YeneTube
117K subscribers
31.6K photos
485 videos
79 files
3.91K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
በደቡብ ክልል ሃድያ ዞን ምስራቅ ባድዋቾ ወረዳ እና በሾኔ ከተማ የሚገኙ የመንግሥት አገልግት መስጫ ተቋማት ሙሉ በሙሉና በከፊል አገልግሎት ማቋረጣቸውን ተገልጋዮችና ሠራተኞች ገለጹ፡፡

ተቋማቱ አገልግሎታቸውን ያቋረጡት የወረዳውና የከተማ አስተዳደሩ ለሠራተኞቻቸው ደሞዝ አለመክፈላቸውን ተከትሎ ሠራተኞቹ ሥራ መግባት በማቆማቸው ነው ተብሏል፡፡በወረዳው እና በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስት የአገልግት መስጫ ተቋማት አብዛኞቹ ሙሉ በሙሉና ገሚሶቹ ደግም በከፊል አገልግሎት ማቋረጣቸውን ሥማቸው በሚስጥር እንዲያዝላቸው የጠየቁ ቅሬታ አቅራቢዎች ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል፡፡

አሁን ላይ ሠራተኞቹ ወደ ተቋማቱ ገብተው እየሠሩ እንዳልሆነ የጠቀሱት አስተያየት ሰጪዎቹ “በዚህም የተነሳ ከባለፈው የመጋቢት ወር መግቢያ አንስቶ አሥፈላጊ የሚባሉ የወረዳው እና የከተማው መሥሪያ ቤቶች አገልግሎት መስጠት አቁመዋል፡፡በተለይ ነዋሪው ጤናን የመሳሰሉ አገልግሎቶችን ማግኘት ባለመቻሉ ህክምና ፍለጋ ወደ አጎራባች የዎላይታ እና ሀላባ ዞኖች ለመጓዝ ተገዷል“ ብለዋል፡፡

በወረዳውና በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ ከሁለት ሺ በላይ ሠራተኞች ላለፉት ሦስት ወራት የደሞዝ ክፍያ አለመፈጸሙ ለተቋማቱ መዘጋት ወይም መዳከም ምክንያት መሆኑንም አስተያየት ሰጪዎቹ ተናግረዋል፡፡ በዚህም የተነሳ ሠራተኞች ከነቤተሰቦቻቸው ችግር ላይ ከመውደቃቸውም በላይ የቀን ሥራ ፍለጋ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሄዱ ሠራተኞች መኖራቸውንም ተናግረዋል፡፡የወረዳውና የከተማ አስተዳደሩ ሠራተኞቹ ወደ ሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ በማስተወቂያ ጥሪ ቢያደርጉም ሠራተኞቹ ግን ደሞዝ ካልተከፈለን ወደ ሥራ አንመለስም በሚል ፍቃደኛ ሳይሆኑ መቅረታቸውን አሰተያየት ሰጪዎች ገልጸዋል፡፡

በሠራተኛው ውሳኔ የተበሳጩት የመስተዳድሮቹ አመራሮች ግን ሠራተኛው ሥራ እንዳይገባ አስታባብረዋል ባሏቸው ግለሰቦች ላይ ማስፈራሪያና እሥርና እየፈጸሙ እንደሚገኙ የተናገሩት አስተያየት ሰጪዎቹ “ እስከአሁን 40 የሚሆኑ ሠራተኞች የደሞዝ ጥያቄ በማንሳታቸው ብቻ ታሥረው ይገኛሉ፡፡ ሠራተኞቹ ከታሠሩ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ቢያስቆጥሩም እከከአሁን ክስ እንኳን አልተመሠረተባቸውም“ ብለዋል፡፡

ዶቼ ቬለ በነዋሪዎቹና በመንግሥት ሠራተኞቹ ቅሬታ ዙሪያ የምስራቅ ባድዋቾ ወረዳ ፣ የሃድያ ዞን መስተዳድር እና የደቡብ ክልል ፋይናንስ ቢሮ የሥራ ሃላፊዎችን ለማነጋገር ቢሞክረም እንዳንዶች ስብሰባ ሌሎች ደግሞ በጉዞ ላይ ነኝ በሚል ምክንያት ምላሽ ለመስጠት ተባባሪ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡በሃድያ ዞን የምስራቅ ባድዋቾ ወረዳ እና የሾኔ ከተማ አስተዳደሮች የመንግሥት ሠራተኞችን ደሞዝ በዋስትና በመስያዝ የወሰዱትን የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ ባለመክፈላቸው የተነሳ ሠራተኞች በደሞዝ እጦት በችግር ላይ መውደቃቸውን ከዚህ በፊት መዘገቡ ይታወሳል፡፡

Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
       👉   _ አስደሳች ዜና

   በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
       አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።

መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉  _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና  ::
👉  _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
   👉  _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
  👉  _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር  እና በሌሎች ነገሮች።
   _  👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
  👉  _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
    👉_  ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና         
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
  👉   _  አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
  👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
   👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ  ንግድ -ግብርና  ወይም በትምህርት ዙሪያ
  👉 _  በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ  ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉_  በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
     👉_  ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
      👉_  ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉 _  እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
  👉  _  ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።

አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ

ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ

የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
  እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
        ☎️  0912718883
               0917040506
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር

ላንጋኖ  ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች

✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን

✔️  ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን

✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር

✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን

✔️  ዘመናዊ ኪችኖች

✔️  የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
       
       ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣

♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣

♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን

♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣

♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን

♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣

♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡

🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ

በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511

ይደውሉልን,ይጎበኙን!       
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
🔥🔥አስቸኳይ ክፍት የስራ ቅጥር💥💥

🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል። 

🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።

💥NGO በማንኛውም

     🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
     🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
     🔹ደሞዝ: 18,500+

💥ሹፌር በሁሉም

     🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
     🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ:13,500+

💥ስልክ ኦፕሬተር

     🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ: 6500

💥ጉዳይ አስፈፃሚ

     🔹የት/ደረጃ:10
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ:7000

💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ

    🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ፡4500

💥አካውንታንት

🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500

💥ካሸር አሰልጥኖ

🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500

💥ባርማን/ባሬስታ

🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት

💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት

     🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ: 3500


💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች

     🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
     🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ    
     🔹ደሞዝ፡ 4,000

💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)

🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000

ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006

👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
👍1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የመዘዋወር መብት ገድቧል” በሚል ተከሠሠ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ በትግራይ ተወላጆች ላይ “አድሏዊ አሠራር ተከትሏል” በሚል ክሥ ቀረበበት፡፡ አየር መንገዱ በበኩሉ፣ የፈጸመው የሰብአዊ መብት ጥሰት እንደሌለ ጠቅሶ ምላሽ ሰጥቷል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ከትግራይ ክልል ተነሥተው ወደ ዐዲስ አበባ የሚጓዙ የትግራይ ተወላጆችን የመዘዋወር መብት ገድቧል፤ ሲል፣ “ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች” የተሰኘ ድርጅት፣ ለፌደራሉ ከፍተኛ

ፍርድ ቤት ክሥ አቀረበ። ድርጅቱ በአቀረበው የክሥ ዝርዝር ላይ፣ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት፣ በፕሪቶርያው ስምምነት ከቆመ በኋላ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታኅሣሥ 19 ቀን 2015 ዓ.ም. ወደ መቐለ በረራ መጀመሩን አውስቷል፡፡ ኾኖም፣ ጥር 4 ቀን 2015 ዓ.ም. በተላለፈ የኢሜይል መልዕክት፣ በአየር መንገዱ በረራ ላይ ገደብ መጣሉን ያመለክታል። በዚኽም፣ አየር መንገዱ ከመቐለ ወደ ዐዲስ አበባ እና ከሽረ ወደ ዐዲስ አበባ የሚጓዙትን ሰዎች መብት መጣሱን ያመለክታል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበኩሉ፣ ክሡን ተቃውሞ በጹሑፍ ለፍርድ ቤቱ በሰጠው ምላሽ፣ “ተከሣሽ፣ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰጥ ማንኛውም ተቋም፣ ለአገልግሎቱ መክፈል ለሚችሉ ተጠቃሚዎች አገልግሎቱን ያቀርባል እንጂ፣ ከሣሽ እንደሚሉት፣ በትውልድ ቦታ ወይም ማንነት ላይ ተመሥርቶ ልዩነት አያደርግም፤” ብሏል፡፡

ከዚኽም በተጨማሪ፣ ድርጅቱ ባቀረበው የክሥ ዝርዝር ላይ፣ አየር መንገዱ፥ “ሁሉም ሰዎች በሕግ ፊት እኩል ናቸው፤” የሚለውን የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 32ን ተላልፏል የሚል ክሥ ተጠቅሷል። አካሔዱ፣ የትግራይ ተወላጆችን በእኩልነት የመገልገል ሕገ መንግሥታዊ መብትን የጣሰ እንደኾነ፣ የድርጅቱ የሕግ አማካሪ አቶ መብርሂ ብርሃነ ገልጸው፣ ኹኔታው፥ ተጓዦችን ለእንግልት ከመዳረጉም ባሻገር፣ ለሕገ ወጥ አሠራር በር መክፈቱን ተናግረዋል፡፡

አየር መንገዱ ባቀረበው የክሥ መቃወሚያ፣ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 60 ዓመት የኾኑ የትግራይ ተወላጆችን ትኬት እንዳይቆርጡ ክልከላ ለማስተላለፍ፣ በሕግ የተሰጠው መንግሥታዊ ሥልጣን እንደሌለው ገልጿል፤ የተባለውንም ክልከላ “አላደረግኹም” ብሏል፡፡

አየር መንገዱ፣ በማቋቋሚያ ደንቡ ከተሰጠው አገልግሎት ውጪ፣ በሕግ ለሌሎች የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የተሰጡትን፣ የቁጥጥር ወይም የሕግ ማስከበር ሥራዎች እንደማያከናውንና የተባለው “የዕድሜ ገደብ ክልከላ”ም ተከሣሽን እንደማይመለከት አስገንዝቧል፡፡

አሁን ላይ፣ እንደ ማንኛውም የሀገር ውስጥ በረራ፣ ከመቐለ ወደ ዐዲስ አበባ ወይም ከሽረ ወደ ዐዲስ አበባ፣ ያለምንም ልዩነት በረራዎች እየተደረጉ በመኾናቸው፣ ፍርድ ቤቱ ክሡን ዘግቶ እንዲያሰናብተው አየር መንገዱ በክሥ መቃወሚያው ጠይቋል፡፡

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
1
የኦሮሞ ፌደራሊስት ፓርቲ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር እና በአዲስ አባባ መንግሥት የሚካሄደውን የግለሰብ ቤቶችንና ቤተ እምነቶችን የማፍረስ ዘመቻ እንዲቆም ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።

ፓርቲው የቤት ማፍረስ ዘመቻው ቆሞ፣ ባለሥልጣናት የውሳኔውን ሕጋዊነትና አተገባበር እንደገና እንዲፈትሹ ጥሪ አድርጓል። ፓርቲው ድርጊቱን፣ ጊዜውን ያላገናዘበ፣ አማራጭ መፍትሄዌችን ከግምት ያላስገባ፣ ሕጋዊ አካሄድን ያልተከተለ እና በተሳሳተ ፖሊሲ ላይ የተመሠረተ በማለት ተችቶታል። ዘመቻው በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ቤት አልባ ያደረገና መስጅዶች እና የኦርቶዶክስና ፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያናትን ጭምር ያፈረሰ መኾኑን ገልጧል።

በተያያዘ ዜና የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር የተካሄደውን የመስጅዶች ማፍረስ ድርጊት "አንዳንድ አካላት ለፖለቲካ ዓላማቸው መጠቀሚያ ለማድረግ እየሞከሩ" ነው በማለት ከሷል።

ቀደም ሲል ያቋቋመው ኮሚቴ ለችግሩ መፍትሄ ለመፈለግ ከመንግሥት ጋር እየሠራ መኾኑን የገለጠው ምክር ቤቱ፣ ሕዝበ ሙስሊሙ ውጤቱን በትዕግስት እንዲጠብቅ አሳስቧል። የኦሮሚያ ክልል መንግሥት የቤት ማፍረስ ዘመቻው በእምነት ተቋማት ላይ ያነጣጠረ አይደለም በማለት ትናንት የሰጠውን መግለጫ፣ ምክር ቤቱ እንዳልተቀበለው ገልጧል።

[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረዉ እርዳታ ሊቀጥል መሆኑ ተገለፀ፡፡

ወደ ትግራይ ክልል የሚገባዉ እርዳታ በተለያዩ ህገ ወጥ ምክንያቶች ተቋርጦ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን በዚህም ቁጥራቸዉ ቀላል የማይባል ዜጎች ለከፋ የምግብ እጦት ተዳርገዉ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡የአለም የምግብ ፕሮግራም እንዲሁም የአሜሪካዉ ተራድኦ ድርጅት ዩ ኤስ አይ ዲ እየተላኩ ያሉት የእርዳታ ቁሳቁሶች በአግባቡ እየደረሱ ባለመሆኑ ምክንያት ድርጊቶቹ እስኪጣሩ ድረስ እርዳታ ማቋረጡን አሳዉቆ ነበር፡፡

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለአሐዱ በሰጠዉ መረጃ መሰረት የእርዳታ ስራዉ መልሶ ሊቀጥል መሆኑን አመላክቷል፡፡በዚህም በሚቀጥሉት 72 ሰአታት ዉስጥ እረዳታዎችን የመዉሰድ ስራዉ ሊጀመር እንደሚችል የተናገሩት የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዉ አቶ አታለል አቡሃይ ናቸዉ፡፡

ተፈጥሮ የነበረዉን ችግር ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በመሆን ክትትል እናደርጋለን ነገር ግን እርዳታዉ መቀጠል አለበት በሚል በተደረገዉ ዉይይት መሰረት እንዲቀጥል መደረጉንም አንስተዋል፡፡ከዚሁ ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የአሜሪካዉ ተወካይ ማይክ ሀመር በቀጠናዉ ባሉ ችግሮች ላይ እና በፕሪቶሪያ ስለተደረገዉ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዉይይታ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ይታወቃል፡፡

[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
“በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምረቃ መርሐግብር ላይ መሳተፍ የሚችሉት የመዉጫ ፈተናዉን ያለፉ ተማሪዎች ብቻ ናቸዉ“- የትምህርት ሚኒስቴር

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምረቃ መርሐግብር ላይ መሳተፍ የሚችሉት የመዉጫ ፈተናዉን ያለፉ ተማሪዎች ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።ሚኒስቴሩ ከፈተና አስተዳደር እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ፤ ለኹሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም የክልል ትምህርት ቢሮዎች በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ግንቦት 23/2015 የተፈረመ ደብዳቤ ልኳል።

በደብዳቤውም ሚኒስቴሩ የፈተና ቀናትን ያሳወቀ ሲሆን፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምረቃ መርሐ ግብር ቀናቸዉንም ወስኗል። በዚህም መሰረት ተቋማቱ የተማሪዎቻቸዉን የምረቃ መርሐግብር ከ ሐምሌ 11 እስከ 16 ባሉት ቀናት ማከናወን እንዳለባቸዉ አሳስቧል።በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይም መሳተፍ የሚችሉት የመዉጫ ፈተናዉን ያለፉ ተማሪዎች ብቻ መሆናቸዉን ጠቅሷል።

በሌላ በኩል፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የ12ኛ ክፍል ሬሚዲያል መርሐግብር ተማሪዎቻቸዉን ዉጤት እና ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርስቲ ተማሪነት መብቃታቸዉን እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ እንዲያሳዉቁኝ ብሏል።የ2015 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ከ ሐምሌ 19 እስከ 30/2015 መመዘኛዉን የሚወስዱ እንደመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅታቸዉን ከሐምሌ 16 ቀን ጀምሮ ለዚሁ ለፈተናዉ ብቻ መሆን እንዳለበት ገልጿል።

በ2015 የመዉጫ ፈተና ለመዉሰድ የተመዘገቡ እጩ ምሩቃን እና ባለፉት ዓመታት የህግ ትምህርት የመዉጫ ፈተና ወስደዉ ማለፊያ ዉጤት ያላስመዘገቡ ተማሪዎች ከ ሐምሌ 3 እስከ 8 ባሉት ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች እንዲፈተኑ እና ሐምሌ 10 ቀንም ዉጤታቸዉ የሚታወቅበት መሆኑንም ሚኒስቴሩ ጨምሮ አስታዉቋል።

[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
በአንዋር መስጊድ አካባቢ የጸጥታ ሀይሎች ተኩስ መክፈታቸው ተሰማ።

ስማቸው ለደህንነታቸው ሲባል እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የዓይን እማኝ ለአሻም አንደነገሯት ‹ በአንዋር መስጂድ አካባቢ የተቃውሞ ሰልፍ ባይኖርም የጸጥታ ሀይሎች በቦታው ተኩስ መክፈታቸውን እና በርካታ ሰዎች ተጎድተዋል ›

ከአዲስ አበባ ፖሊስ አልያም ከሌላ ገለልተኛ ተቋም ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ማረጋገጫ ባይሰጥበትም ‹ በተከፈተው ተኩስ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን የአይን እማኙ › ለአሻም አረጋግጠዋል።

በተመሳሳይ ባለፈው ሳምንት ዐርብ ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ.ም በአንዋር መስጂድ ውስጥ እና በተለያዩ አካባቢዎች በሸገር ከተማ በመንግስት አካላት በፈረሱ መስጂዶች ጉዳይ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ተቃውሞ የጸጥታ አካላት በወሰዱት እርምጃ የሁለት ሰዎ ህይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ግንቦት 23 እና 24 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጡት መግለጫ ማረጋገጣቸው ይታወሳል፡፡

Via Asham
@YeneTube @FikerAssefa
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው

Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy

Telegram : @Eyobtravel
Call +251921256367 or 0987971996
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL

Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ኡስታዝ አቡበከር አህመድ

አስቸኳይ መልዕክት ለመንግስት የፀጥታ ኃይሎች

በታላቁ አንዋር መስጂድ የጁምዓ ሰላቱን ለመስገድ ከቤቱ የወጣን እና በመስጂድ ያለን ንፁሃን ህዝበ ሙስሊም ላይ ያለምንም ርህራሄ በጥይት የሀይል እርምጃ መውሰድ ኢ ሰብዓዊ ተግባር ነው::

ባዶ እጁን ለሰላት በወጡ ንፁሀን ላይ እየተወሰደ ያለውን የኃይል እርምጃ የፀጥታ ኃይሎች ያቆሙ ዘንድ አሳስባለሁ።

በመስጂዱ ተጠልለው የሚገኙ እና ያለህራሄ በጥይት ተመትተው በመስጂዱ ውስጥ እና ዙሪያውን ወድቀው የሚገኙት ወንድሞቻችን በአስቸኳይ ወደ ህክምና ቦታ ይወሰዱ ዘንድ አምቡላንስ ወደ ቦታው እንዲገባ መንገዱን ክፍት ልታደርጉ ይገባል።

@Yenetube @Fikerassefa
ዘመነ ካሴ ነፃ ነህ መባሉ ተሰማ!

መስከረም ወር 2015 በቁጥጥር ሥር የዋለው ዘመነ ካሴ፤ ዛሬ ግንቦት 25 /2015 በባህርዳር ከተማ እና አካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት “ነፃ ነህ” መባሉ ተሰምቷል።።ዘመነ ካሴ በመስከረም ወር በቁጥጥር ሥር ውሎ መስከረም 23/ 2015 በባህርዳር እና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርቦ የ7 ቀናት ቀጠሮ ተሰጥቶት እንደነበር የሚታወስ ነው።

ምርመራውን የያዘው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የምርመራ ቡድን "በተሰጠኝ 10 ቀናት ውስጥ ምርመራዬን ማጠናቀቅ አልቻልኩም" በማለት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲሰጠው ጠይቋል።የዘመነ ካሴ ጠበቆችም ወንጀል የተባለውን ጉዳይ ለማጣራት በሚል ፖሊስ ላለፉት አራት ወራት ያጣራ በመሆኑ እና ፍርድ ቤቱ ባለፈው ችሎት ውሎ የፈቀደው 10 ቀናት በቂ መሆኑን እና ሌሎችን መከራከሪያዎች አቅርበዋል፡፡ ስለዚህም ”የጊዜ ቀጠሮ መስጠት አያስፈልግም“ በማለት ተከራክረው ዘመነ ካሴ በዋስ እንዲለቀቅ ለፍርድ ቤቱ ጠይቀዋል።

የምርመራ ቡድኑ ያቀረበው ምክንያት በቂ አይደለም ያለው ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ መርማሪ ቡድኑ ከጠየቀው 14 ቀናት ውስጥ የ7 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ በመስጠት ፖሊስ እስከ ጥቅምት 01/2015 ድረስ ምርመራውን እንዲያጠናቅቅ ትዕዛዝ ተሰጥቶት፤ ዘመነ ካሴም ወደ ባህርዳር ማረሚያ ቤት መመለሱን ከዚህ ቀደም መዘገቡ ይታወሳል።"በከባድ የሰው መግደል ወንጀል" ተከሶ የነበረው የዘመነ ካሴ ጠበቆች የክስ መቃወሚያ ማቅረባቸውን ተከትሎ፤ ዐቃቤ ሕግ መልስ ለመስጠት የክስ ችሎት ለማሰማት ጊዜ ይሰጠኝ ማለቱም አይዘነጋም።

ፍርድ ቤቱም ዐቃቤ ሕግ በጠየቀው መሠረት ለኅዳር 12/2015 ቀን ዘጠኝ ሰዓት በድጋሜ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶ፤ ዘመነ ካሴ ለፍርድ ቤቱ የቃልና የጽሑፍ አቤቱታን እንዲያቀርብ ተደርጓል።በመጨረሻም ዛሬ ግንቦት 25 /2015 ቀን ሰባት ሰዓት በዋለው ችሎት፤ ዘመነ ካሴ ከወንጀል ነፃ ነህ መባሉ ተሰምቷል።ይህ ዘገባ እስተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ዘመነ ከማረሚያ ቤት እንዳልወጣ ማወቅ ተችሏል።

[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
Photo
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ በአንዋር መስጅድ በደረሰው "ሁከት" እና "አለመረጋጋት" ጸጥታ ኃይሎች በወሰዱት ርምጃ "ከፍተኛ ጉዳት" መድረሱን መረዳቱን ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

በሸገር ከተማ አስተዳደር የመስጅዶች መፍረስ "ሙስሊሙን ኅብረተሰብ አስቆጥቷል" ያለው ጉባኤው፣ ጸጥታ ኃይሉ "የዜጎችን ሰላምና ደኅንነት የማስጠበቅ ተግባሩን በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያከናውን" ጥሪ አድርጓል።

ጉባኤው፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ችግሩን ከመንግሥት ጋር ተነጋግሮ እስኪፈታ ሙስሊሞች በትዕግሥት እንዲጠብቁም ጠይቋል።

@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የመዘዋወር መብት ገድቧል” በሚል ተከሠሠ! የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ በትግራይ ተወላጆች ላይ “አድሏዊ አሠራር ተከትሏል” በሚል ክሥ ቀረበበት፡፡ አየር መንገዱ በበኩሉ፣ የፈጸመው የሰብአዊ መብት ጥሰት እንደሌለ ጠቅሶ ምላሽ ሰጥቷል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ከትግራይ ክልል ተነሥተው ወደ ዐዲስ አበባ የሚጓዙ የትግራይ ተወላጆችን የመዘዋወር መብት ገድቧል፤ ሲል፣ “ቅድሚያ ለሰብአዊ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከትግራይ የሚነሱና ወደ ትግራይ የሚጓዙ መንገደኞች ላይ "ብሄርን፣ ጾታንና የትኬት ዋጋን መሠረት ያደረገ አድልዖ ይፈጽማል" ተብሎ የቀረበብኝ ውንጀላ "ሐሰተኛ ውንጀላ ነው" ሲል በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መግለጫ አስተባብሏል።

በፌደራል መንግሥቱና ሕወሃት መካከል የተደረሰውን የግጭት ማቆም ስምምነት ተከትሎ፣ ታህሳስ 20 ላይ ወደ መቀሌ ከዚያም ወደ ሽሬ ከተሞች በረራ መጀመሩን የጠቀሰው አየር መንገዱ፣ በአሁኑ ወቅት ወደ ሁለቱ ከተሞች በቀን ዘጠኝ በረራዎችን እያደረገ መኾኑን ገልጧል። አየር መንገዱ "ብሄርን፣ ጾታንና ዕድሜን መሠረት ያደረገ አድልዖ" እንደማያደርግና መንገደኞችን የብሄር ማንነት ሰነድ እንደማይጠይቅ ገልጧል። አየር መንገዱ የመንገደኞችን ፍላጎት እያጠናኹ ወደፊት ወደ ክልሉ የማደርገውን በረራ እጨምራለኹ በማለትም ቃል ገብቷል።

[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ በአንዋር መስጅድ በደረሰው "ሁከት" እና "አለመረጋጋት" ጸጥታ ኃይሎች በወሰዱት ርምጃ "ከፍተኛ ጉዳት" መድረሱን መረዳቱን ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በሸገር ከተማ አስተዳደር የመስጅዶች መፍረስ "ሙስሊሙን ኅብረተሰብ አስቆጥቷል" ያለው ጉባኤው፣ ጸጥታ ኃይሉ "የዜጎችን ሰላምና ደኅንነት የማስጠበቅ ተግባሩን በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያከናውን" ጥሪ አድርጓል።…
ከፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የተሰጠ መግለጫ

ህዝበ ሙስሊሙ ለሀገራችን ሰላምና ደህንነት መረጋገጥ ጽኑ እምነት ያለው፣ ሀገር እየጠበቀ፣ እየገነባና የራሱን ድርሻ እያበረከተ መሆኑ ይታወቃል።

ሰሞኑን መስጅዶች ፈርሰዋል በሚል ምክንያት በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ቢሆንም የፀጥታ አካላት የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ መስዋዕትነት ከፍለው የከተማውን ሰላም ማረጋጋታቸው የሚታወቅ ነው።

ሌላ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስም የአዲስ አበባ ፖሊስ የከተማውን ሰላምና ደህንነት ለማወክ የሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ በሰጠው መግለጫ ማሳሰቡ ይታወሳል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ግንቦት 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ መስጅዶች የተካሄደው የጁምአ ሶላት በሰላም ተጠናቋል።

የኢትዮጵያ እና የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤቶች ያስተላለፉትን ሰላማዊ መልዕክት በመተላለፍ በታላቁ አንዋር መስጅድ የጁምዓ ሶላት በሰላም ተጠናቆ ህዝብ ሙስሊሙ እየተመለሰ ባለበት ሁኔታ ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ የሴራ ቡድኖች የሰላቱን ሰላማዊ ሥነ-ሥርዓት ለማስከበር በተሰማሩ የፀጥታ አካላት ላይ ጉዳት ለማድረስ በተነሳ ረብሻ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በተወሰኑ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል።

በንብረት ላይም እስከ አሁን ግምቱ ያልተወቀ ኪሳራ የደረሰ ሲሆን ለፀጥታ ሥራ በተሰማሩ 63 የፖሊስ አመራር እና አባላት ላይ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰ መሆኑን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል።

ፀረ-ሰላም ኃይሎች የእምነቱ ተከታዮች በህጋዊ መንገድ ያቀረቡትን ጥያቄ በመጥለፍ የራሳቸውን እኩይ ዓላማ ለማሳካት ረብሻውን ወደ ሌሎች አካባቢዎች ለማዛመት ያደረጉት ጥረት የፀጥታ ኃይሉ፣ ህዝበ ሙስሊሙ እና የሀይማኖቱ አባቶች በጋራ በመሆን ባደረጉት ርብርብ መቆጣጠር ተችሏል፡፡

ግብረ-ኃይሉ የከተማውን ብሎም የሀገራችንን ሠላምና ደህንነት ለማስከበር የጀመረውን ህግ የማስከበር ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል እየገለፀ የደረሰውን አጠቃላይ ጉዳት እና በህገ-ወጥ ተግባሩ ላይ የተሳተፉ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ በመቀጠል በቀጣይ ውጤቱን ለህዝቡ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል።

ሰላም የሁሉም የእምነት ተቋማት የአስተምሮታቸው መሠረት በመሆኑ ህዝበ ሙስሊሙ የሚያነሳውን ማንኛውንም ጥያቄ በህግ አግባብ በሰላማዊ መንገድ ማስተናገድ የሚቻልበት ሥርዓት መኖሩን በመገንዘብ ለፀረ-ሠላም ኃይሎች መጠቀሚያ ሳይሆን የፀጥታ አካላት የከተማውን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚያደርጉትን ጥረት በመደገፍ ህዝበ ሙስሊሙ የዜግነት ድርሻውን እንዲወጣ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይሉ ጥሪውን ያቀርባል።

የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል
ግንቦት 25 ቀን 2015 ዓ.ም
አዲስ አበባ

@YeneTube @FikerAssefa
👍1
       👉   _ አስደሳች ዜና

   በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
       አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።

መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉  _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና  ::
👉  _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
   👉  _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
  👉  _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር  እና በሌሎች ነገሮች።
   _  👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
  👉  _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
    👉_  ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና         
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
  👉   _  አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
  👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
   👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ  ንግድ -ግብርና  ወይም በትምህርት ዙሪያ
  👉 _  በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ  ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉_  በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
     👉_  ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
      👉_  ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉 _  እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
  👉  _  ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።

አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ

ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ

የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
  እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
        ☎️  0912718883
               0917040506
1
🔥🔥አስቸኳይ ክፍት የስራ ቅጥር💥💥

🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል። 

🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።

💥NGO በማንኛውም

     🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
     🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
     🔹ደሞዝ: 18,500+

💥ሹፌር በሁሉም

     🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
     🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ:13,500+

💥ስልክ ኦፕሬተር

     🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ: 6500

💥ጉዳይ አስፈፃሚ

     🔹የት/ደረጃ:10
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ:7000

💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ

    🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ፡4500

💥አካውንታንት

🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500

💥ካሸር አሰልጥኖ

🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500

💥ባርማን/ባሬስታ

🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት

💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት

     🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
     🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
     🔹ደሞዝ: 3500


💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች

     🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
     🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ    
     🔹ደሞዝ፡ 4,000

💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)

🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000

ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006

👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
👍1