልሸባብ እና በመንግሥት ወታደሮች መካከል በነበረው ውጊያ በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተናግረዋል።ነገር ግን የደረሰውን ጉዳት ለማረጋገጥ የሚያስችል የገለልተኛ ወገን መረጃ የለም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሊያው ታጣቂ ቡድን አልሸባብ ከ11 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ጦር እንዲለቅ የተደረገውን እና በሶማሊያ መንግሥት ሠራዊት ስር የነበረችውን ማሃስ ከተማ ዳግም በቁጥጥሩ ስር ማስገባቱ ተሰማ።ቢቢሲ ሶማሊኛ ዛሬ ማለዳ ባወጣው ዘገባ መሠረት በማዕከላዊ ሶማሊያ ሂራን ክልል ውስጥ የምትገኘው ማሃስ ትናንት እሁድ ከባድ ውጊያ ተካሂዶባታል።
በከተማዋ በመንግሥት ወታደሮች እና ከአልቃኢዳ ጋር ግንኙነት እንዳለው በሚነገርለት በአልሸባብ ታጣቂዎች መካከል በተካሄደው ከባድ ውጊያ በርካቶች መሞታቸው ተሰምቷል።አልሸባብ በከተማዋ ላይ ጥቃት የፈጸመው ተቀጣጣይ ፈንጂ በጫኑ መኮኖች በመታገዝ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ሶማሊኛ ተናግረዋል።
የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስቴር በአካባቢው ስላለው ግጭት ባወጣው አጭር መግለጫ የአካባቢ እና የመንግሥት ኃይሎች በርካታ የአልሸባብ ታጣቂዎችን መግደላቸውን ገልጿል።ነገር ግን ሚኒስቴሩ ምን ያህል ታጣቂዎች እንደተገደሉ የገለፀው ነገር የለም።የአከካባቢው ነዋሪዎች በአልሸባብ እና በመንግሥት ወታደሮች መካከል በነበረው ውጊያ በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተናግረዋል።ነገር ግን የደረሰውን ጉዳት ለማረጋገጥ የሚያስችል የገለልተኛ ወገን መረጃ የለም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤18😁18👍5🔥1
በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ የሚገኙ 14 ወረዳዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ የተወሰነውን ውሳኔ ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና እና ቦረና ዞኖች ሕዝባዊ ተቃዉሞ መቀስቀሱን ዋዜማ ሰምታለች።
ይህ ውሳኔ የተወሰነው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን ባካሄደው ዓመታዊ ጉባኤው ላይ መሆኑን ያስረዱት ምንጮች፣ ይህንኑ ተከትሎ በቅርቡ እንደ አዲስ በተዋቀረው የምስራቅ ቦረና ዞን መቀመጫ ነጌሌ ቦረና ከተማ እና የቦረና ዞን መቀመጫ በሆነችው ያቤሎ ከተማ፣ እንዲሁም በሌሎች ወረዳዎች ከዛሬ ማለዳ አንስቶ የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ መሆኑን ዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመልክታል።
ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ በምክር ቤቱ የተወሰኑት 14ቱ ወረዳዎች በሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ በሚገኙት ቦረና፣ ባሌ፣ ሐረርጌ እንዲሁም ከድሬደዋ አካባቢዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ውሳኔ የተሰጠባቸው እንደሆኑ ምንጮች ነግረውናል።ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 21፣ 2017 ዓ፣ም እኩለ ቀን ድረስ በፌዴራልም ሆነ በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በኩል በጉዳዩ ላይ የተባለ ነገር የለም።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
ይህ ውሳኔ የተወሰነው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን ባካሄደው ዓመታዊ ጉባኤው ላይ መሆኑን ያስረዱት ምንጮች፣ ይህንኑ ተከትሎ በቅርቡ እንደ አዲስ በተዋቀረው የምስራቅ ቦረና ዞን መቀመጫ ነጌሌ ቦረና ከተማ እና የቦረና ዞን መቀመጫ በሆነችው ያቤሎ ከተማ፣ እንዲሁም በሌሎች ወረዳዎች ከዛሬ ማለዳ አንስቶ የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ መሆኑን ዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመልክታል።
ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ በምክር ቤቱ የተወሰኑት 14ቱ ወረዳዎች በሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ በሚገኙት ቦረና፣ ባሌ፣ ሐረርጌ እንዲሁም ከድሬደዋ አካባቢዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ውሳኔ የተሰጠባቸው እንደሆኑ ምንጮች ነግረውናል።ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 21፣ 2017 ዓ፣ም እኩለ ቀን ድረስ በፌዴራልም ሆነ በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በኩል በጉዳዩ ላይ የተባለ ነገር የለም።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
❤35😁4⚡3😭2👀2👍1
የዓለም የምግብ ዋጋ ንረት ኢትዮጵያን ጨምሮ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን አገሮች በእጅጉ እየጎዳ ነው ተባለ!
እየጨመረ የመጣዉ የአለም የምግብ ዋጋ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አገሮች የምግብ ዋስትና እና የተመጣጠነ ምግብ ሁኔታ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው። እነዚህ አገሮች ከገቢያቸው ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ ለምግብ የሚያወጡ ናቸው ተብሏል።
የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ባወጣው መረጃ መሰረት፣ ከ2020 ወዲህ የምግብ ዋጋ ግሽበት አጠቃላይ የዋጋ ግሽበትን ያለማቋረጥ ሲበልጥ ቆይቷል። ምንም እንኳን በ2023 አጋማሽ ላይ የምግብ ዋጋ መቀነስ ቢጀምርም፣ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ነበር።
በ2024 የምግብ ዋጋ ግሽበት ወደ ቅድመ-ወረርሽኙ የ2019 ደረጃ ቢመለስም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም የምግብ ዋጋዎች ከ35 በመቶ በላይ ሲጨምሩ፣ በአጠቃላይ የምጣኔ ሀብት አማካይ ዋጋዎች በ25 በመቶ ጨምረዋል።የምግብ ዋጋ መናር እንደ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ፣ በዩክሬን ያለው ጦርነት እና ከፍተኛ የአየር ንብረት ለውጦች ባሉ ዓለም አቀፍ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት የተፈጠረ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል።
እነዚህ ምክንያቶች በአቅርቦት ሰንሰለቶች ላይ ችግር በመፍጠር እና የግብርና ምርቶች ዋጋ እንዲጨምር በማድረግ ለዋጋ ግሽበቱ አስተዋጽኦ አድርገዋል።ይህ የምግብ ዋጋ ንረት ኢትዮጵያን ጨምሮ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን አገሮች በእጅጉ እየጎዳ ነው። በግንቦት 2023 በዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አገሮች ውስጥ የምግብ ዋጋ ግሽበት 30 በመቶ ደርሶ እንደነበር ይታወቃል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
እየጨመረ የመጣዉ የአለም የምግብ ዋጋ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አገሮች የምግብ ዋስትና እና የተመጣጠነ ምግብ ሁኔታ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው። እነዚህ አገሮች ከገቢያቸው ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ ለምግብ የሚያወጡ ናቸው ተብሏል።
የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ባወጣው መረጃ መሰረት፣ ከ2020 ወዲህ የምግብ ዋጋ ግሽበት አጠቃላይ የዋጋ ግሽበትን ያለማቋረጥ ሲበልጥ ቆይቷል። ምንም እንኳን በ2023 አጋማሽ ላይ የምግብ ዋጋ መቀነስ ቢጀምርም፣ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ነበር።
በ2024 የምግብ ዋጋ ግሽበት ወደ ቅድመ-ወረርሽኙ የ2019 ደረጃ ቢመለስም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም የምግብ ዋጋዎች ከ35 በመቶ በላይ ሲጨምሩ፣ በአጠቃላይ የምጣኔ ሀብት አማካይ ዋጋዎች በ25 በመቶ ጨምረዋል።የምግብ ዋጋ መናር እንደ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ፣ በዩክሬን ያለው ጦርነት እና ከፍተኛ የአየር ንብረት ለውጦች ባሉ ዓለም አቀፍ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት የተፈጠረ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል።
እነዚህ ምክንያቶች በአቅርቦት ሰንሰለቶች ላይ ችግር በመፍጠር እና የግብርና ምርቶች ዋጋ እንዲጨምር በማድረግ ለዋጋ ግሽበቱ አስተዋጽኦ አድርገዋል።ይህ የምግብ ዋጋ ንረት ኢትዮጵያን ጨምሮ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን አገሮች በእጅጉ እየጎዳ ነው። በግንቦት 2023 በዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አገሮች ውስጥ የምግብ ዋጋ ግሽበት 30 በመቶ ደርሶ እንደነበር ይታወቃል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤38👍10😁3😭1
Forwarded from YeneTube
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤4
Forwarded from YeneTube
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
❤8
አሃዱ ባንክ ከ2.1 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ!
አሃዱ ባንክ ከ2.1 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ በማስመዝገብን ያስታወቀ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ1 ቢሊዮን ብር ጭማሪ ወይም የ90.9 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ገልጿል።
የባንኩ አጠቃላይ ትርፍ የእርጅና ቅናሽ እና ተያያዥ ወጪዎችን ጨምሮ፣ ለመጠባበቂያ ከተቀመጠው እና ከግብር በፊት 569 ሚሊዮን ብር ማትረፉን በሪፖርቱ ተመላክቷል።
ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው ትርፍ በ450 ሚሊዮን ብር ብልጫ ያለው ሲሆን፣ የ278.1 በመቶ እድገት አስመዝግቧል።
የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ 7.8 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው የሒሳብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ68 በመቶ ዕድገት በማሳየቱና በውጭ ምንዛሪ ገቢ ረገድም ከ88 ሚሊዮን ዶላር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስረድተዋል።
የደንበኞች ቁጥር 1.1 ሚሊዮን መድረሱን የገለፀው ባንኩ አጠቃላይ ሀብቱ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ በማድረስ የ57 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡን አስታውቋል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
አሃዱ ባንክ ከ2.1 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ በማስመዝገብን ያስታወቀ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ1 ቢሊዮን ብር ጭማሪ ወይም የ90.9 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ገልጿል።
የባንኩ አጠቃላይ ትርፍ የእርጅና ቅናሽ እና ተያያዥ ወጪዎችን ጨምሮ፣ ለመጠባበቂያ ከተቀመጠው እና ከግብር በፊት 569 ሚሊዮን ብር ማትረፉን በሪፖርቱ ተመላክቷል።
ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው ትርፍ በ450 ሚሊዮን ብር ብልጫ ያለው ሲሆን፣ የ278.1 በመቶ እድገት አስመዝግቧል።
የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ 7.8 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው የሒሳብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ68 በመቶ ዕድገት በማሳየቱና በውጭ ምንዛሪ ገቢ ረገድም ከ88 ሚሊዮን ዶላር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስረድተዋል።
የደንበኞች ቁጥር 1.1 ሚሊዮን መድረሱን የገለፀው ባንኩ አጠቃላይ ሀብቱ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ በማድረስ የ57 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡን አስታውቋል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤40👍1
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በግብርናው ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ!
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በግብርናው ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት አደረጉ።ስምምነቱን የፈፀሙት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የጣሊያን ግብርና እና ምግብ ሉዐላዊነት ሚኒስትር ፍራንቸስኮ ሎሎ ብሪጊዳ ናቸው።
በስምምነቱ መሰረት ጣሊያን በኢትዮጵያ የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ፤ የቴክኖሎጂ እና የዕውቀት ድጋፍ እንደምታደርግ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገልፀዋል።ለአርሶ አደሩም የተለያዩ ድጋፎች እንደሚደረጉ ያነሱ ሲሆን፤ ጣሊያን ቡናን በዘመናዊ መንገድ ማምረት ላይ እንዲሁም እሴት መጨመር ላይ ያላትን የተሻለ ተሞክሮ ታጋራለችም ብለዋል።
በሁሉም የግብርናው ዘርፍ የተሻለ የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲደረግ ድጋፍ እንደምታደርግም ተገልጿል።የጣሊያን ግብርና እና ምግብ ሉዐላዊነት ሚኒስትር ፍራንቸስኮ ሎሎ ብሪጊዳ በርካታ የጥናት ቡድኖችን በመላክ በኢትዮጵያ ግብርናው እንዲሻሻል እንሰራለን ብለዋል።
የቴክኖሎጂ ድጋፎችም እንደሚደረጉ የጣሊያን ግብርና እና ምግብ ሉዐላዊነት ሚኒስትር ፍራንቸስኮ ሎሎ ብሪጊዳ ገልጸዋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በግብርናው ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት አደረጉ።ስምምነቱን የፈፀሙት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የጣሊያን ግብርና እና ምግብ ሉዐላዊነት ሚኒስትር ፍራንቸስኮ ሎሎ ብሪጊዳ ናቸው።
በስምምነቱ መሰረት ጣሊያን በኢትዮጵያ የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ፤ የቴክኖሎጂ እና የዕውቀት ድጋፍ እንደምታደርግ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገልፀዋል።ለአርሶ አደሩም የተለያዩ ድጋፎች እንደሚደረጉ ያነሱ ሲሆን፤ ጣሊያን ቡናን በዘመናዊ መንገድ ማምረት ላይ እንዲሁም እሴት መጨመር ላይ ያላትን የተሻለ ተሞክሮ ታጋራለችም ብለዋል።
በሁሉም የግብርናው ዘርፍ የተሻለ የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲደረግ ድጋፍ እንደምታደርግም ተገልጿል።የጣሊያን ግብርና እና ምግብ ሉዐላዊነት ሚኒስትር ፍራንቸስኮ ሎሎ ብሪጊዳ በርካታ የጥናት ቡድኖችን በመላክ በኢትዮጵያ ግብርናው እንዲሻሻል እንሰራለን ብለዋል።
የቴክኖሎጂ ድጋፎችም እንደሚደረጉ የጣሊያን ግብርና እና ምግብ ሉዐላዊነት ሚኒስትር ፍራንቸስኮ ሎሎ ብሪጊዳ ገልጸዋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤20😭2🔥1😁1
በአዲስ አበባ በአልጋ ቤቶች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ አራት ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከ298 ጥይቶች ጋር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ!
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ወረዳ ሰባት ልዩ ቦታው 32 ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኙ አልጋ ቤቶች ላይ “በተደረገ ፍተሻ”፣ “አራት ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከ298 ጥይቶች” ጋር መያዙን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ፤ “ኦፕሬሽኑ የከተማዋን ሰላምና ፀጥታን ለማስጠበቅ የሚደረገው ጥረት አካል ነው” ያሉ ሲሆን፣ “የመዲናዋን ሠላምና ፀጥታ አስተማማኝ ለማድረግና አጠራጣሪ ጉዳዮች ባጋጠሙበት ወቅት ጭምር ድንገተኛ እና የተጠና ፍተሻና አሰሳ እንደሚደረግ” ገልጸዋል።
የጦር መሳሪያዎቹ “መኝታ ቤቶችን በሚያከራዩ ቤቶች ውስጥ የተያዙ” ሲሆን፣ እነዚህ ቤቶች “ከፍተኛ የሰዎች እንቅስቃሴ ያለባቸው እና ውስን ቁጥጥር የሚደረግባቸው መሆናቸውን” የከተማዋ ፖሊስ አመልክቷል።
ፖሊስ የወንጀል ድርጊቱ ተሳታፊ ነበሩ ያላቸው ፍቃዱ ማናየ፣ አዳነች ጎበዜ፣ ዮሀንስ ፍቃዱ እና ዮናስ በቀለ የተባሉ ግለሰቦች ላይ ተገቢው ምርመራ እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን፣ ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን በማሰባሰብ በህግ አግባብ ለማስጠየቅ እንደሚሰራ ኮማንደር ማርቆስ ገልጸዋል፡፡
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአዲስ አበባ ከተማ ወረዳ ሰባት ልዩ ቦታው 32 ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኙ አልጋ ቤቶች ላይ “በተደረገ ፍተሻ”፣ “አራት ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከ298 ጥይቶች” ጋር መያዙን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ፤ “ኦፕሬሽኑ የከተማዋን ሰላምና ፀጥታን ለማስጠበቅ የሚደረገው ጥረት አካል ነው” ያሉ ሲሆን፣ “የመዲናዋን ሠላምና ፀጥታ አስተማማኝ ለማድረግና አጠራጣሪ ጉዳዮች ባጋጠሙበት ወቅት ጭምር ድንገተኛ እና የተጠና ፍተሻና አሰሳ እንደሚደረግ” ገልጸዋል።
የጦር መሳሪያዎቹ “መኝታ ቤቶችን በሚያከራዩ ቤቶች ውስጥ የተያዙ” ሲሆን፣ እነዚህ ቤቶች “ከፍተኛ የሰዎች እንቅስቃሴ ያለባቸው እና ውስን ቁጥጥር የሚደረግባቸው መሆናቸውን” የከተማዋ ፖሊስ አመልክቷል።
ፖሊስ የወንጀል ድርጊቱ ተሳታፊ ነበሩ ያላቸው ፍቃዱ ማናየ፣ አዳነች ጎበዜ፣ ዮሀንስ ፍቃዱ እና ዮናስ በቀለ የተባሉ ግለሰቦች ላይ ተገቢው ምርመራ እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን፣ ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን በማሰባሰብ በህግ አግባብ ለማስጠየቅ እንደሚሰራ ኮማንደር ማርቆስ ገልጸዋል፡፡
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤33😁10👎8👍3
የአማራ ክልል ምክር ቤት ከ225 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ!
የአማራ ክልል ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት ጥቅል በጀት ከ225 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ አጽድቋል፡፡የ2018 በጀት ዓመት የድህነት ተኮር ሴክተሮች የበጀት ድርሻ ታሳቢ በማድረግ 225 ቢሊዮን 453 ሚሊዮን 779 ሺህ 237 ብር በጀት ጸድቋል። የሕዝብ አንገብጋቢ ችግሮችን ታሳቢ ያደረገ የካፒታል በጀት ድልድል ተደርጓል፡፡የበጀት ድልድሉ በተለያዩ አስተዳደር እርከኖች መካከል ፍትሃዊነትን የተደለደለ መሆኑንም በምክርቤቱ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ክልል ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት ጥቅል በጀት ከ225 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ አጽድቋል፡፡የ2018 በጀት ዓመት የድህነት ተኮር ሴክተሮች የበጀት ድርሻ ታሳቢ በማድረግ 225 ቢሊዮን 453 ሚሊዮን 779 ሺህ 237 ብር በጀት ጸድቋል። የሕዝብ አንገብጋቢ ችግሮችን ታሳቢ ያደረገ የካፒታል በጀት ድልድል ተደርጓል፡፡የበጀት ድልድሉ በተለያዩ አስተዳደር እርከኖች መካከል ፍትሃዊነትን የተደለደለ መሆኑንም በምክርቤቱ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤15😁4🔥1
በደቡባዊ ትግራይ የተካሄደው ተቃውሞ እና ውጥረት
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌተናንት ጄነራል ታደሰ በክልሉ ደቡባዊ ዞን የአስተዳዳሪዎች ሹም ሽር ማድረጋቸውን ተከትሎ ነባሩ አመራር ለምን ከሥልጣን ተነሳ እንዲሁም የወረዱበትን ሂደት በመቃወም እየተደረጉ ያሉ የአደባባይ ሰልፎች ቀጥለዋል።
ባለፈው ሳምንት ማገባደጃ እሁድ በመኾኒ ከተማ እንዲሁም በትናንትናው ዕለት ሰኞ፣ ሐምሌ 21/ 2017 ዓ.ም. በአምባላጌ የአደባባይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል።
እነዚህ የአደባባይ ተቃውሞዎች ወደ ደቡባዊ ምሥራቅ ዞኖች ተስፋፍቶ እሁድ ዕለት በወጅራት ኢስራ ዓዲ ውረዳ እንዲሁም ዓዲጉደም የተቀሰቀሱ ሲሆን፣ በዚህም ሞት መከሰቱን እንዲሁም እስሮችም መፈጸማቸው ተዘግቧል።
በመኾኒ ከተማ ወደ አደባባይ የወጡ ተቃዋሚዎች በትጥቅ የታገዘ ነው ያሉት ነባር አመራሮች መቀየርን በማውገዝ "በህወሓት አንመራም"፣ "በጠመንጃ አፈሙዝ አንገዛም"፣ "ጭቆና ይቁም" የሚሉ መፈክሮችን አሰምተዋል።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ነባሩ የደቡባዊ ዞን አስተዳደር ከሥልጣን ወርዶ በአዳዲስ ተሿሚዎች እንደሚተካ ውሳኔያቸውን ሐምሌ 15/ 2017 ዓ.ም. ባስታወቁበት ወቅት "በቀጣይ ሊከተሉ የሚችሉ አደጋዎችን ለማስቀረት" ያለመ እንደሆነ በወቅቱ ገልጸው ነበር።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c1leg45ld1po
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌተናንት ጄነራል ታደሰ በክልሉ ደቡባዊ ዞን የአስተዳዳሪዎች ሹም ሽር ማድረጋቸውን ተከትሎ ነባሩ አመራር ለምን ከሥልጣን ተነሳ እንዲሁም የወረዱበትን ሂደት በመቃወም እየተደረጉ ያሉ የአደባባይ ሰልፎች ቀጥለዋል።
ባለፈው ሳምንት ማገባደጃ እሁድ በመኾኒ ከተማ እንዲሁም በትናንትናው ዕለት ሰኞ፣ ሐምሌ 21/ 2017 ዓ.ም. በአምባላጌ የአደባባይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል።
እነዚህ የአደባባይ ተቃውሞዎች ወደ ደቡባዊ ምሥራቅ ዞኖች ተስፋፍቶ እሁድ ዕለት በወጅራት ኢስራ ዓዲ ውረዳ እንዲሁም ዓዲጉደም የተቀሰቀሱ ሲሆን፣ በዚህም ሞት መከሰቱን እንዲሁም እስሮችም መፈጸማቸው ተዘግቧል።
በመኾኒ ከተማ ወደ አደባባይ የወጡ ተቃዋሚዎች በትጥቅ የታገዘ ነው ያሉት ነባር አመራሮች መቀየርን በማውገዝ "በህወሓት አንመራም"፣ "በጠመንጃ አፈሙዝ አንገዛም"፣ "ጭቆና ይቁም" የሚሉ መፈክሮችን አሰምተዋል።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ነባሩ የደቡባዊ ዞን አስተዳደር ከሥልጣን ወርዶ በአዳዲስ ተሿሚዎች እንደሚተካ ውሳኔያቸውን ሐምሌ 15/ 2017 ዓ.ም. ባስታወቁበት ወቅት "በቀጣይ ሊከተሉ የሚችሉ አደጋዎችን ለማስቀረት" ያለመ እንደሆነ በወቅቱ ገልጸው ነበር።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c1leg45ld1po
@YeneTube @FikerAssefa
❤24😭6😁3👍2👀2
የቤላሩስ ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያን የባህር በር ፍላጎት ከደገፉ በኋላ ከአዲስ አበባ ጋር ያላቸው የፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብር መጠናከሩን አመላከቱ!
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ከኢትዮጵያ ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር ሀገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ።በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን ለማስፋት ጠንካራ “ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎት” እንዳላቸውም ገልጸዋል።
“ኢትዮጵያ ለእኛ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙት በጣም አስፈላጊ አገሮች መካከል አንዷ ናት” ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ቤላሩስ የቴክኖሎጂ፣ የግብርና እና የምህንድስና ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቤላሩስ ለኢትዮጵያ የግብር ማሽነሪዎችን ድጋፍ ለማድረግ፣ ቴክኖሎጂን ለማስተላለፍ እና የኢትዮጵያ ባለሙያዎችን ለማሰልጠን ዝግጁ መሆኗንም ገልጸዋል።
በጥቅምት ወር የቤላሩሱ መሪ ኢትዮጵያ የባህር መዳረሻ ለማግኘት ያላትን ፍላጎት በብርቱ ደግፈዋል። የሀገሪቱ ሚዲያ እንደዘገበው፤ ሉካሼንኮ የኢትዮጵያን የባህር በር የማግኘት ፍላጎትን የሚቃወሙ “ፍጹም ሞኞች" ናቸው ብለዋል። አክለውም "በጦርነት ወይም በድርድር ኢትዮጵያ ወደ ባህር በር ትደርሳለች። በእርግጥም በሰላማዊ መንገድ ቢሆን የተሻለ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ከኢትዮጵያ ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር ሀገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ።በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን ለማስፋት ጠንካራ “ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎት” እንዳላቸውም ገልጸዋል።
“ኢትዮጵያ ለእኛ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙት በጣም አስፈላጊ አገሮች መካከል አንዷ ናት” ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ቤላሩስ የቴክኖሎጂ፣ የግብርና እና የምህንድስና ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቤላሩስ ለኢትዮጵያ የግብር ማሽነሪዎችን ድጋፍ ለማድረግ፣ ቴክኖሎጂን ለማስተላለፍ እና የኢትዮጵያ ባለሙያዎችን ለማሰልጠን ዝግጁ መሆኗንም ገልጸዋል።
በጥቅምት ወር የቤላሩሱ መሪ ኢትዮጵያ የባህር መዳረሻ ለማግኘት ያላትን ፍላጎት በብርቱ ደግፈዋል። የሀገሪቱ ሚዲያ እንደዘገበው፤ ሉካሼንኮ የኢትዮጵያን የባህር በር የማግኘት ፍላጎትን የሚቃወሙ “ፍጹም ሞኞች" ናቸው ብለዋል። አክለውም "በጦርነት ወይም በድርድር ኢትዮጵያ ወደ ባህር በር ትደርሳለች። በእርግጥም በሰላማዊ መንገድ ቢሆን የተሻለ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤55😁21👍10🔥3
ሂውማን ራይትስ ዎች የሲቪል ማኅበራት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ እንዲሻር ጥሪ አቀረበ!
ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ የሕግ አውጪዎች ለመንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች (NGOs) ሰፊ የሥራ ገደብ የሚጥለውን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ውድቅ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ። ድርጅቱ ይህ ረቂቅ ሕግ ከጸደቀ የሲቪል ማኅበራት ሥራን በእጅጉ እንደሚገድብ አስጠንቅቋል።
የሲቪል ማኅበራት ሕግ ረቂቅ ማሻሻያ ገና ለፓርላማ አልቀረበም ተብሏል። ሂውማን ራይትስ ዎች እንዳለው ከሆነ፣ እነዚህ ማሻሻያዎች ከፀደቁ መንግሥት በሲቪል ማኅበራት ላይ ያለውን ቁጥጥር በማጠናከር፣ የገንዘብ ድጋፍን በመገደብ እና ያለፍትህ አካል ጣልቃ ገብነት ድርጅቶችን የማገድ ወይም የመበተን ሥልጣን ይኖረዋል።
ይህ ረቂቅ ሕግ በተለይ በሀገሪቱ የዲሞክራሲ ሂደት እና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ስጋት እየተገለጸ ነው።ሂውማን ራይትስ ዎች ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ ለኢትዮጵያ አጋሮችም ጭምር መልዕክት አስተላልፏል፤ ይህም ማሻሻያዎቹ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ደረጃዎችን ማክበር እንዳለባቸው በግልጽ እንዲያሳውቁ ጥሪ አቅርቧል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ የሕግ አውጪዎች ለመንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች (NGOs) ሰፊ የሥራ ገደብ የሚጥለውን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ውድቅ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ። ድርጅቱ ይህ ረቂቅ ሕግ ከጸደቀ የሲቪል ማኅበራት ሥራን በእጅጉ እንደሚገድብ አስጠንቅቋል።
የሲቪል ማኅበራት ሕግ ረቂቅ ማሻሻያ ገና ለፓርላማ አልቀረበም ተብሏል። ሂውማን ራይትስ ዎች እንዳለው ከሆነ፣ እነዚህ ማሻሻያዎች ከፀደቁ መንግሥት በሲቪል ማኅበራት ላይ ያለውን ቁጥጥር በማጠናከር፣ የገንዘብ ድጋፍን በመገደብ እና ያለፍትህ አካል ጣልቃ ገብነት ድርጅቶችን የማገድ ወይም የመበተን ሥልጣን ይኖረዋል።
ይህ ረቂቅ ሕግ በተለይ በሀገሪቱ የዲሞክራሲ ሂደት እና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ስጋት እየተገለጸ ነው።ሂውማን ራይትስ ዎች ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ ለኢትዮጵያ አጋሮችም ጭምር መልዕክት አስተላልፏል፤ ይህም ማሻሻያዎቹ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ደረጃዎችን ማክበር እንዳለባቸው በግልጽ እንዲያሳውቁ ጥሪ አቅርቧል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤22👍7👀1
Forwarded from YeneTube
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤4
Forwarded from YeneTube
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
❤6
በሩሲያ 8.8 ሬክተር ስኬል የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
በሩሲያ ካምቻትካ ባሕረ ገብ መሬት አካባቢ ረቡዕ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር 11፡25 ላይ ከፍተኛ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
የሩሲያ የሳይንስ አካዳሚከ1952 ጀምሮ በክልሉ የተከሰተ ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው ብሎታል።
የካምቻትካ ገዥ የመሬት መንቀጥቀጡ ‹‹ከባድ እና በአስርት ዓመታት ውስጥ የነበረው በጣም ጠንካራው ነው›› ሲሉ ተደምጠዋል።
በክልሉ የጤና ሚኒስትር ለሩሲያ መንግስት የዜና ወኪል ታስ እንደተናገሩት፤ በካምቻትካ በርካታ ሰዎች በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል።
2ሺህ7መቶ የሚሆኑ ሰዎች ከመሬት መንቀጥቀጡ በኋላ ወደ አስተማማኝ ቦታዎች እንዲሰፍሩ ተደርጓል ነዉ የተባለዉ፡፡
ሁሉም ሰዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው። በአሁኑ ጊዜ ምንም አይነት ከባድ ጉዳት አልተመዘገበም ተብሏል ሲል የዘገበዉ አናዶሉ ነዉ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በሩሲያ ካምቻትካ ባሕረ ገብ መሬት አካባቢ ረቡዕ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር 11፡25 ላይ ከፍተኛ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
የሩሲያ የሳይንስ አካዳሚከ1952 ጀምሮ በክልሉ የተከሰተ ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው ብሎታል።
የካምቻትካ ገዥ የመሬት መንቀጥቀጡ ‹‹ከባድ እና በአስርት ዓመታት ውስጥ የነበረው በጣም ጠንካራው ነው›› ሲሉ ተደምጠዋል።
በክልሉ የጤና ሚኒስትር ለሩሲያ መንግስት የዜና ወኪል ታስ እንደተናገሩት፤ በካምቻትካ በርካታ ሰዎች በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል።
2ሺህ7መቶ የሚሆኑ ሰዎች ከመሬት መንቀጥቀጡ በኋላ ወደ አስተማማኝ ቦታዎች እንዲሰፍሩ ተደርጓል ነዉ የተባለዉ፡፡
ሁሉም ሰዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው። በአሁኑ ጊዜ ምንም አይነት ከባድ ጉዳት አልተመዘገበም ተብሏል ሲል የዘገበዉ አናዶሉ ነዉ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
❤19👀1
የስምረት ፓርቲ ፅ/ቤት በታጣቂዎች ተዘረፈ - ምንጮች
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ስምረት ፓርቲ፣ ባለፈው ሳምንት በመቀሌ ከተማ የከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ በታጣቂዎች መዘረፉ ተሰማ፡፡
ትናንት ማታ 4:45 ገደማ ማንታቸው ያልታወቀ ታጣቂዎች ዘበኞችን አስፈራርተው ወደ ጽ/ቤቱ በመግባት የፓርቲውን ንብረቶች መዝረፋቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ የቀሩትን ሰባብረውና ወረቀቶችን ቀዳደው ከስራ ውጪ ማድረጋቸውን አመልክተዋል፡፡፡
ፓርቲው በቅርቡ በመቀሌ በከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ ሊሰጥ የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ባልታወቀ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙ የሚታወስ ነው።
Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ስምረት ፓርቲ፣ ባለፈው ሳምንት በመቀሌ ከተማ የከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ በታጣቂዎች መዘረፉ ተሰማ፡፡
ትናንት ማታ 4:45 ገደማ ማንታቸው ያልታወቀ ታጣቂዎች ዘበኞችን አስፈራርተው ወደ ጽ/ቤቱ በመግባት የፓርቲውን ንብረቶች መዝረፋቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ የቀሩትን ሰባብረውና ወረቀቶችን ቀዳደው ከስራ ውጪ ማድረጋቸውን አመልክተዋል፡፡፡
ፓርቲው በቅርቡ በመቀሌ በከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ ሊሰጥ የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ባልታወቀ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙ የሚታወስ ነው።
Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa
😁16❤14👍6😭6