🌼 🎁የአዲስ አመት ገጸበረከት ከ ቴዲ አበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር የ15% ቅናሽ ጋር እና ከልዩ ልዩ ስጦታዎች ጋር ይዞላችሁ ከተፍ ብሏል 🌼🎁🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🎁ቴዲ አበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር ሀዋሳ 🌼🎁እጅግ ውብና ማራኪ የ2016 የፋሽን ጥግ የሆኑ የፈርኒቸር ውጤቶች አቅርበንሎታል 🤗
ስለሆነም ከወዲሁ ለበአሉ ከመቼውም ጊዜ በላቀ ልዩ ዝግጅት አድርገን ለውድ ደንበኞቻችን እነሆ ብለናል 🙏
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼
ከ ምናቀርባቸው እቃዎች በጥቂቱ፡-
🌼የሌዘር እና የጨርቅ ሶፋዎች
🌼 የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
🌼 ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
🌼 የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
🌼የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
🌼 ዘመናዊ ኪችኖች
🌼 የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን፡፡
ልዩነታችን
❤ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን ማደሳችን፣
❤ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኀላ ከአነስተኛ የገንዘብ ጭማሪ ጋር በአዲስ እቃ መለወጣችን ከሌሎች ልዩ ያደርገናል
❤ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
❤ በማንኛውም በዓላት ወቅት 15% የዋጋ ቅናሽ የምናደርግ መሆናችን፣
❤አድራሻችን፡-ሀዋሳ ከአረብ ሰፈር ወደ እርሻ ጣቢያ በሚወስደው መንገድ ከራስ ጤና ሆቴል ፊትለፊት ከንግድ ባንክ አንደኛ ህንጳ ለይ እንገኛለን
በስልክ ቁጥሮቻችን ፡0924711168 /0912340763 ሀሎ ይበሉን
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ገጳችንን ይጎብኙ
: 👇👇👇👇 https://tttttt.me/tedyaberalanganofurniturehawassa
🌼🎁ቴዲ አበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር ሀዋሳ 🌼🎁እጅግ ውብና ማራኪ የ2016 የፋሽን ጥግ የሆኑ የፈርኒቸር ውጤቶች አቅርበንሎታል 🤗
ስለሆነም ከወዲሁ ለበአሉ ከመቼውም ጊዜ በላቀ ልዩ ዝግጅት አድርገን ለውድ ደንበኞቻችን እነሆ ብለናል 🙏
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼
ከ ምናቀርባቸው እቃዎች በጥቂቱ፡-
🌼የሌዘር እና የጨርቅ ሶፋዎች
🌼 የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
🌼 ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
🌼 የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
🌼የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
🌼 ዘመናዊ ኪችኖች
🌼 የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን፡፡
ልዩነታችን
❤ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን ማደሳችን፣
❤ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኀላ ከአነስተኛ የገንዘብ ጭማሪ ጋር በአዲስ እቃ መለወጣችን ከሌሎች ልዩ ያደርገናል
❤ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
❤ በማንኛውም በዓላት ወቅት 15% የዋጋ ቅናሽ የምናደርግ መሆናችን፣
❤አድራሻችን፡-ሀዋሳ ከአረብ ሰፈር ወደ እርሻ ጣቢያ በሚወስደው መንገድ ከራስ ጤና ሆቴል ፊትለፊት ከንግድ ባንክ አንደኛ ህንጳ ለይ እንገኛለን
በስልክ ቁጥሮቻችን ፡0924711168 /0912340763 ሀሎ ይበሉን
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ገጳችንን ይጎብኙ
: 👇👇👇👇 https://tttttt.me/tedyaberalanganofurniturehawassa
Facebook, Twitter, Instagram እና በመሳሳሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ድርጅትዎን ፤ አገልግሎትዎን እና ምርትዎን ማስተዋወቅ ፈልገዋል? እንግዲያውስ መፍትሄው እኛ ጋር ነው።
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ መርኃ ግብር እየተካሄደ ነው!
ነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልልን በአዲስ ለማደራጀት የተጠራ 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ መርኃ ግብር በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ጉባኤው ለቀጣይ ሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት አስፈጻሚ አካላት ስልጣንና ተግባርን ለመወሰን የወጣ ረቂቅ አዋጅ እና የህገ መንግስት ማሻሻያ ረቂቅ ሰነዶች ቀርበው በምክር ቤት አባላት ውይይት ተደርጎባቸው የሚፀድቁ ይሆናሉ ተብሏል።
አዲሱን ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን በመመስረት የተለያዩ ሹመቶች እንደሚከናወኑ ከደቡብ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልልን በአዲስ ለማደራጀት የተጠራ 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ መርኃ ግብር በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ጉባኤው ለቀጣይ ሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት አስፈጻሚ አካላት ስልጣንና ተግባርን ለመወሰን የወጣ ረቂቅ አዋጅ እና የህገ መንግስት ማሻሻያ ረቂቅ ሰነዶች ቀርበው በምክር ቤት አባላት ውይይት ተደርጎባቸው የሚፀድቁ ይሆናሉ ተብሏል።
አዲሱን ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን በመመስረት የተለያዩ ሹመቶች እንደሚከናወኑ ከደቡብ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ በአርባምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ተሰማምተው በአንድ ክልል እንዲደራጅ በማለት ድምጻቸውን በሰጡት መሠረት ነው የክልሉ ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ያለው።
በጉባኤው ላይም የዞኖቹና የልዩ ወረዳዎች አመራሮች ተገኝተዋል።በጉባኤው ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ መንግስት ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
@YeneTube @FikerAssefa
ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ተሰማምተው በአንድ ክልል እንዲደራጅ በማለት ድምጻቸውን በሰጡት መሠረት ነው የክልሉ ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ያለው።
በጉባኤው ላይም የዞኖቹና የልዩ ወረዳዎች አመራሮች ተገኝተዋል።በጉባኤው ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ መንግስት ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ አዘጋጅቶ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ!
ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ አዘጋጅቶ ለተለያዩ ነጋዴዎችና ድርጅቶች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በአዲስ አበባ ከተማ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።
ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር ሊውል የቻለው አድራሻው የማይታወቅ ሰለሞን ሙሉ ከውን በተባለ ግለሰብ ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት በዚሁ መታወቂያ የተዘጋጀ የንግድ ፍቃድ በማውጣት የማሽነሪዎች እና የመሣሪያዎች ኪራይና ሽያጭ የንግድ ዘርፍ ላይ ተመዝግቦ ምንም ዓይነት የንግድ ልውውጥ ሳያደርግ የሸጠው እቃ ሳይኖር ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ ለተለያዩ ነጋዴዎችና ድርጅቶች በ30 ቢሊዮን 152 ሚሊዮን 434 ሺህ 002 ብር ከ03 ሣንቲም በመሸጥ መሆኑ ታውቋል።
ግለሰቡ የማጭበርበር ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ለበርካታ ጊዜያት ተደብቆ እንደነበር ቢሆንም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ጋር በመተባበር ባደረገው ጠንካራ ክትትል በቁጥጥር ሥር ማዋል መቻሉን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን ገልጾ ኅብረተሰቡም ወደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ ቢሮ በአካል ቀርቦ ተጨማሪ መረጃ በመስጠት የተለመደ ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል
@YeneTube @FikerAssefa
ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ አዘጋጅቶ ለተለያዩ ነጋዴዎችና ድርጅቶች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በአዲስ አበባ ከተማ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።
ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር ሊውል የቻለው አድራሻው የማይታወቅ ሰለሞን ሙሉ ከውን በተባለ ግለሰብ ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት በዚሁ መታወቂያ የተዘጋጀ የንግድ ፍቃድ በማውጣት የማሽነሪዎች እና የመሣሪያዎች ኪራይና ሽያጭ የንግድ ዘርፍ ላይ ተመዝግቦ ምንም ዓይነት የንግድ ልውውጥ ሳያደርግ የሸጠው እቃ ሳይኖር ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ ለተለያዩ ነጋዴዎችና ድርጅቶች በ30 ቢሊዮን 152 ሚሊዮን 434 ሺህ 002 ብር ከ03 ሣንቲም በመሸጥ መሆኑ ታውቋል።
ግለሰቡ የማጭበርበር ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ለበርካታ ጊዜያት ተደብቆ እንደነበር ቢሆንም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ጋር በመተባበር ባደረገው ጠንካራ ክትትል በቁጥጥር ሥር ማዋል መቻሉን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን ገልጾ ኅብረተሰቡም ወደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ ቢሮ በአካል ቀርቦ ተጨማሪ መረጃ በመስጠት የተለመደ ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ደንበጫና አማኑኤል ከተሞችና በየአካባቢያቸዉ ትናንት ዉጊያ ሲደረግ መዋሉን ነዋሪዎች አስታወቁ።
የአካባቢዉ ነዋሪዎች እንደሚሉት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና ባካባቢዉ የሸመቀዉ የፋኖ ታጣቂ ቡድን የገጠሙት ዉጊያ እየበረታና እየቀዘቀዘ ለረጅም ሠዓታት ሲደረግ ነበር።በዉጊያ በሰዉና በንብረት ላይ ሥለደረሰዉ ጉዳት ግን በዝርዝር የተነገረ ነገር የለም።እስካለፈዉ ስምንት ማብቂያ ድረስ ግጭት ሲደረግባቸዉ የነበሩት የአማራ ክልል ትላልቅ ከተሞች ሰሞኑን አንፃራዊ ሰላም ሠፍኖባቸዋል።
ከባሕር ዳር የደረሰ መረጃ እንዳመለከተዉ ባሕርዳር፣ ጎንደርና ደብረ ብርሐንን የመሰሉት ትላልቅ ከተሞች በመግስት የፀጥታ ኃይላት ቁጥጥር ስር ዉለዋል።የየከተማዉ ሕዝብ እንቅስቃሴም ወደ ወትሮዉ እየተመለሰ ነዉ።መደብሮች፣ የአገልግሎች መስጪያ ተቋማት፣ የትራንስፖርት አገልግሎትም ወደነበረበት እየተመለሰ ነዉ።ይሁንና ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በግጭቱ ምክንያት የትራንስፖርት የሰዎችና የሸቀጦች ዝዉዉርና አቅርቦት ተቋርጦ ሥለነበር በአብዛኛዉ አካባቢ በተለይ የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ሲበዛ ጨምሯል።
የየከተሞቹ ነዋሪዎችም ከሥጋትና ዉጥረት አልተላቀቁም።በአማራ ክልል ግጭቱ ከተቀሰቀሰበት ካለፈዉ ሐምሌ ማብቂያ ጀምሮ የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ከየአካባቢዉ መረጃ ማግኘትና የተገኘዉን መረጃ ማረጋገጥ በጣም እየከበደ ነዉ።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
የአካባቢዉ ነዋሪዎች እንደሚሉት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና ባካባቢዉ የሸመቀዉ የፋኖ ታጣቂ ቡድን የገጠሙት ዉጊያ እየበረታና እየቀዘቀዘ ለረጅም ሠዓታት ሲደረግ ነበር።በዉጊያ በሰዉና በንብረት ላይ ሥለደረሰዉ ጉዳት ግን በዝርዝር የተነገረ ነገር የለም።እስካለፈዉ ስምንት ማብቂያ ድረስ ግጭት ሲደረግባቸዉ የነበሩት የአማራ ክልል ትላልቅ ከተሞች ሰሞኑን አንፃራዊ ሰላም ሠፍኖባቸዋል።
ከባሕር ዳር የደረሰ መረጃ እንዳመለከተዉ ባሕርዳር፣ ጎንደርና ደብረ ብርሐንን የመሰሉት ትላልቅ ከተሞች በመግስት የፀጥታ ኃይላት ቁጥጥር ስር ዉለዋል።የየከተማዉ ሕዝብ እንቅስቃሴም ወደ ወትሮዉ እየተመለሰ ነዉ።መደብሮች፣ የአገልግሎች መስጪያ ተቋማት፣ የትራንስፖርት አገልግሎትም ወደነበረበት እየተመለሰ ነዉ።ይሁንና ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በግጭቱ ምክንያት የትራንስፖርት የሰዎችና የሸቀጦች ዝዉዉርና አቅርቦት ተቋርጦ ሥለነበር በአብዛኛዉ አካባቢ በተለይ የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ሲበዛ ጨምሯል።
የየከተሞቹ ነዋሪዎችም ከሥጋትና ዉጥረት አልተላቀቁም።በአማራ ክልል ግጭቱ ከተቀሰቀሰበት ካለፈዉ ሐምሌ ማብቂያ ጀምሮ የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ከየአካባቢዉ መረጃ ማግኘትና የተገኘዉን መረጃ ማረጋገጥ በጣም እየከበደ ነዉ።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
የአረብ ኢምሬትስ ፕሬዝዳንት ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ናህንያን በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ናህንያን አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የአረብ ኢምሬትስ ፕሬዝዳንት ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም ከተለያዩ የመንግስት የስራ ኃፊዎች ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።
ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ የአረብ ኢምሬትስ ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሲያደርጉ ይህ የመጀመሪያቸው ነው፤ ከዚህ ቀደም የቡዳቢ አልጋ ወራሽ በነበሩትበት ወቅት በ2018 በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው ነበር።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ናህንያን አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የአረብ ኢምሬትስ ፕሬዝዳንት ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም ከተለያዩ የመንግስት የስራ ኃፊዎች ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።
ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ የአረብ ኢምሬትስ ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሲያደርጉ ይህ የመጀመሪያቸው ነው፤ ከዚህ ቀደም የቡዳቢ አልጋ ወራሽ በነበሩትበት ወቅት በ2018 በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው ነበር።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የቡሄ በዓልን ምክንያት በማድረግ ርችት መተኮስ ክልክል ነው - የአዲስ አበባ ፖሊስ
የቡሄ በዓልን ምክንያት በማድረግ በየአካባቢው በሚከናወነው የችቦ ማብራት ሥነ ሥርዓት ወቅት ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡
የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡
ይህንኑ የፀጥታ ስራ በአግባቡ ለመምራት እና ለመቆጣጠር ሲባል እንዲሁም አጋጣሚውን በመጠቀም ሊፈፀሙ የሚችሉ ህገ ወጥ ድርጊቶችን ለመከላከል በቡሄ በዓል የችቦ ማብራት ሥነ ሥርዓት ወቅት ርችት መተኮስ ክልክል መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የቡሄ በዓልን ምክንያት በማድረግ በየአካባቢው በሚከናወነው የችቦ ማብራት ሥነ ሥርዓት ወቅት ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡
የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡
ይህንኑ የፀጥታ ስራ በአግባቡ ለመምራት እና ለመቆጣጠር ሲባል እንዲሁም አጋጣሚውን በመጠቀም ሊፈፀሙ የሚችሉ ህገ ወጥ ድርጊቶችን ለመከላከል በቡሄ በዓል የችቦ ማብራት ሥነ ሥርዓት ወቅት ርችት መተኮስ ክልክል መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ረቂቅ ሕገ-መንግሥት በአብላጫ ድምጽ ጸደቀ!
በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሔደ በሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግሥት አጽዳቂ ኮሚሽን ጉባኤ፤ የቀረበው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ረቂቅ ሕገ-መንግስት ይዘት ለጉባኤው አባላት በዝርዝር ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን፤ የጉባኤው አባላትም በቀረበው ረቂቅ ሕገ-መንግስት ላይ ገንቢ አስተያየት በመስጠት እንዲጸድቅ ይሁንታን አግኝቷል።
በዚህም መሰረት የቀረበው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት በ 10 ተቃውሞ በ2 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል። በተጨማሪም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሰንደቅ ዓላማ ለጉባኤ አባላቱ ቀርቦ ተዋውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሔደ በሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግሥት አጽዳቂ ኮሚሽን ጉባኤ፤ የቀረበው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ረቂቅ ሕገ-መንግስት ይዘት ለጉባኤው አባላት በዝርዝር ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን፤ የጉባኤው አባላትም በቀረበው ረቂቅ ሕገ-መንግስት ላይ ገንቢ አስተያየት በመስጠት እንዲጸድቅ ይሁንታን አግኝቷል።
በዚህም መሰረት የቀረበው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት በ 10 ተቃውሞ በ2 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል። በተጨማሪም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሰንደቅ ዓላማ ለጉባኤ አባላቱ ቀርቦ ተዋውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
Betስኬት ለስፖርታዊ ውርርዶች የሚጠቅሙ መረጃዎችን ይዞ ወደናንተ መጥቷል።
ስፖርታዊ ውርርድ(ቤቲንግ) መጫወት ሚያዘወትሩ ከሆነ ይህ ዌብሳይት ጨዋታዎችን ከቁጥራዊ መረጃዎች በመነሳት በጥልቀት በመተንተን የትኛውን ቡድን ወይም Possibility መምረጥ እንዳለብዎ ስራዎን እናቀልሎታለን፤ ትንተናዎቻችንን ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ።
ወደፊትን መገመት ከባድ ቢሆንም እኛ ግን ለእርሶ ለማቅለል ተግተን እንሰራልን!
ለዛሬ ምሽት የመረጥንላችሁ ጨዋታዎች:
👇👇👇
https://www.betsket.com/ቫሌንሲያ፣-ኖቲንግሃም-ፎረስት፣-ቦካ-ጁኒ/
ስፖርታዊ ውርርድ(ቤቲንግ) መጫወት ሚያዘወትሩ ከሆነ ይህ ዌብሳይት ጨዋታዎችን ከቁጥራዊ መረጃዎች በመነሳት በጥልቀት በመተንተን የትኛውን ቡድን ወይም Possibility መምረጥ እንዳለብዎ ስራዎን እናቀልሎታለን፤ ትንተናዎቻችንን ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ።
ወደፊትን መገመት ከባድ ቢሆንም እኛ ግን ለእርሶ ለማቅለል ተግተን እንሰራልን!
ለዛሬ ምሽት የመረጥንላችሁ ጨዋታዎች:
👇👇👇
https://www.betsket.com/ቫሌንሲያ፣-ኖቲንግሃም-ፎረስት፣-ቦካ-ጁኒ/
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታሰሩ የምክር ቤት አባላትን እንዳያገኙ መከልከላቸውን ጠበቆች ተናገሩ!
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉን ተከትሎ የታሰሩትን የፌደራል እና የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት እንዳያገኙ መከልከላቸውን ከጠበቆቻቸው አንዱ ለቢቢሲ ተናገሩ።ጠበቃ ሰለሞን ገዛኽኝ እንዳሉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና በምክር ቤቱ የመንግሥት ወጪ፣ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ክርስቲያን ታደለ እንዲሁም የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ዶ/ር ካሳ ተሻገርን በፖሊስ ከተያዙበት ጊዜ ጀምሮ ለማግኘት ጥረት ቢያደርጉም እስካሁን ፈቃድ አላገኙም።
ፖሊስ ያለ መከሰስ መብት ያላቸው ደንበኞቻቸውን በሕገ ወጥ መንገድ እንዳሰራቸው በመጥቀስም ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ነሐሴ 02/ 2015 ዓ.ም. ጠበቆቻቸው ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት አካልን ነጻ የማውጣት ክስ መስርተው ጉዳዩን እየተከታተሉ ይገኛሉ።ከፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሙሊሳ አብዲሳ ጋር መወያያታቸውን እና አቶ ክርስቲያንን ማግኘት እንዲችሉ መጠየቃቸውን የሚናገሩት ጠበቃ ሰለሞን፣ “በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታሰሩ ስለሆነ፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጠበቃም እንዳያገኙ የሚከለክል ስለሆነ ማግኘት አትችሉም፤ ነገር ግን ደኅንነቱን በተመለከተ አረጋግጥላችኋለሁ” የሚል መልስ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።
“ቤተሰቦቹን ስንጠይቅም ‘በሩቁ እናየዋለን። ምን እንደሆነ አላወቅንም’ ነው የሚሉን፤ እንደ ጠበቃ ግን ሁለቱም የምክር ቤት አባላት በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አናውቅም። አላየናቸውም፤ አላገኘናቸውም” ብለዋል።ጠበቃ ሰለሞን ጨምረውም ደንበኞቻቸው እስካሁን ቃል ስለመስጠት አለመስጠታቸውም ሆነ በምን ተጠርጠረው እንደተያዙ እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው የአቶ ክርስቲያን ታደለ ቤተሰብ ወ/ሮ በዛብሽወርቅ ካሳ፣ አቶ ክርስቲያንን በቀን አንድ ጊዜ እንዲያዩት እንደተፈቀደላቸው እና ምግብ አቀብለው እንደሚመለሱ ገልጸው፣ ነገር ግን ቀርበን መነጋገር ስላልተፈቀደልን ስለሚገኝበት የጤና ሁኔታ ማወቅ አልቻልንም” ብለዋል።“በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ተደበደበ፣ ታመመ የሚሉ ብዙ መረጃዎችን የሚሰሙ ሰዎች ይደውሉልናል። እኛም አይተነው ከመጣን በኋላ መልሰን እስከምናገኘው ድረስ ‘ምን ሆኖ ይሆን?’ እያልን ጊዜውን በጭንቀት ነው የምናሳልፈው። የደረሰበት የጤና እክል ካለም ቀርበን ለመጠየቅ አልቻልንም። አልተፈቀደልንም” ሲሉም ቤተሰቡ ስጋት ላይ እንደሆነ ገልጸዋል።
አቶ ክርስቲያን ታደለ አርብ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም. ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖሪያ ቤታቸው ተይዘው መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው መግለጻቸው ይታወሳል።በወቅቱ “ሕጋዊ ሰው ነኝ፣ ለምንድን ነው የምትፈልጉኝ?” ብሎ ሲጠይቁ ከፖሊሶቹ መካከል አንደኛው “በቦክስ ደበደበው” ብለዋል በወቅቱ እዚያው የነበሩት የምክር ቤት አባሉ የቤተሰብ አባል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉን ተከትሎ የታሰሩትን የፌደራል እና የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት እንዳያገኙ መከልከላቸውን ከጠበቆቻቸው አንዱ ለቢቢሲ ተናገሩ።ጠበቃ ሰለሞን ገዛኽኝ እንዳሉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና በምክር ቤቱ የመንግሥት ወጪ፣ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ክርስቲያን ታደለ እንዲሁም የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ዶ/ር ካሳ ተሻገርን በፖሊስ ከተያዙበት ጊዜ ጀምሮ ለማግኘት ጥረት ቢያደርጉም እስካሁን ፈቃድ አላገኙም።
ፖሊስ ያለ መከሰስ መብት ያላቸው ደንበኞቻቸውን በሕገ ወጥ መንገድ እንዳሰራቸው በመጥቀስም ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ነሐሴ 02/ 2015 ዓ.ም. ጠበቆቻቸው ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት አካልን ነጻ የማውጣት ክስ መስርተው ጉዳዩን እየተከታተሉ ይገኛሉ።ከፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሙሊሳ አብዲሳ ጋር መወያያታቸውን እና አቶ ክርስቲያንን ማግኘት እንዲችሉ መጠየቃቸውን የሚናገሩት ጠበቃ ሰለሞን፣ “በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታሰሩ ስለሆነ፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጠበቃም እንዳያገኙ የሚከለክል ስለሆነ ማግኘት አትችሉም፤ ነገር ግን ደኅንነቱን በተመለከተ አረጋግጥላችኋለሁ” የሚል መልስ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።
“ቤተሰቦቹን ስንጠይቅም ‘በሩቁ እናየዋለን። ምን እንደሆነ አላወቅንም’ ነው የሚሉን፤ እንደ ጠበቃ ግን ሁለቱም የምክር ቤት አባላት በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አናውቅም። አላየናቸውም፤ አላገኘናቸውም” ብለዋል።ጠበቃ ሰለሞን ጨምረውም ደንበኞቻቸው እስካሁን ቃል ስለመስጠት አለመስጠታቸውም ሆነ በምን ተጠርጠረው እንደተያዙ እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው የአቶ ክርስቲያን ታደለ ቤተሰብ ወ/ሮ በዛብሽወርቅ ካሳ፣ አቶ ክርስቲያንን በቀን አንድ ጊዜ እንዲያዩት እንደተፈቀደላቸው እና ምግብ አቀብለው እንደሚመለሱ ገልጸው፣ ነገር ግን ቀርበን መነጋገር ስላልተፈቀደልን ስለሚገኝበት የጤና ሁኔታ ማወቅ አልቻልንም” ብለዋል።“በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ተደበደበ፣ ታመመ የሚሉ ብዙ መረጃዎችን የሚሰሙ ሰዎች ይደውሉልናል። እኛም አይተነው ከመጣን በኋላ መልሰን እስከምናገኘው ድረስ ‘ምን ሆኖ ይሆን?’ እያልን ጊዜውን በጭንቀት ነው የምናሳልፈው። የደረሰበት የጤና እክል ካለም ቀርበን ለመጠየቅ አልቻልንም። አልተፈቀደልንም” ሲሉም ቤተሰቡ ስጋት ላይ እንደሆነ ገልጸዋል።
አቶ ክርስቲያን ታደለ አርብ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም. ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖሪያ ቤታቸው ተይዘው መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው መግለጻቸው ይታወሳል።በወቅቱ “ሕጋዊ ሰው ነኝ፣ ለምንድን ነው የምትፈልጉኝ?” ብሎ ሲጠይቁ ከፖሊሶቹ መካከል አንደኛው “በቦክስ ደበደበው” ብለዋል በወቅቱ እዚያው የነበሩት የምክር ቤት አባሉ የቤተሰብ አባል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
መርማሪዎችና ጋዜጠኞች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ ተጠየቀ!
አማራ ክልል ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከተጣለ ወዲህ ተፈፅመዋል የተባሉ የመብት ጥሰቶችን መርመር እንዲቻል ባለሥልጣናቱ ለገለልተኛ መርማሪዎችና ለመገናኛ ብዙኃን ያልተገደበ ፍቃድ በአፋጣኝ እንዲሰጡ ዓለምአቀፉ የመብቶች ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ።
ክልሉ ውስጥ በኢትዮጵያ ብሄራዊ የመከላከያ ኃይልና በታጠቁ የፋኖ ሚሊሽያ መካከል እየተካሄደ ባለው ውጊያ መሃል “ብርቱ” ያላቸው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን የሚጠቁሙ ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን ቡድኑ ዛሬ፤ ዓርብ ባወጣውና ዌብሳይቱ ላይ ባሠፈረው ፅሁፍ አስታውቋል።
በክልሉ ውስጥ በዚህ ሣምንት የአየር ድብደባ መፈፀሙንና ብዙ ሲቪሎች መገደላቸውን፤ ፍኖተ ሰላም፣ ባህር ዳርና ሸዋ ሮቢት ውስጥ መደዳ ግድያ መፈጸሙንና የሰፋ ጉዳት መድረሱን መገናኛ ብዙኃን መዘገባቸውን ያመለከተው አምነስቲ ኢንተርናሽናል “ሁኔታው ምርመራ ሊደረግበት የሚገባ ነው” ብሏል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ አስተያየት የሰጡት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ታይገሪ ቻጉታ "አማራ ክልል ውስጥ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን የሚናገሩ አቤቱታዎችን ተከትሎ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የተቋቋመው በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ባለሙያዎች ኮሚሽንና ሌሎችም ገለልተኛ መርማሪዎች፣ እንዲሁም ነፃ መገናኛ ብዙኃን በጥልቀት መመርመር እንዲችሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ያልተገደበ ፍቃድ መስጠት አለበት" ማለታቸውን የቡድኑ ፅሁፍ ጠቁሟል።ዳይሬክተሩ አክለውም "መንግሥትና የፀጥታ ኃይሎቹ ሰብዓዊ መብቶችን ማክበር እና መጠበቅ አለባቸው" ብለዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ አስተያየት የሰጡት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ታይገሪ ቻጉታ "አማራ ክልል ውስጥ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን የሚናገሩ አቤቱታዎችን ተከትሎ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የተቋቋመው በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ባለሙያዎች ኮሚሽንና ሌሎችም ገለልተኛ መርማሪዎች፣ እንዲሁም ነፃ መገናኛ ብዙኃን በጥልቀት መመርመር እንዲችሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ያልተገደበ ፍቃድ መስጠት አለበት" ማለታቸውን የቡድኑ ፅሁፍ ጠቁሟል።
ዳይሬክተሩ አክለውም "መንግሥትና የፀጥታ ኃይሎቹ ሰብዓዊ መብቶችን ማክበር እና መጠበቅ አለባቸው" ብለዋል።ባለፈው ሃምሌ 28/2015 ዓ.ም. የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመንግሥቱ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ አቅም የሚሰጠው እንደሆነ የጠቆሙት ቻጉታ "አሁን ጊዜው ዓለምአቀፍና አህጉራዊ አካላት በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ክትትል የሚያላሉበት አይደለም” ማለታቸውን የአምነስቲ ፅሁፍ አመልክቷል።
ባለፈው ሣምንት ማክሰኞ፤ ነሃሴ 2 በፓርላማው የፀደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግሥት ተጠርጣሪዎችን ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የመያዝ፣ የሰዓት እላፊ ገደብ የመጣል፣ ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብትንና የመሰብሰብ ነፃነትን የመገደብ ሰፊ ሥልጣን የሚሰጥ ነው።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተጨማሪም ክልሉን በሃገሪቱ የደኅንነት ጉዳዮች ኃላፊ በሚመራው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጥታ ተጠሪ በሚያደርገው የአስቸኳይ ጊዜው ማዘዣ ማዕከል ሥር እንዲውል የሚያደርግ መሆኑን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታውሷል።
ለዚህ የዛሬ የአምነስቲ መልዕክት የኢትዮጵያን መንግሥት ምላሽ ለማግኘት ያደርነው ተደጋጋሚ ጥረት ለዛሬ አልተሳካም። ይሁን እንጂ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ ባለፈው ሣምንት ዐርብ በሰጡት መግለጫ “መንግሥት ማንኛውንም ጥቃት መከላከል የሚያስችል ኃይል አስታውቀው “የአማራ ክልል ግጭት በሰላም እንዲፈታ ከተፈለገ ግን ‘ፅንፈኛና ዘራፊ’ -- ያሉት አካል -- “ትጥቅ ፈትቶ ወደተዘጋጁለት ካምፖች መግባት ይኖርበታል” ማለታቸው ተዘግቧል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
አማራ ክልል ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከተጣለ ወዲህ ተፈፅመዋል የተባሉ የመብት ጥሰቶችን መርመር እንዲቻል ባለሥልጣናቱ ለገለልተኛ መርማሪዎችና ለመገናኛ ብዙኃን ያልተገደበ ፍቃድ በአፋጣኝ እንዲሰጡ ዓለምአቀፉ የመብቶች ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ።
ክልሉ ውስጥ በኢትዮጵያ ብሄራዊ የመከላከያ ኃይልና በታጠቁ የፋኖ ሚሊሽያ መካከል እየተካሄደ ባለው ውጊያ መሃል “ብርቱ” ያላቸው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን የሚጠቁሙ ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን ቡድኑ ዛሬ፤ ዓርብ ባወጣውና ዌብሳይቱ ላይ ባሠፈረው ፅሁፍ አስታውቋል።
በክልሉ ውስጥ በዚህ ሣምንት የአየር ድብደባ መፈፀሙንና ብዙ ሲቪሎች መገደላቸውን፤ ፍኖተ ሰላም፣ ባህር ዳርና ሸዋ ሮቢት ውስጥ መደዳ ግድያ መፈጸሙንና የሰፋ ጉዳት መድረሱን መገናኛ ብዙኃን መዘገባቸውን ያመለከተው አምነስቲ ኢንተርናሽናል “ሁኔታው ምርመራ ሊደረግበት የሚገባ ነው” ብሏል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ አስተያየት የሰጡት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ታይገሪ ቻጉታ "አማራ ክልል ውስጥ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን የሚናገሩ አቤቱታዎችን ተከትሎ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የተቋቋመው በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ባለሙያዎች ኮሚሽንና ሌሎችም ገለልተኛ መርማሪዎች፣ እንዲሁም ነፃ መገናኛ ብዙኃን በጥልቀት መመርመር እንዲችሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ያልተገደበ ፍቃድ መስጠት አለበት" ማለታቸውን የቡድኑ ፅሁፍ ጠቁሟል።ዳይሬክተሩ አክለውም "መንግሥትና የፀጥታ ኃይሎቹ ሰብዓዊ መብቶችን ማክበር እና መጠበቅ አለባቸው" ብለዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ አስተያየት የሰጡት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ታይገሪ ቻጉታ "አማራ ክልል ውስጥ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን የሚናገሩ አቤቱታዎችን ተከትሎ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የተቋቋመው በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ባለሙያዎች ኮሚሽንና ሌሎችም ገለልተኛ መርማሪዎች፣ እንዲሁም ነፃ መገናኛ ብዙኃን በጥልቀት መመርመር እንዲችሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ያልተገደበ ፍቃድ መስጠት አለበት" ማለታቸውን የቡድኑ ፅሁፍ ጠቁሟል።
ዳይሬክተሩ አክለውም "መንግሥትና የፀጥታ ኃይሎቹ ሰብዓዊ መብቶችን ማክበር እና መጠበቅ አለባቸው" ብለዋል።ባለፈው ሃምሌ 28/2015 ዓ.ም. የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመንግሥቱ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ አቅም የሚሰጠው እንደሆነ የጠቆሙት ቻጉታ "አሁን ጊዜው ዓለምአቀፍና አህጉራዊ አካላት በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ክትትል የሚያላሉበት አይደለም” ማለታቸውን የአምነስቲ ፅሁፍ አመልክቷል።
ባለፈው ሣምንት ማክሰኞ፤ ነሃሴ 2 በፓርላማው የፀደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግሥት ተጠርጣሪዎችን ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የመያዝ፣ የሰዓት እላፊ ገደብ የመጣል፣ ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብትንና የመሰብሰብ ነፃነትን የመገደብ ሰፊ ሥልጣን የሚሰጥ ነው።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተጨማሪም ክልሉን በሃገሪቱ የደኅንነት ጉዳዮች ኃላፊ በሚመራው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጥታ ተጠሪ በሚያደርገው የአስቸኳይ ጊዜው ማዘዣ ማዕከል ሥር እንዲውል የሚያደርግ መሆኑን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታውሷል።
ለዚህ የዛሬ የአምነስቲ መልዕክት የኢትዮጵያን መንግሥት ምላሽ ለማግኘት ያደርነው ተደጋጋሚ ጥረት ለዛሬ አልተሳካም። ይሁን እንጂ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ ባለፈው ሣምንት ዐርብ በሰጡት መግለጫ “መንግሥት ማንኛውንም ጥቃት መከላከል የሚያስችል ኃይል አስታውቀው “የአማራ ክልል ግጭት በሰላም እንዲፈታ ከተፈለገ ግን ‘ፅንፈኛና ዘራፊ’ -- ያሉት አካል -- “ትጥቅ ፈትቶ ወደተዘጋጁለት ካምፖች መግባት ይኖርበታል” ማለታቸው ተዘግቧል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
💥💥ዘመኑ የሚፈልገውን የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሆነው በቀላሉ ከቤት ሆነው የሚሰሩበትን የሶሻል ሚድያ ማስታወቂና አሰራር ስልጠና እንዲሁም መሰረታዊ የኮምፒውተር ኘሮግራሚንግ በቤቶ ሆነው በ 2 ወር ብቻ የተፈላጊ ሙያ ባለቤት ይሁኑ!
- ስልጠናው ቨርቹዋል ስለሆነ በየትኛውም ቦታ ሆነው መማር ይችላሉ!
- ስልጠናውን ሲወስዱ በተግባር የታገዘ ልምምድ እንዲሁም ሲጨርሱ የስራ እድል እናመቻቻለን!
- ስልጠናውን ሲጨርሱ ሰርተፊኬት ያገኛሉ!
- ከተለያዩ ውጭ ሀገር መግዛት የሚችሉበት እንዲሁም የሶሻል ሚድያ ማስታወቂያ መስራት የሚችሉበት የራሳቹን የቨርቹዋል ማስተር ካርድ ያገኛሉ!
- የተለያዩ ኘሮጀክቶችን በመስራት ልምድ ይቀስማሉ!
- የተለያዩ ኦላይን ኮርሶችን በነፃ በቤቶ የሚማሩበት እድል እንሰጣለን!
🎓 ለአዳዲስ ተመራቂ ተማራዎች ልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል!
ለተጨማሪ መረጃ 0954742475 ይደውሉ
ወይንም በቴሌግራም @Bekalu_gebremariam ያዋሩን
- ስልጠናው ቨርቹዋል ስለሆነ በየትኛውም ቦታ ሆነው መማር ይችላሉ!
- ስልጠናውን ሲወስዱ በተግባር የታገዘ ልምምድ እንዲሁም ሲጨርሱ የስራ እድል እናመቻቻለን!
- ስልጠናውን ሲጨርሱ ሰርተፊኬት ያገኛሉ!
- ከተለያዩ ውጭ ሀገር መግዛት የሚችሉበት እንዲሁም የሶሻል ሚድያ ማስታወቂያ መስራት የሚችሉበት የራሳቹን የቨርቹዋል ማስተር ካርድ ያገኛሉ!
- የተለያዩ ኘሮጀክቶችን በመስራት ልምድ ይቀስማሉ!
- የተለያዩ ኦላይን ኮርሶችን በነፃ በቤቶ የሚማሩበት እድል እንሰጣለን!
🎓 ለአዳዲስ ተመራቂ ተማራዎች ልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል!
ለተጨማሪ መረጃ 0954742475 ይደውሉ
ወይንም በቴሌግራም @Bekalu_gebremariam ያዋሩን
Forwarded from Setu
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665