የዳያስፖራ አባላት የገንዘብ፣ ጉዞ እና መዋእለ ንዋይ እቀባ ዘመቻ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጀምረዋል።
ውጭ ሃገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሲቪል ማኅበራት «ግፈኛ አገዛዝ» ያሉት መንግሥት ላይ የገንዘብ ተጽእኖ ለማሳደር ዘመቻ ጀምረዋል። ማኅበራቱ ዘመቻቸው፦ ኢትዮጵያ ውስጥ በገዢው ብልጽግና መንግሥት ይፈጸማል ያሉትን ኢ-ፍትኃዊነትና ዘረኝነት በመቃወም፤ ትኩረቱ ፍትሕ ላይ ያተኮረ መሆኑንም ገልጸዋል። ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራው ማኅበረሰብም ወደ ሀገር ቤት የሚልከውን ገንዘብ በባንኮች እንዳይጠቀም ጥሪ አስተላልፈዋል። ሰዎች ወደ ኢትዮጵያ የሚያደረጓቸውን ጎዞዎች እንዲያቋርጡ እና መዋእለ ንዋይ ፍሰት (ኢንቨስትመንት) ለማደርግ የሚደረጉ ሂደቶች በአጠቃላይም መቋረጥ አለበት ብለዋል።
ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚንሥትር አህመድ ሽዴ ባቀረቡት ዘገባ፦ የፌድራል መንግሥት የበጀት ጉድለት እንደገጠመው ይፋ አድርገዋል።የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በሀገሪቱ ኤኮኖሚ ላይ 28 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ኪሳራ ማድረሱን ዐሳውቀዋል ። ሚንስትሩ ጉድለት ያሉትን ለመሸፈንም ከአገር ውስጥ 194.6 ቢሊዮን ብር በብድር መንግስት መውሰዱን ገልጸዋል። «ብድሩም የተገኘው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጥታ ብድር፣ ከትሬዠሪ ቦንድ እንዲሁም ከትሬዠሪ ቢል ነው።ካሉት የፋይናንስ ተቋማት 194.6 ቢሊዮን ብር የበጀት ጉድለቱን ለመሸፈን ሬይዝ ተደርጓል»ም ብለዋል ። መንግስት ከፍተኛ የገንዘብ ችግር እንደገጠመው፤ የኑሮ ውድነቱም በከፍተኛ ደረጃ ማኅበረሰቡን እንዳማረረው የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ውጭ ሃገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሲቪል ማኅበራት «ግፈኛ አገዛዝ» ያሉት መንግሥት ላይ የገንዘብ ተጽእኖ ለማሳደር ዘመቻ ጀምረዋል። ማኅበራቱ ዘመቻቸው፦ ኢትዮጵያ ውስጥ በገዢው ብልጽግና መንግሥት ይፈጸማል ያሉትን ኢ-ፍትኃዊነትና ዘረኝነት በመቃወም፤ ትኩረቱ ፍትሕ ላይ ያተኮረ መሆኑንም ገልጸዋል። ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራው ማኅበረሰብም ወደ ሀገር ቤት የሚልከውን ገንዘብ በባንኮች እንዳይጠቀም ጥሪ አስተላልፈዋል። ሰዎች ወደ ኢትዮጵያ የሚያደረጓቸውን ጎዞዎች እንዲያቋርጡ እና መዋእለ ንዋይ ፍሰት (ኢንቨስትመንት) ለማደርግ የሚደረጉ ሂደቶች በአጠቃላይም መቋረጥ አለበት ብለዋል።
ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚንሥትር አህመድ ሽዴ ባቀረቡት ዘገባ፦ የፌድራል መንግሥት የበጀት ጉድለት እንደገጠመው ይፋ አድርገዋል።የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በሀገሪቱ ኤኮኖሚ ላይ 28 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ኪሳራ ማድረሱን ዐሳውቀዋል ። ሚንስትሩ ጉድለት ያሉትን ለመሸፈንም ከአገር ውስጥ 194.6 ቢሊዮን ብር በብድር መንግስት መውሰዱን ገልጸዋል። «ብድሩም የተገኘው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጥታ ብድር፣ ከትሬዠሪ ቦንድ እንዲሁም ከትሬዠሪ ቢል ነው።ካሉት የፋይናንስ ተቋማት 194.6 ቢሊዮን ብር የበጀት ጉድለቱን ለመሸፈን ሬይዝ ተደርጓል»ም ብለዋል ። መንግስት ከፍተኛ የገንዘብ ችግር እንደገጠመው፤ የኑሮ ውድነቱም በከፍተኛ ደረጃ ማኅበረሰቡን እንዳማረረው የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ ኅብረት በትግራይ ክልል ተዋጊዎችን ማሰናበት እና መልሶ ማዋሐድ በአፋጣኝ እንዲተገበር አሳሰበ!
በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መሠረት፣ “የትግራይ ተዋጊዎች ኃይል” የተባለውን ታጣቂ አደረጃጀት የማፍረስ ሒደት እና ተዋጊዎችን ወደ ሰላማዊ ኑሮ መልሶ የማዋሐድ፣ እንዲሁም ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለስ ሥራዎች፣ በአስቸኳይ ሊተገበሩ እንደሚገባ፣ የአፍሪካ ኅብረት አሳሰበ፡፡አህጉራዊ ኅብረቱ፣ በፌዴራል መንግሥቱ እና በህወሓት መካከል፣ ባለፈው ጥቅምት ወር በፕሪቶርያ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ትግበራ ሒደት መገምገሙን፣ በአወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡በጉዳዩ ላይ፣ የትግራይ ክልል የኮምዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤትንና የፖለቲካ ሳይንስ ምሁርን አስተያየት ጠይቀናል፡፡
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት በእና በህወሓት መካከል፣ ባለፈው ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ-ፕሪቶርያ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ትግበራ ሒደት የሚከታተለው እና የሚቆጣጠረው የአፍሪካ ኅብረት ቡድን፣ ትላንት ረቡዕ፣ ግንቦት 16 ቀን 2015 ዓ.ም.፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት፣ ከህወሓት እንዲሁም ከኢጋድ ተወካዮች ጋራ በመኾን፣ አፈጻጸሙን መገምገሙን፣ የአፍሪካ ኅብረት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል::በዘላቂነት ተኩስ የማቆም ስምምነቱ መሠረት፣ የትግራይ ተዋጊዎች ከባድ ትጥቆችን እንደፈቱ፣ ቀላል እና መካከለኛ ትጥቆችን ደግሞ በማስረከብ ሒደት ላይ እንዳሉ መግለጫው አመልክቷል፡፡
በትግራይ ክልል፥ ያልተገደበ ሰብአዊ ርዳታ እንዲገባ ማመቻቸት፣ መሠረታዊ አገልግሎቶች ማለትም የጤና፣ የትራንስፖርት፣ የንግድ እንቅስቃሴ መጀመር እና የትምህርት ቤቶች በአብዛኛው የክልሉ አከባቢዎች ዳግም መከፈት የሚሉት፣ በጋራ ግምገማው በአዎንታዊነት መጠቀሳቸውን መግለጫው ጠቅሷል፡፡በሌላ በኩል፣ በጦርነቱ ወቅት፣ በትግራይ ክልል የነበረውን የተዋጊዎች አደረጃጀት ማፍረስ እና ወደ ሰላማዊ ኑሮ መልሶ የማደራጀት ሥራው፣ በአፋጣኝ መተግበር እንዳለበት የጋራ ግምገማው ማሳሰቡን መግለጫው አመልክቷል፡፡
ነገ ዐርብ፣ ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ.ም.፣ የሰላም ስምምነቱ ፈራሚ የኾነው ህወሓት፥ የተዋጊዎቹን፣ የመካከለኛ እና ቀላል የጦር መሣርያዎች፣ ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እንደሚያስረክብና ተዋጊዎቹን የማሰናበት ሥራ ደግሞ በይፋ እንደሚጀመር ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነት በመጠበቅ ረገድ፣ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለሱ ሥራም እንዲተገበር፣ የአፍሪካ ኅብረት በመግለጫው አሳስቧል፡፡
የትግራይ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ሓላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም፣ በሰላም ስምምነቱ መሠረት፣ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው ከመመለሳቸው አስቀድሞ፣ የውጭ ወታደሮች እና የኢትዮጵያ መከላከያ ያልኾኑ ኃይሎች፣ ከክልሉ መውጣት ይገባቸዋል፤ ብለዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ማብራርያ የሰጡን፣ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር አቶ ገብረ መድኅን ገብረ ሚካኤል፣ የትጥቅ መፍታቱ እና ተዋጊዎችን በትኖ ወደ ቀድሞ ሕይወት የመመለሱ ሥራ፣ ከሌሎች አገሮች ተሞክሮ አኳያ፣ ጊዜ የሚወስድ ተግባር እንደኾነ ጠቅሰው፣ በፕሪቶርያው ስምምነት አተገባበር ግን፣ “ሒደቱ እየተቀላጠፈ ነው፤” በማለት ተናግረዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ባወጣው መግለጫ፣ በአብዛኛው የክልሉ አካባቢዎች፣ መሠረታዊ ሕዝባዊ አገልግሎቶች ተጀምሯል፤ የተባለው፣ “የተጋነነ አገላለጽ ነው፤ ገና ብዙ መሥራት ያስፈልገዋል፤” ብለዋል፣ አቶ ገብረ መድኅን፡፡የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ፣ የሰላም ስምምነት ሂደቱ እንዳይደናቀፍ ፣ በትኩረት ሊሠሩ ይገባል ያሏቸውንም ጉዳዮች አንሥተዋል፡
የፕሪቶርያውን የሰላም ስምምነት ትግበራ የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው ቡድን፣ ሥራው፥ እስከ ታኅሣሥ 2023 እንዲቀጥልም፣ በትላንትናው ዕለት መወሰኑን፣ የኅብረቱ መግለጫ አስታውቋል፡፡በመጨረሻም፣ የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት፣ “ለኣፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ” በሚለው አህጉራዊ መርሕ መሠረት፣ ጉዳዩ እልባት እንዲያገኝ እያሳዩ ለሚገኙት ተነሣሽነት እና ትብብር፣ ኅብረቱ በመግለጫው አመስግኗል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መሠረት፣ “የትግራይ ተዋጊዎች ኃይል” የተባለውን ታጣቂ አደረጃጀት የማፍረስ ሒደት እና ተዋጊዎችን ወደ ሰላማዊ ኑሮ መልሶ የማዋሐድ፣ እንዲሁም ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለስ ሥራዎች፣ በአስቸኳይ ሊተገበሩ እንደሚገባ፣ የአፍሪካ ኅብረት አሳሰበ፡፡አህጉራዊ ኅብረቱ፣ በፌዴራል መንግሥቱ እና በህወሓት መካከል፣ ባለፈው ጥቅምት ወር በፕሪቶርያ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ትግበራ ሒደት መገምገሙን፣ በአወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡በጉዳዩ ላይ፣ የትግራይ ክልል የኮምዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤትንና የፖለቲካ ሳይንስ ምሁርን አስተያየት ጠይቀናል፡፡
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት በእና በህወሓት መካከል፣ ባለፈው ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ-ፕሪቶርያ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ትግበራ ሒደት የሚከታተለው እና የሚቆጣጠረው የአፍሪካ ኅብረት ቡድን፣ ትላንት ረቡዕ፣ ግንቦት 16 ቀን 2015 ዓ.ም.፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት፣ ከህወሓት እንዲሁም ከኢጋድ ተወካዮች ጋራ በመኾን፣ አፈጻጸሙን መገምገሙን፣ የአፍሪካ ኅብረት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል::በዘላቂነት ተኩስ የማቆም ስምምነቱ መሠረት፣ የትግራይ ተዋጊዎች ከባድ ትጥቆችን እንደፈቱ፣ ቀላል እና መካከለኛ ትጥቆችን ደግሞ በማስረከብ ሒደት ላይ እንዳሉ መግለጫው አመልክቷል፡፡
በትግራይ ክልል፥ ያልተገደበ ሰብአዊ ርዳታ እንዲገባ ማመቻቸት፣ መሠረታዊ አገልግሎቶች ማለትም የጤና፣ የትራንስፖርት፣ የንግድ እንቅስቃሴ መጀመር እና የትምህርት ቤቶች በአብዛኛው የክልሉ አከባቢዎች ዳግም መከፈት የሚሉት፣ በጋራ ግምገማው በአዎንታዊነት መጠቀሳቸውን መግለጫው ጠቅሷል፡፡በሌላ በኩል፣ በጦርነቱ ወቅት፣ በትግራይ ክልል የነበረውን የተዋጊዎች አደረጃጀት ማፍረስ እና ወደ ሰላማዊ ኑሮ መልሶ የማደራጀት ሥራው፣ በአፋጣኝ መተግበር እንዳለበት የጋራ ግምገማው ማሳሰቡን መግለጫው አመልክቷል፡፡
ነገ ዐርብ፣ ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ.ም.፣ የሰላም ስምምነቱ ፈራሚ የኾነው ህወሓት፥ የተዋጊዎቹን፣ የመካከለኛ እና ቀላል የጦር መሣርያዎች፣ ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እንደሚያስረክብና ተዋጊዎቹን የማሰናበት ሥራ ደግሞ በይፋ እንደሚጀመር ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነት በመጠበቅ ረገድ፣ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለሱ ሥራም እንዲተገበር፣ የአፍሪካ ኅብረት በመግለጫው አሳስቧል፡፡
የትግራይ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ሓላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም፣ በሰላም ስምምነቱ መሠረት፣ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው ከመመለሳቸው አስቀድሞ፣ የውጭ ወታደሮች እና የኢትዮጵያ መከላከያ ያልኾኑ ኃይሎች፣ ከክልሉ መውጣት ይገባቸዋል፤ ብለዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ማብራርያ የሰጡን፣ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር አቶ ገብረ መድኅን ገብረ ሚካኤል፣ የትጥቅ መፍታቱ እና ተዋጊዎችን በትኖ ወደ ቀድሞ ሕይወት የመመለሱ ሥራ፣ ከሌሎች አገሮች ተሞክሮ አኳያ፣ ጊዜ የሚወስድ ተግባር እንደኾነ ጠቅሰው፣ በፕሪቶርያው ስምምነት አተገባበር ግን፣ “ሒደቱ እየተቀላጠፈ ነው፤” በማለት ተናግረዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ባወጣው መግለጫ፣ በአብዛኛው የክልሉ አካባቢዎች፣ መሠረታዊ ሕዝባዊ አገልግሎቶች ተጀምሯል፤ የተባለው፣ “የተጋነነ አገላለጽ ነው፤ ገና ብዙ መሥራት ያስፈልገዋል፤” ብለዋል፣ አቶ ገብረ መድኅን፡፡የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ፣ የሰላም ስምምነት ሂደቱ እንዳይደናቀፍ ፣ በትኩረት ሊሠሩ ይገባል ያሏቸውንም ጉዳዮች አንሥተዋል፡
የፕሪቶርያውን የሰላም ስምምነት ትግበራ የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው ቡድን፣ ሥራው፥ እስከ ታኅሣሥ 2023 እንዲቀጥልም፣ በትላንትናው ዕለት መወሰኑን፣ የኅብረቱ መግለጫ አስታውቋል፡፡በመጨረሻም፣ የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት፣ “ለኣፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ” በሚለው አህጉራዊ መርሕ መሠረት፣ ጉዳዩ እልባት እንዲያገኝ እያሳዩ ለሚገኙት ተነሣሽነት እና ትብብር፣ ኅብረቱ በመግለጫው አመስግኗል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የሙስሊሙ ማኀበረሰብ በሸገር ከተማ እየተፈፀመ ያለውን መስጂድ የማፍረስ ሒደት በመቃወም በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ አካኼደ።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የሸገር ከተማን መስጂድ ፈረሳ በመቃወም በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ!
በአዲሱ የሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈጸመ የሚገኘውን መስጂድ የማፍረስ ተግባር በመቃወም ሙስሊሙ ማኀበረሰብ በአዲስ አበባ አንዋር መስጂድ የተቃውሞ ሰልፍ አካሂዷል።የሰልፉ ዋነኛ ዓላማም በአዲሱ የሸገር ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የመስጂድ ፈረሳዎች በአስቸኳይ እንዲቆም ማሳሰብ መሆኑ ታውቋል።ይህንንም ተከትሎ የአዲስ አበባ ፖሊስ በአንዋር መስጂድ ላይ የተቃውሞ እያደረገ ያለውን ህዝበ ሙስሊም እንዲበተን ማድረጉም ተነግሯል።
የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ግንቦት 15/2015 በሰጠው መግለጫ፤ በከተማ አስተዳደሩ እየተካሄደ ያለውን የመስጂድ ፈረሳ ያወገዘ ሲሆን፤ ዛሬ ግንቦት 18/2015 በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ኹሉም መስጂዶች የጁምዓ ኹጥባ መልዕክት በከተማ አስተዳደሩ እየተከናወነ የሚገኘውን የመስጂድ ፈረሳው የተመለከተ እንዲሆን ማሳሰቡን መዘገባችን ይታወሳል።
ምክር ቤቱ በአዲሱ የሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ከረመዳን 1 ጀምሮ የፈረሱ መስጂዶች ቁጥር 19 መድረሳቸውን ያስታወቀ ሲሆን፤ እነዚህ የፈረሱት መስጂዶች በከተማ አስተዳደሩ ሥር በሚገኙት በቡራዩ መልካ ኖኖ፣ በኮዬ ፈጬ፣ በሰበታ፣ በፉሪ፣ በአጃምባና ሌሎችም አካባቢዎች እንደሆነ ገልጾ ነበር፡፡በተመሳሳይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጻፈው ደብዳቤ፤ በሸገር ከተማ እያፈረሱ ስላሉ መስጂዶች አስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጥ መጠየቁም ይታወሳል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲሱ የሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈጸመ የሚገኘውን መስጂድ የማፍረስ ተግባር በመቃወም ሙስሊሙ ማኀበረሰብ በአዲስ አበባ አንዋር መስጂድ የተቃውሞ ሰልፍ አካሂዷል።የሰልፉ ዋነኛ ዓላማም በአዲሱ የሸገር ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የመስጂድ ፈረሳዎች በአስቸኳይ እንዲቆም ማሳሰብ መሆኑ ታውቋል።ይህንንም ተከትሎ የአዲስ አበባ ፖሊስ በአንዋር መስጂድ ላይ የተቃውሞ እያደረገ ያለውን ህዝበ ሙስሊም እንዲበተን ማድረጉም ተነግሯል።
የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ግንቦት 15/2015 በሰጠው መግለጫ፤ በከተማ አስተዳደሩ እየተካሄደ ያለውን የመስጂድ ፈረሳ ያወገዘ ሲሆን፤ ዛሬ ግንቦት 18/2015 በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ኹሉም መስጂዶች የጁምዓ ኹጥባ መልዕክት በከተማ አስተዳደሩ እየተከናወነ የሚገኘውን የመስጂድ ፈረሳው የተመለከተ እንዲሆን ማሳሰቡን መዘገባችን ይታወሳል።
ምክር ቤቱ በአዲሱ የሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ከረመዳን 1 ጀምሮ የፈረሱ መስጂዶች ቁጥር 19 መድረሳቸውን ያስታወቀ ሲሆን፤ እነዚህ የፈረሱት መስጂዶች በከተማ አስተዳደሩ ሥር በሚገኙት በቡራዩ መልካ ኖኖ፣ በኮዬ ፈጬ፣ በሰበታ፣ በፉሪ፣ በአጃምባና ሌሎችም አካባቢዎች እንደሆነ ገልጾ ነበር፡፡በተመሳሳይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጻፈው ደብዳቤ፤ በሸገር ከተማ እያፈረሱ ስላሉ መስጂዶች አስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጥ መጠየቁም ይታወሳል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ተጀመረ!
የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ዛሬ ከመቀሌ ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ኩሐ በይፋ ተጀምሯል።በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ተወካይ ብርጋዴር ጀነራል ደርቤ መኩሪያ እንደገለጹት÷ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት በኢትዮጵያ አንጻራዊ ሰላም ሰፍኗል።
“ታጣቂዎች በዚህ ሰላም ተጠቅማችሁ የራሳችሁን ህይወት መቀየርና፥ በክልሉ ብሎም በኢትዮጵያ ልማት መሳተፍ፤ የተፈጠረውን ሰላምም ዘላቂ ለማድረግ መስራት ይኖርባችኋል” ብለዋል።
መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር በመተባበር ወደ መደበኛ ህይወታችሁ እስክትመለሱ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ያሉት ምክትል ኮሚሽነሩ፥ ለተሀድሶ የገቡት እስከሚቋቋሙ ድረስ ተገቢው ዕገዛ የሚደረግ መሆኑን ተናግረዋል።የህወሓት ታጣቂ ሀይሎች ተወካይ ብርጋዴር ጀነራል ምግበይ ሀይለ በበኩላቸው፥ “እናንተ የተሀድሶ መርሐ ግብርን አጠናቃችሁ ወደ ህብረተሰቡ ስትመለሱ የልማትና የሰላም ሀይል መሆን አለባችሁ” ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ዛሬ ከመቀሌ ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ኩሐ በይፋ ተጀምሯል።በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ተወካይ ብርጋዴር ጀነራል ደርቤ መኩሪያ እንደገለጹት÷ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት በኢትዮጵያ አንጻራዊ ሰላም ሰፍኗል።
“ታጣቂዎች በዚህ ሰላም ተጠቅማችሁ የራሳችሁን ህይወት መቀየርና፥ በክልሉ ብሎም በኢትዮጵያ ልማት መሳተፍ፤ የተፈጠረውን ሰላምም ዘላቂ ለማድረግ መስራት ይኖርባችኋል” ብለዋል።
መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር በመተባበር ወደ መደበኛ ህይወታችሁ እስክትመለሱ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ያሉት ምክትል ኮሚሽነሩ፥ ለተሀድሶ የገቡት እስከሚቋቋሙ ድረስ ተገቢው ዕገዛ የሚደረግ መሆኑን ተናግረዋል።የህወሓት ታጣቂ ሀይሎች ተወካይ ብርጋዴር ጀነራል ምግበይ ሀይለ በበኩላቸው፥ “እናንተ የተሀድሶ መርሐ ግብርን አጠናቃችሁ ወደ ህብረተሰቡ ስትመለሱ የልማትና የሰላም ሀይል መሆን አለባችሁ” ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
ከጁምዓ ሶላት በኋላ በመርካቶ አካባቢ በተፈጠረ ረብሻና ግርግር የሰው ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ!
ዛሬ ረፋድ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አንዋር መስጂድ የጁምዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ በሌሎች አካባቢዎች መስጂዶች ፈርሰዋል በሚል ምክንያት በመርካቶ ዙሪያ በተፈጠረ ረብሻና ግርግር የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።ፖሊስ ባወጣው መግለጫ በተፈጠረው ረብሻና ግርግር ህግ በማስከበር መደበኛ ሥራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት መድረሱንም አስታውቋል።
በተለይም በተለምዶ ጋዝ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተፈጥሮ በነበረ ግርግር ሁለት ግለሰቦች ጉዳት ደርሶባቸው ለህክምና ሆስፒታል ከተላኩ በኋላ ሕይወታቸው ማለፉንም ነው የገለጸው።በተጨማሪም አራት ግለሰቦች ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ህግን ለማስከበር በተሰማሩ 37 የፖሊስ አመራርና አባላት እንዲሁም 15 የሚሆኑ የተለያዩ የፖሊስ አጋዥ ሀይሎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ለህክምና መላካቸውንም ገልጿል።
ረብሻውን ባስነሱት አካላት በተጨማሪ ንብረትነታቸው የአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በሆኑ ሁለት አውቶቡሶች ላይ ጉዳት መድረሱንም በመግለጫው አመላክቷል።መነሻውን አንዋር መስጂድ ያደረገው ረብሻ በጋዝ ተራ፣ ቆርቆሮ ተራ፣ ሰባተኛ አካባቢ፣ አመዴ እና በተለያዩ አካባቢ ለማዛመት የተሞከረ ቢሆንም በፀጥታ አካሉ ጥረት ረብሻው ሳይስፋፋ መቆጣጠር ተችሏልም ነው ያለው።
[FBC]
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ረፋድ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አንዋር መስጂድ የጁምዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ በሌሎች አካባቢዎች መስጂዶች ፈርሰዋል በሚል ምክንያት በመርካቶ ዙሪያ በተፈጠረ ረብሻና ግርግር የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።ፖሊስ ባወጣው መግለጫ በተፈጠረው ረብሻና ግርግር ህግ በማስከበር መደበኛ ሥራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት መድረሱንም አስታውቋል።
በተለይም በተለምዶ ጋዝ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተፈጥሮ በነበረ ግርግር ሁለት ግለሰቦች ጉዳት ደርሶባቸው ለህክምና ሆስፒታል ከተላኩ በኋላ ሕይወታቸው ማለፉንም ነው የገለጸው።በተጨማሪም አራት ግለሰቦች ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ህግን ለማስከበር በተሰማሩ 37 የፖሊስ አመራርና አባላት እንዲሁም 15 የሚሆኑ የተለያዩ የፖሊስ አጋዥ ሀይሎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ለህክምና መላካቸውንም ገልጿል።
ረብሻውን ባስነሱት አካላት በተጨማሪ ንብረትነታቸው የአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በሆኑ ሁለት አውቶቡሶች ላይ ጉዳት መድረሱንም በመግለጫው አመላክቷል።መነሻውን አንዋር መስጂድ ያደረገው ረብሻ በጋዝ ተራ፣ ቆርቆሮ ተራ፣ ሰባተኛ አካባቢ፣ አመዴ እና በተለያዩ አካባቢ ለማዛመት የተሞከረ ቢሆንም በፀጥታ አካሉ ጥረት ረብሻው ሳይስፋፋ መቆጣጠር ተችሏልም ነው ያለው።
[FBC]
@YeneTube @FikerAssefa
ከሀዋሳ ፣ ከአዳማ ፣ ከሻሸመኔ አስቸኳይ ፖስታ ወደ አዲስ አበባ ያሉበት ድረስ በ 300 ብር ብቻ።
እንዲሁም
Online የገዙትን ልብስ፣ጫማ የተለያዩ እቃዎችን ከአዲስ አበባ እቃው ያለበት ድረስ በመምጣት እንቀበሎታለን። እንዲሁም ሀዋሳ ፣ አዳማ ፣ ሻሸመኔ ፣ያሉበት ድረስ እናደርሳለን።
የየኔቲዩብ እህት ድርጅት አዲስ ኤክሰረስ
T.me/Addisexpressdelivery
እንዲሁም
Online የገዙትን ልብስ፣ጫማ የተለያዩ እቃዎችን ከአዲስ አበባ እቃው ያለበት ድረስ በመምጣት እንቀበሎታለን። እንዲሁም ሀዋሳ ፣ አዳማ ፣ ሻሸመኔ ፣ያሉበት ድረስ እናደርሳለን።
የየኔቲዩብ እህት ድርጅት አዲስ ኤክሰረስ
T.me/Addisexpressdelivery
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት