በትግራይ መቐለን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች ከሁለት ዓመት በኃላ በከፊል ትምህርት መጀመሩ ተገለፀ።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለዶቼቬለ እንደገለፀው በመቐለ እና ሌሎች የትግራይ አካባቢዎች የቅድመ መደበኛ የህፃናት ትምህርት እና እስከ ስድስተኛ ክፍል ያሉ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ተመልሰዋል።የተማሪ ወላጆች ግን መቋጫ ካላገኘው ጦርነት ጋር ተያይዞ ጥቃቶች ሊፈፀሙ ይችላሉ የሚል ስጋት እንዳላቸው ገልፀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በጦርነቱ ምክንያት በትግራይ ትምህርት ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱ የትግራይ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። ቢሮው በቅርቡ ይፋ ባደረገው መረጃ 88 በመቶ የሚሆኑ በትግራይ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች በተለያየ ደረጃ ውድመት የደረሰባቸው ሲሆን፤235 መምህራን መገደላቸውን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለዶቼቬለ እንደገለፀው በመቐለ እና ሌሎች የትግራይ አካባቢዎች የቅድመ መደበኛ የህፃናት ትምህርት እና እስከ ስድስተኛ ክፍል ያሉ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ተመልሰዋል።የተማሪ ወላጆች ግን መቋጫ ካላገኘው ጦርነት ጋር ተያይዞ ጥቃቶች ሊፈፀሙ ይችላሉ የሚል ስጋት እንዳላቸው ገልፀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በጦርነቱ ምክንያት በትግራይ ትምህርት ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱ የትግራይ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። ቢሮው በቅርቡ ይፋ ባደረገው መረጃ 88 በመቶ የሚሆኑ በትግራይ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች በተለያየ ደረጃ ውድመት የደረሰባቸው ሲሆን፤235 መምህራን መገደላቸውን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግስት የዓለም አቀፉን የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር መግለጫ ነቀፈ በተለይ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም «ሆን ብለው የተሳሳተ መረጃ እያሰራጩ»ነው በማለት የኢትዮጵያ መንግስት ወቅሷል።
የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት ሀላፊ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከጀኔቭ ስዊዘር ላንድ ትናትንት በሰጡት መግለጫ በትግራይ ከፍተኛ የህክምና ቁሳቁስ እጥረትና የጤና ቀውስ መኖሩን ገልፀዋል።ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደገለፁት ፤የዓለም የጤና ድርጅት «ህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ»ማለቱ ከእውነት የራቀ ነው ብለዋል።
የህወሃት ታጣቂዎች መንገድ በመዝጋት የህክምና ቁሳቁስ እና ሌሎች እርዳታዎች ወደ ትግራይ እንዳይደርስ እያደረጉ ነው።ያሉት ሀላፊው።እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ መንግስትን ተወቃሽ ማድረግ ትክክል አለመሆኑን ገልፀዋል።
በተለይ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም «ሆን ብለው የተሳሳተ መረጃ እያሰራጩ»ነው በማለት የኢትዮጵያ መንግስት ወቅሷል።የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ ቀደምም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር «የድርጀቱን መርሆችና እሴቶችን የጣሰ አካሄድ እየተከተሉ» ነው የሚል ቅሬታ ለድርጅቱ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት ሀላፊ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከጀኔቭ ስዊዘር ላንድ ትናትንት በሰጡት መግለጫ በትግራይ ከፍተኛ የህክምና ቁሳቁስ እጥረትና የጤና ቀውስ መኖሩን ገልፀዋል።ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደገለፁት ፤የዓለም የጤና ድርጅት «ህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ»ማለቱ ከእውነት የራቀ ነው ብለዋል።
የህወሃት ታጣቂዎች መንገድ በመዝጋት የህክምና ቁሳቁስ እና ሌሎች እርዳታዎች ወደ ትግራይ እንዳይደርስ እያደረጉ ነው።ያሉት ሀላፊው።እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ መንግስትን ተወቃሽ ማድረግ ትክክል አለመሆኑን ገልፀዋል።
በተለይ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም «ሆን ብለው የተሳሳተ መረጃ እያሰራጩ»ነው በማለት የኢትዮጵያ መንግስት ወቅሷል።የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ ቀደምም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር «የድርጀቱን መርሆችና እሴቶችን የጣሰ አካሄድ እየተከተሉ» ነው የሚል ቅሬታ ለድርጅቱ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በሳውዲ አረቢያ በእሥር እና በተለያየ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል ሰላሳ አምስት ሺህ ያህሉ ወደ አገራቸው ለመመለስ መመዝገባቸው ተገለፀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው 100 ሺህ ዜጎችን ከሳውዲ ለምምለስ በተያዘው ዕቅድ መሠረት በእሥር ላይ የሚገኙም ሆነ በውጪ ያሉት እንዲመለሱ ይደረጋል።የሚኒስቴሩ ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው መግለጫቸው የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ስላለው የጤና አገልግሎት ችግር መናገራቸው ተጠቅሶ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ዳይሬክተሩ ችግሩ በአማራም፣በአፋርም መኖሩን ቢናገሩ ተገቢ ነበር የሚል መልስ ሰጥተዋል።ኢትዮጵያ አውዳሚ ጦርነት ውስጥ የገቡት ሩሲያ እና ዩክሬን ድጋፍ ለማሰባሰብ በሚያደርጉት ጥረት ገለልተኛ አቋም ስለመያዟ እና ሁለቱ አገሮች ልዩነታቸውን በሰላማዊ መንገድ ቢፈቱ ይሻላል፣ ለዓለምም የሚበጀው ይህ ነው በሚል አቋሟን በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ ግልጽ ማድረጓ በመግለጫው ተጠቅሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው 100 ሺህ ዜጎችን ከሳውዲ ለምምለስ በተያዘው ዕቅድ መሠረት በእሥር ላይ የሚገኙም ሆነ በውጪ ያሉት እንዲመለሱ ይደረጋል።የሚኒስቴሩ ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው መግለጫቸው የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ስላለው የጤና አገልግሎት ችግር መናገራቸው ተጠቅሶ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ዳይሬክተሩ ችግሩ በአማራም፣በአፋርም መኖሩን ቢናገሩ ተገቢ ነበር የሚል መልስ ሰጥተዋል።ኢትዮጵያ አውዳሚ ጦርነት ውስጥ የገቡት ሩሲያ እና ዩክሬን ድጋፍ ለማሰባሰብ በሚያደርጉት ጥረት ገለልተኛ አቋም ስለመያዟ እና ሁለቱ አገሮች ልዩነታቸውን በሰላማዊ መንገድ ቢፈቱ ይሻላል፣ ለዓለምም የሚበጀው ይህ ነው በሚል አቋሟን በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ ግልጽ ማድረጓ በመግለጫው ተጠቅሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
በሁለት የትምህርት ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ!
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ ሁለት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የማስተካከያ እርምጃ መውሰዱን አሰታውቋል።የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የደረሱትን የኅብረተሰብ ጥቆማዎች መነሻ በማድረግ ሰቭን ስታር ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ (ደብረ ብርሃን ካምፓስ) እና ራዳ ኮሌጅ (ደብረሲና ካምፓስ) ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰዶባቸዋል፡፡ባለስልጣኑ በአጠቃላይ በ8 የትምህርት ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ ሁለት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የማስተካከያ እርምጃ መውሰዱን አሰታውቋል።የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የደረሱትን የኅብረተሰብ ጥቆማዎች መነሻ በማድረግ ሰቭን ስታር ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ (ደብረ ብርሃን ካምፓስ) እና ራዳ ኮሌጅ (ደብረሲና ካምፓስ) ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰዶባቸዋል፡፡ባለስልጣኑ በአጠቃላይ በ8 የትምህርት ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሳምንታት የቀሩት አለም አቀፍ የትምህርት ኤክስፖ
በታላቁ አብርሆት ቤተ መፃህፍትና በቨርቹዋል መድረክ
ላይ ይካሄዳል።
ብዙዎች ተመዝግበዋል! እርሶስ?
ከነዚህ መሃል ከሆኑ አሁኑኑ ይመዝገቡ
👉 ትምህርት ቤቶች
👉 ኮሌጆች እና ዩኒቨርሲቲዎች
👉 የሶፍትዌር ገንቢዎች
👉 ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች
👉 ት/ቤት አስተዳደር ዲጂታል መፍትሔ አቅራቢዎች፣
👉 አለም አቅፍ የትምህርት እድል አማካሪዎች
👉 ኢንኩቤተሮች
👉 የዲጂታል አገልግሎት አቅራቢዎች
👉 የትምህርት ቁሳቁስ አምራቾች እና አቅራቢዎች
👉 ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት እና
👉 ተያያዥነት ያላቸው።
ለመመዝገብ ይህችን ሊንክ ይጫኑ👇!
www.backtoschoolafrica.com
☎️ : +251 974 08 2036
+251 974 08 2037
በታላቁ አብርሆት ቤተ መፃህፍትና በቨርቹዋል መድረክ
ላይ ይካሄዳል።
ብዙዎች ተመዝግበዋል! እርሶስ?
ከነዚህ መሃል ከሆኑ አሁኑኑ ይመዝገቡ
👉 ትምህርት ቤቶች
👉 ኮሌጆች እና ዩኒቨርሲቲዎች
👉 የሶፍትዌር ገንቢዎች
👉 ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች
👉 ት/ቤት አስተዳደር ዲጂታል መፍትሔ አቅራቢዎች፣
👉 አለም አቅፍ የትምህርት እድል አማካሪዎች
👉 ኢንኩቤተሮች
👉 የዲጂታል አገልግሎት አቅራቢዎች
👉 የትምህርት ቁሳቁስ አምራቾች እና አቅራቢዎች
👉 ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት እና
👉 ተያያዥነት ያላቸው።
ለመመዝገብ ይህችን ሊንክ ይጫኑ👇!
www.backtoschoolafrica.com
☎️ : +251 974 08 2036
+251 974 08 2037
በቤላ ተራራ ላይ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎ ወደ ሌላ እንዳይዛመት እየተሰራ ነው!
በዋግ ኸምራ ዞን በቤላ ተራራ ላይ የተከሰተውና አምስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የእሳት ቃጠሎ አደጋ ወደ ሌላ ቦታ እንዳይዛመት የመከላከል ስራ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የአካባቢ የደን እና ዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ሰደድ እሳቱን ለመከላከል እና ቃጠሎው ወደ ሌላ እንዳይዛመትና ከፍተኛ ውድመት እንዳያስከትል በአካባቢው ማህበረሰብና በባለድርሻ አካላት የመከላከል ስራ እየተሰራ ነው፡፡በተጨማሪም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከፌደራል ደን ኮሚሽን ጋር ችግሩን ሙሉ በሙሉ ለማስቆም ጥረት እንዲደረግና አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሠጥ ጥያቄዎች ቀርበው ኮሚሽኑ ችግሩን ለመፍታት የድርሻውን እንዲወጣ መግባባት ተችሏል ነው የተባለው።
ሰደድ እሳቱ ከተከሰተ ቀን ጀምሮ ከ100 ሔክታር በላይ የሚሸፍን ብዝሐ ህይወት እና የተፈጥሮ ጥብቅ ደን መውደሙን የዞኑ የአካባቢና ደን ጥበቃ አስታውቀዋል፡፡የቤላ ተራራ የብሌን ብሔረሰብ እትብት የማንነት አሻራን አቅፎ የያዘ ፤ በሰሜን የዳህላ ተፋሰስ ፣ የቤላ ፣ የወለህና ዲባ ወንዝ ፣ በምስራቅ የአሏቅ ወንዝ ፣ በምዕራብ የተላ ባርግባ ወንዝ ፤ እንዲሁም በደቡብ የተራራው አቅጣጫ የጅውና ገብርኤል ፣ የአግጣ ጊዮርጊስና የወይላ ወንዝ መነሻ ምንጭ በመሆን የሚያገለግል የውሀ ጋን በመባል የሚታወቅ ተፈጥሯዊ ተራራ መሆኑ ይታወቃል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በዋግ ኸምራ ዞን በቤላ ተራራ ላይ የተከሰተውና አምስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የእሳት ቃጠሎ አደጋ ወደ ሌላ ቦታ እንዳይዛመት የመከላከል ስራ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የአካባቢ የደን እና ዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ሰደድ እሳቱን ለመከላከል እና ቃጠሎው ወደ ሌላ እንዳይዛመትና ከፍተኛ ውድመት እንዳያስከትል በአካባቢው ማህበረሰብና በባለድርሻ አካላት የመከላከል ስራ እየተሰራ ነው፡፡በተጨማሪም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከፌደራል ደን ኮሚሽን ጋር ችግሩን ሙሉ በሙሉ ለማስቆም ጥረት እንዲደረግና አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሠጥ ጥያቄዎች ቀርበው ኮሚሽኑ ችግሩን ለመፍታት የድርሻውን እንዲወጣ መግባባት ተችሏል ነው የተባለው።
ሰደድ እሳቱ ከተከሰተ ቀን ጀምሮ ከ100 ሔክታር በላይ የሚሸፍን ብዝሐ ህይወት እና የተፈጥሮ ጥብቅ ደን መውደሙን የዞኑ የአካባቢና ደን ጥበቃ አስታውቀዋል፡፡የቤላ ተራራ የብሌን ብሔረሰብ እትብት የማንነት አሻራን አቅፎ የያዘ ፤ በሰሜን የዳህላ ተፋሰስ ፣ የቤላ ፣ የወለህና ዲባ ወንዝ ፣ በምስራቅ የአሏቅ ወንዝ ፣ በምዕራብ የተላ ባርግባ ወንዝ ፤ እንዲሁም በደቡብ የተራራው አቅጣጫ የጅውና ገብርኤል ፣ የአግጣ ጊዮርጊስና የወይላ ወንዝ መነሻ ምንጭ በመሆን የሚያገለግል የውሀ ጋን በመባል የሚታወቅ ተፈጥሯዊ ተራራ መሆኑ ይታወቃል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢዜማ መንግሥት በአድዋ ድል አከባበር ጋር በተያያዘ ያሠራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች እንዲፈታ በድረገጹ ባወጣው መግለጫ ገልጧል። በወንጀል የሚጠረጠሩ ግለሰቦች ካሉ የፍርድ ሂደታቸው በነጻና ገለልተኛ አግባብ እንዲታይ ፓርቲው ጠይቋል። መንግሥት ስለ በዓሉ ባወጣቸው የተለያዩ መግለጫዎችን የጠብ አጫሪነት አዝማሚያ በማሳየቱ የተቃውሞ ድምጾች እንደተሰሙ ኢዜማ አስታውሷል። ኢዜማ ጨምሮም፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የፖሊስ አባላትን ከክልሎች እመለምላለሁ ማለቱን በመቃወም የፖሊስ ምልመላ ከከተማው ነዋሪ መካከል መሆን አለበት ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ አገራት በዩክሬኑ ጦርነት ገለልተኛ መሆን የለባቸውም ስትል ወቀሰች፡፡
በመንግስታቱ ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድ የአፍሪካ አገራት በጦርነቱ ላይ ተሳትፏቸውን እንዲያሳዩ ለመጠቆም ሞክረዋል፡፡ቀደም ሲል በነበረው በሩሲያ ላይ ጫና የመፍጠር ድምጽ አሰጣጥ ሂደት ወቅት አፍሪካውያን ችላ ማለታቸውን በዋቢነት አምባሳደሯ አንስተዋል፡፡
አስራ ሰባት አገራት ድምጸ ተአቅቦ ፤ስምንት አገራት ከናካቴው ድምጽ ያልሰጡበት አጋጣሚም ተጠቃሽ ነው፡፡በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ያለው ጦርነት በምዕራባውያን እና በሩሲያ መካከል የተፈጠረ የቀዝቃዛው ጦርነት እሰጥ አገባ አልያም ውድድር አይደለም ብለዋል፡፡
ዝም የሚያስብል ጉዳይ የለም ይላሉ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድ፡፡ዩናይትድ ስቴትስ ከሩሲያ የሚገቡ ምርቶችን ለመተካት አማራጭ ምንጭ እየተጠቀምኩ ነው ባይ ናት፡በተጨማሪም ዋሽንግተን በዩክሬኑ እና በሩሲያው ጦርነት ደቡብ አፍሪካ ለማሸማገል ያቀረበችውን ጥያቄ እንደምትደግፍ አሳውቃለች ፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
በመንግስታቱ ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድ የአፍሪካ አገራት በጦርነቱ ላይ ተሳትፏቸውን እንዲያሳዩ ለመጠቆም ሞክረዋል፡፡ቀደም ሲል በነበረው በሩሲያ ላይ ጫና የመፍጠር ድምጽ አሰጣጥ ሂደት ወቅት አፍሪካውያን ችላ ማለታቸውን በዋቢነት አምባሳደሯ አንስተዋል፡፡
አስራ ሰባት አገራት ድምጸ ተአቅቦ ፤ስምንት አገራት ከናካቴው ድምጽ ያልሰጡበት አጋጣሚም ተጠቃሽ ነው፡፡በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ያለው ጦርነት በምዕራባውያን እና በሩሲያ መካከል የተፈጠረ የቀዝቃዛው ጦርነት እሰጥ አገባ አልያም ውድድር አይደለም ብለዋል፡፡
ዝም የሚያስብል ጉዳይ የለም ይላሉ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪን ፊልድ፡፡ዩናይትድ ስቴትስ ከሩሲያ የሚገቡ ምርቶችን ለመተካት አማራጭ ምንጭ እየተጠቀምኩ ነው ባይ ናት፡በተጨማሪም ዋሽንግተን በዩክሬኑ እና በሩሲያው ጦርነት ደቡብ አፍሪካ ለማሸማገል ያቀረበችውን ጥያቄ እንደምትደግፍ አሳውቃለች ፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
በአንድ የዲሽ ሳህን እስከ 64 ቤቶችን እንሰራለን
ለአፓርትመንቶች
ለሪልስቴቶች
ለሆቴሎች
ለገስት ሀውስ
ለኮዶሚንየሞች
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
ለአፓርትመንቶች
ለሪልስቴቶች
ለሆቴሎች
ለገስት ሀውስ
ለኮዶሚንየሞች
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
በሰሜን ወሎ ዞን በስድስት ትምህርት ቤት የተፈተኑ ሁሉም ተማሪዎች የዪኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አለማምጣታቸውን ተገለጸ
በሰሜን ወሎ ዞን ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ካስፈተኑ 42 ትምህርት ቤቶች መካከል በስድስት ትምህርት ቤቶች የተፈተኑ ሁሉም ተማሪዎች ለዪኒቨርሲቲ መግቢያ የሚያበቃቸዉን ውጤት እንዳላመጡ የዞኑ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ።ጦርነቱ በሰሜን ወሎ ዞን የመማር ማስተማር ሂደት ላይ በፈጠረው ችግር ተማሪዎች ትምህርታቸውን በምቹ ሁኔታና መማር የሚገባቸውን ትምህርት ባለመማራቸው በዪኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ መፍጠሩን የዞኑ መምሪያ ገልጿል።
የሰሜን ወሎ ዞን ትምህርት መምሪያ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ባለሙያ ወይዘሮ ሙሉ አዳነ በዞኑ በ42 ትምህርት ቤቶች ከተፈተኑት 9 ሺህ 710 ተማሪዎች መካከል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት 37 በመቶ ማለትም 3 ሺህ 657 ብቻ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ከ42ቱ ትምህርት ቤቶች ውስጥም በስድስቱ ማለትም ጊራና፣ ቃሊም፣ ኩልመስክ፣ ጉርጉራ፣ ክበበው እና ሀና መኳት በተባሉ ትምህርት ቤቶች የተፈተኑ 679 ተማሪዎች የዮኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው ሁሉም ውጤት አለማምጣታቸዉ ታዉቋል፡፡
“የትምህርት ሚኒስቴር በወራሪውና ዘራፊው የትግራይ ቡድን ዋጋ እየከፈሉ ያሉ አካባቢዎች የሚገኙ ተማሪዎችን በልዩ ሁኔታ ሊያይ ይገባል፡፡” ሲል የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጠይቋል።ከሰሞኑ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት ይፋ መደረጉን ተከትሎ ጦርነት በነበረባቸዉ አካባቢዎች የነበሩ ተማሪዎች ዝቅተኛ ዉጤት ማምጣታቸው እየተገለጸ ይገኛል። በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያዎች እነዚህ ተማሪዎች በተለየ ሁኔታ እንዲታዩ ሲጠይቁ ቆይተዋል።
[@AddisZeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜን ወሎ ዞን ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ካስፈተኑ 42 ትምህርት ቤቶች መካከል በስድስት ትምህርት ቤቶች የተፈተኑ ሁሉም ተማሪዎች ለዪኒቨርሲቲ መግቢያ የሚያበቃቸዉን ውጤት እንዳላመጡ የዞኑ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ።ጦርነቱ በሰሜን ወሎ ዞን የመማር ማስተማር ሂደት ላይ በፈጠረው ችግር ተማሪዎች ትምህርታቸውን በምቹ ሁኔታና መማር የሚገባቸውን ትምህርት ባለመማራቸው በዪኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ መፍጠሩን የዞኑ መምሪያ ገልጿል።
የሰሜን ወሎ ዞን ትምህርት መምሪያ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ባለሙያ ወይዘሮ ሙሉ አዳነ በዞኑ በ42 ትምህርት ቤቶች ከተፈተኑት 9 ሺህ 710 ተማሪዎች መካከል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት 37 በመቶ ማለትም 3 ሺህ 657 ብቻ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ከ42ቱ ትምህርት ቤቶች ውስጥም በስድስቱ ማለትም ጊራና፣ ቃሊም፣ ኩልመስክ፣ ጉርጉራ፣ ክበበው እና ሀና መኳት በተባሉ ትምህርት ቤቶች የተፈተኑ 679 ተማሪዎች የዮኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው ሁሉም ውጤት አለማምጣታቸዉ ታዉቋል፡፡
“የትምህርት ሚኒስቴር በወራሪውና ዘራፊው የትግራይ ቡድን ዋጋ እየከፈሉ ያሉ አካባቢዎች የሚገኙ ተማሪዎችን በልዩ ሁኔታ ሊያይ ይገባል፡፡” ሲል የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጠይቋል።ከሰሞኑ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት ይፋ መደረጉን ተከትሎ ጦርነት በነበረባቸዉ አካባቢዎች የነበሩ ተማሪዎች ዝቅተኛ ዉጤት ማምጣታቸው እየተገለጸ ይገኛል። በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያዎች እነዚህ ተማሪዎች በተለየ ሁኔታ እንዲታዩ ሲጠይቁ ቆይተዋል።
[@AddisZeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
በባሌ ዞን 13 ህጻናትን እያንዳንዳቸውን በሶስት ሺህ ብር ለመሸጥ ሲሞክሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር በቁጥጥር ስር ዋሉ!
በባሌ ዞን ሲናና ወረዳ 13 ህጻናትን ለጉልበት ብዝበዛ በሚል በ ሶስት ሺህ ብር ለመሸጥ ሲሞክሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዉለዋል።የባሌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኮሚኒኬሽን ባለሙያ የሆኑት ኮማንደር ናስር ዑመር በተለይ ለብስራት ራዲዮ እንደገለፁት ተጠርጣሪዎቹ ህጻናቱን ከምዕራብ አርሲ ሻሸመኔ ወረዳ በማምጣት ባሌ ዞን ሲናና ወረዳ ላይ ለመሸጥ ሲሞክሩ እንደተያዙ ተናግረዋል።በማከልም በአንድ ህጻን ላይ በተፈጠረ የዋጋ አለመግባባት ምክኒያት ህብረተሰቡ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቆማ ተጠርጣሪዎቹ ሊያዙ መቻላቸዉን ጨምረዉ ተናግረዋል።
[Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በባሌ ዞን ሲናና ወረዳ 13 ህጻናትን ለጉልበት ብዝበዛ በሚል በ ሶስት ሺህ ብር ለመሸጥ ሲሞክሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዉለዋል።የባሌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኮሚኒኬሽን ባለሙያ የሆኑት ኮማንደር ናስር ዑመር በተለይ ለብስራት ራዲዮ እንደገለፁት ተጠርጣሪዎቹ ህጻናቱን ከምዕራብ አርሲ ሻሸመኔ ወረዳ በማምጣት ባሌ ዞን ሲናና ወረዳ ላይ ለመሸጥ ሲሞክሩ እንደተያዙ ተናግረዋል።በማከልም በአንድ ህጻን ላይ በተፈጠረ የዋጋ አለመግባባት ምክኒያት ህብረተሰቡ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቆማ ተጠርጣሪዎቹ ሊያዙ መቻላቸዉን ጨምረዉ ተናግረዋል።
[Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
ከባህርዳር-ዳንግላ በሚሄድ 66 ኪሎ ቮልት አስተላለፊ መስመር በተፈጸመ ስርቆት የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋረጠ!
በታወር ብረት ላይ በተፈፀመ ስርቆት ምክንያት ዳንግላ፣ ዱርቤቴ፣ መራዊ ፣ ኮሶበር፣ ግምጃ ቤት፣ ቻግኒ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡ ተገለጸ፡፡ከባህር ዳር እስከ ዳንግላ በሚሄድ 66 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር የብረት ታወር ላይ በተለምዶ ቆጥቆጥማ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተፈፀመ ስርቆት ምሰሶዎች በመውደቃቸው ከዳንግላ እና ፓዊ ማከፋፈያ ጣቢያ ኤሌክትሪክ የሚያገኙ ከተሞች ኃይል ተቋርጦባቸዋል፡፡
በተፈፀመው ስርቆት ምክንያት አራት የብረት ታወሮች የወደቁ ሲሆን÷ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት የእንጨት ምሰሶዎችን በመቀየር አገልግሎቱን ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ ያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡በብረት ታወሮች እና በአጠቃላይ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ እየተፈፀመ ያለው ስርቆት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባበሰ የመጣ በመሆኑ÷ በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ከፍተኛ ተግዳሮት ፈጥሮብናል ብሏል አገልግሎቱ፡፡
በመሆኑም ህብረተሰቡና በየደረጃው የሚገኝ የፀጥታ አካል በአካባቢው የተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በንቃት እንዲጠብቅና ከዚሁ ጋር በተያያዘ አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ለሚመለከተው የፀጥታ አካልና ለተቋሙ እንዲጠቁም አገልግሎቱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በታወር ብረት ላይ በተፈፀመ ስርቆት ምክንያት ዳንግላ፣ ዱርቤቴ፣ መራዊ ፣ ኮሶበር፣ ግምጃ ቤት፣ ቻግኒ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡ ተገለጸ፡፡ከባህር ዳር እስከ ዳንግላ በሚሄድ 66 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር የብረት ታወር ላይ በተለምዶ ቆጥቆጥማ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተፈፀመ ስርቆት ምሰሶዎች በመውደቃቸው ከዳንግላ እና ፓዊ ማከፋፈያ ጣቢያ ኤሌክትሪክ የሚያገኙ ከተሞች ኃይል ተቋርጦባቸዋል፡፡
በተፈፀመው ስርቆት ምክንያት አራት የብረት ታወሮች የወደቁ ሲሆን÷ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት የእንጨት ምሰሶዎችን በመቀየር አገልግሎቱን ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ ያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡በብረት ታወሮች እና በአጠቃላይ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ እየተፈፀመ ያለው ስርቆት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባበሰ የመጣ በመሆኑ÷ በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ከፍተኛ ተግዳሮት ፈጥሮብናል ብሏል አገልግሎቱ፡፡
በመሆኑም ህብረተሰቡና በየደረጃው የሚገኝ የፀጥታ አካል በአካባቢው የተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በንቃት እንዲጠብቅና ከዚሁ ጋር በተያያዘ አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ለሚመለከተው የፀጥታ አካልና ለተቋሙ እንዲጠቁም አገልግሎቱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
“በተማሪዎች ውጤት እና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ አስፈላጊው ማብራሪያ እንዲሰጥ ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበናል” የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አስመልክቶ መረጃ መረጃ አጋርቷል።የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለቱም ዙር በሰላማዊ መንገድ እንዲሰጥ የሚፈለግብንን ሁሉ አድርገናል ብሏል።
የአንደኛው ዙር ፈተና እንደተጠናቀቀ ለሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት በወቅቱ ፈተና ተሰርቋል እየተባለ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ በነበረው የተለያየ መረጃ ምክንያት የፈተና ውጤት ትንተናው በጥንቃቄ እንዲታይ በጽሑፍ ጥያቄ ማቅረቡን ገልጿል።
ውጤት ከተገለፀ በኋላም የቀረቡ ቅሬታዎችን መሠረት በማድረግ ፈተናቸው ድጋሜ እንዲታይላቸው የጠየቁ ተማሪዎችን ውጤታቸው እንዲፈተሽላቸው ሁኔታዎችን ከማመቻቸት በተጨማሪ አጠቃላይ በውጤቱ እና መቁረጫ ነጥቡ ዙሪያ አስፈላጊው ማብራሪያ እንዲሰጥ ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበናል ነው ያለው ቢሮው።
ትምህርት ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጥ ዛሬ ገልጾልናል ነው ያለው ቢሮው።በሚኒስቴሩ በኩል አስፈላጊው ማብራሪያ ከተሰጠ በኋላ በትምህርት ቢሮው በኩል የሚፈለጉ መረጃዎች ካሉ ከሕዝቡ የሚደብቀው መረጃ እንደማይኖር ትምህርት ቢሮ ገልጿል።የተማሪዎች ውጤት ለዞኖች፣ ወረዳዎች እና ትምህርት ቤቶች በግልፅ የተላለፈ ስለኾነ ለመሸፋፈን የሚፈልግ አካልም የለም፤ መሸፋፈንም አይቻልም ብሏል ትምህርት ቢሮ።
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አስመልክቶ መረጃ መረጃ አጋርቷል።የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለቱም ዙር በሰላማዊ መንገድ እንዲሰጥ የሚፈለግብንን ሁሉ አድርገናል ብሏል።
የአንደኛው ዙር ፈተና እንደተጠናቀቀ ለሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት በወቅቱ ፈተና ተሰርቋል እየተባለ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ በነበረው የተለያየ መረጃ ምክንያት የፈተና ውጤት ትንተናው በጥንቃቄ እንዲታይ በጽሑፍ ጥያቄ ማቅረቡን ገልጿል።
ውጤት ከተገለፀ በኋላም የቀረቡ ቅሬታዎችን መሠረት በማድረግ ፈተናቸው ድጋሜ እንዲታይላቸው የጠየቁ ተማሪዎችን ውጤታቸው እንዲፈተሽላቸው ሁኔታዎችን ከማመቻቸት በተጨማሪ አጠቃላይ በውጤቱ እና መቁረጫ ነጥቡ ዙሪያ አስፈላጊው ማብራሪያ እንዲሰጥ ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበናል ነው ያለው ቢሮው።
ትምህርት ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጥ ዛሬ ገልጾልናል ነው ያለው ቢሮው።በሚኒስቴሩ በኩል አስፈላጊው ማብራሪያ ከተሰጠ በኋላ በትምህርት ቢሮው በኩል የሚፈለጉ መረጃዎች ካሉ ከሕዝቡ የሚደብቀው መረጃ እንደማይኖር ትምህርት ቢሮ ገልጿል።የተማሪዎች ውጤት ለዞኖች፣ ወረዳዎች እና ትምህርት ቤቶች በግልፅ የተላለፈ ስለኾነ ለመሸፋፈን የሚፈልግ አካልም የለም፤ መሸፋፈንም አይቻልም ብሏል ትምህርት ቢሮ።
@YeneTube @FikerAssefa
መንግስት ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል የማዛወር ሂደት እንዲራዘም መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግስት ባካሄደው የአገር ውስጥ ኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብር የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ወደ ግል ለማዛወር የሚያስችል ማዕቀፎችን ማውጣቱ የሚታወስ ነው።ይህም የግሉ ዘርፍ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን ሚና ለማስፋት፣ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ውጤታማነት ለማሻሻል፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት፣ የካፒታል ተደራሽነታቸውን ለማሳደግ እና የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ተገልጿል።
በዚህ ፕሮግራም መሰረት የኢትዮ ቴሌኮምን 40 በመቶ ድርሻ በመሸጥ ከፊል ወደ ግል ለማዛወር ሀሳብ አቅርቧል።ባሳለፍነው ዓመት መስከረም ወር ላይም የኢትዮጵያ መንግስት በኦፕሬሽን፣ በመሰረተ ልማት አስተዳደር እና በቀጣይ ትውልድ የተሻሉ ተሞክሮዎችን በማምጣት ለኩባንያው እሴት ሊጨምሩ የሚችሉ የግሉ ዘርፍ ተዋናዮችን ለመጋበዝ የፕሮፖዛል ጥያቄ አቅርቧል። በዚህም የኢትዮጵያ መንግስት ከተለያዩ ተጫራቾች ጋር ውይይት ማድረጉ ይታወሳል።
ቢሆንም ግን የገንዘብ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በአገር ደረጃ እየታዩ ያሉትን ፈጣን የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጦችን ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቋሙን በከፊል ወደ ግል የማዛወር ሂደቱን ለሌላ ጊዜ ለማስተላለፍ መወሰኑን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግስት ባካሄደው የአገር ውስጥ ኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብር የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ወደ ግል ለማዛወር የሚያስችል ማዕቀፎችን ማውጣቱ የሚታወስ ነው።ይህም የግሉ ዘርፍ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን ሚና ለማስፋት፣ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ውጤታማነት ለማሻሻል፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት፣ የካፒታል ተደራሽነታቸውን ለማሳደግ እና የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ተገልጿል።
በዚህ ፕሮግራም መሰረት የኢትዮ ቴሌኮምን 40 በመቶ ድርሻ በመሸጥ ከፊል ወደ ግል ለማዛወር ሀሳብ አቅርቧል።ባሳለፍነው ዓመት መስከረም ወር ላይም የኢትዮጵያ መንግስት በኦፕሬሽን፣ በመሰረተ ልማት አስተዳደር እና በቀጣይ ትውልድ የተሻሉ ተሞክሮዎችን በማምጣት ለኩባንያው እሴት ሊጨምሩ የሚችሉ የግሉ ዘርፍ ተዋናዮችን ለመጋበዝ የፕሮፖዛል ጥያቄ አቅርቧል። በዚህም የኢትዮጵያ መንግስት ከተለያዩ ተጫራቾች ጋር ውይይት ማድረጉ ይታወሳል።
ቢሆንም ግን የገንዘብ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በአገር ደረጃ እየታዩ ያሉትን ፈጣን የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጦችን ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቋሙን በከፊል ወደ ግል የማዛወር ሂደቱን ለሌላ ጊዜ ለማስተላለፍ መወሰኑን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ፍርድ ቤቱ የደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተማርዎችን አግተዋል ተብለው የተከሰሱ 3 ተከሳሾችን በነጻ እንዲሰናበቱ ብይን ሰጠ!
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሽብርና ህገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በአማራ ክልል የደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተማርዎችን አግተዋል ተብለው የተከሰሱ 3 ተከሳሾችን በነጻ እንዲሰናበቱ ብይን ሰጠ።ቀሪዎቹ 1ኛ ተከሳሽ ከሊፋ አብዱራሀማን እና ዮሴፍ ጃረታን ጨምሮ 5 ተከሳሾች ደግሞ በተከሰሱበት የወንጀል ህግ አንቀጽ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጥቷል።
ከሳሽ ዓቃቢህግ ባቀረበባቸው ክስ ላይ ተከሳሾቹ የኦነግ ሸኔ የፖለቲካ ርዕዮተ አለም አላማን ለማራመድ፣ ህብረተሰቡን ለማሸበርና መንግስትን ለማስገደድ በማሰብ የደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ለማገት ከኦነግ ሸኔ አመራሮችና ከአባላት ጋር ከህዳር 22 ቀን 2012 ጀምሮ ሥምምነት መፈጸማቸው አመላክቷል።ረሱቅ አብደላ የተባለው 16ኛ ተከሳሽ በሚያሽከረክረውና ሀምዲ አረብሴ በረዳትነት በሚሰራበት ኮድ 3 ታርጋ ቁ._34629 ኦሮ በቀይ ዶልፊን መኪና፤ የአማራ ብሔር ተወላጆች የሆኑት ተማሪ ሞንሙን በላይ፣ ተማሪ ጤናለም ሙላቴ፣ ተማሪ ሳምራዊት ቀሬ፣ ተማሪ አስቤ አያሌው እና የአካባቢው ኗሪ የሆነችው ተማሪ ትግስት መሳይን እንዲሁም በውል ያልተለዩ ሌሎች ሴቶችንም በደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተከስቶ የነበረውን የተማሪዎች ግጭት በመፍራት በህዳር 24 ቀን 2012 በመኪና ተሳፍረው እንደነበር ዓቃቢህግ በክሱ ዘርዝሯል።
ተማሪዎቹ የተሳፈሩበትን መኪና 1ኛ ተከሳሽ ከሊፋ አብዱራሀማን፣ አብዲ ኢብራሂም፣ ናስር መሀመድ፣ ዮሴፍ ጀረታ፣ አወሉ ጅብሪል፣ ነብዩ ባቤሰር፣ ጋዲሳ ገለቱ የተባሉ ተከሳሾች ካልተያዙ ከሌሎች ግብረአበሮቻቸው ጋር በመሆን ዱላና የጦር መሳሪያ በመያዝ መኪናውን በማስቆም አማረኛ ቋንቋ ተናጋሪ ተማሪዎችን ብቻ በመለየት ከመኪናው አስወርደው በመውሰድ በጫካ ውስጥ ማገታቸውን ዓቃቢህግ በክሱ ገልጿል።
የመኪናው ሹፌርና ረዳትም ጉዳዩን ለጸጥታ አካል ሳያሳውቁ መቅረታቸውን በክሱ አመላክቶ ነበር።ተከሳሾቹንም በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በሐምሌ 10 ቀን 2012 በ1996 የወጣውን ወንጀል ህግ አንቀጽ 32 1ሀ እና አንቀጽ 35:38 እንዲሁም የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 3/3 ድንጋጌን በመተላለፍ ክስ ቀርቦባቸዋል።
ተከሳሾቹ ወንጀሉን አለመፈጸማቸውን የዕምነት ክህደት ቃላቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ፤ ዓቃቢህግ ወንጀሉ መፈጸማቸውን ያስረዳልኛል ያለውን የሰነድና የሰው ምስክር አቅርቦ ማሰማቱ ይታወሳል።ፍርድ ቤቱም ዓቃቢህግ ያቀረበውን የሰነድና የሰው ምስክሮችን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለዛሬ በሰጠው ተለዋጭ ቀጠሮ መሰረት
ችሎቱ ተሰይሟል።
ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ማስረጃ መርምሮ በተከሰሱበት አንቀጽ 1ኛ ከሊፋ አብዱረሀማን፣ ዮሴፍ ጃረታ፣ ጋዲሳ ገለቱ፣ ነብዩ በባከር እና ናስር መሀመድ የተባሉ 5ተ ከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ሰቷል።ሌሎች ሦስት ማለትም ጌታቸው ዮናስ፣ አብደሳ ፋፋ እና ተፈሪ ኒካ የተባሉ ተከሳሾችን ደግሞ በተከሰሱበት ክስ ወንጀሉን ስለመፈጸማቸው በበቂ ማስረጃ አልቀረበባቸውም ሲል ፍርድ ቤቱ በነጻ ማሰናበቱን ጋዜጠኛ ታሪክ አዱኛ ከችሎት ዘግባለች።እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠባቸው የአምስት ተከሳሾችን የመከላከያ ማስረጃ ውጤት ለመጠባበቅ ለሚያዚያ 3 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሽብርና ህገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በአማራ ክልል የደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተማርዎችን አግተዋል ተብለው የተከሰሱ 3 ተከሳሾችን በነጻ እንዲሰናበቱ ብይን ሰጠ።ቀሪዎቹ 1ኛ ተከሳሽ ከሊፋ አብዱራሀማን እና ዮሴፍ ጃረታን ጨምሮ 5 ተከሳሾች ደግሞ በተከሰሱበት የወንጀል ህግ አንቀጽ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጥቷል።
ከሳሽ ዓቃቢህግ ባቀረበባቸው ክስ ላይ ተከሳሾቹ የኦነግ ሸኔ የፖለቲካ ርዕዮተ አለም አላማን ለማራመድ፣ ህብረተሰቡን ለማሸበርና መንግስትን ለማስገደድ በማሰብ የደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ለማገት ከኦነግ ሸኔ አመራሮችና ከአባላት ጋር ከህዳር 22 ቀን 2012 ጀምሮ ሥምምነት መፈጸማቸው አመላክቷል።ረሱቅ አብደላ የተባለው 16ኛ ተከሳሽ በሚያሽከረክረውና ሀምዲ አረብሴ በረዳትነት በሚሰራበት ኮድ 3 ታርጋ ቁ._34629 ኦሮ በቀይ ዶልፊን መኪና፤ የአማራ ብሔር ተወላጆች የሆኑት ተማሪ ሞንሙን በላይ፣ ተማሪ ጤናለም ሙላቴ፣ ተማሪ ሳምራዊት ቀሬ፣ ተማሪ አስቤ አያሌው እና የአካባቢው ኗሪ የሆነችው ተማሪ ትግስት መሳይን እንዲሁም በውል ያልተለዩ ሌሎች ሴቶችንም በደንቢዶሎ ዩንቨርስቲ ተከስቶ የነበረውን የተማሪዎች ግጭት በመፍራት በህዳር 24 ቀን 2012 በመኪና ተሳፍረው እንደነበር ዓቃቢህግ በክሱ ዘርዝሯል።
ተማሪዎቹ የተሳፈሩበትን መኪና 1ኛ ተከሳሽ ከሊፋ አብዱራሀማን፣ አብዲ ኢብራሂም፣ ናስር መሀመድ፣ ዮሴፍ ጀረታ፣ አወሉ ጅብሪል፣ ነብዩ ባቤሰር፣ ጋዲሳ ገለቱ የተባሉ ተከሳሾች ካልተያዙ ከሌሎች ግብረአበሮቻቸው ጋር በመሆን ዱላና የጦር መሳሪያ በመያዝ መኪናውን በማስቆም አማረኛ ቋንቋ ተናጋሪ ተማሪዎችን ብቻ በመለየት ከመኪናው አስወርደው በመውሰድ በጫካ ውስጥ ማገታቸውን ዓቃቢህግ በክሱ ገልጿል።
የመኪናው ሹፌርና ረዳትም ጉዳዩን ለጸጥታ አካል ሳያሳውቁ መቅረታቸውን በክሱ አመላክቶ ነበር።ተከሳሾቹንም በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በሐምሌ 10 ቀን 2012 በ1996 የወጣውን ወንጀል ህግ አንቀጽ 32 1ሀ እና አንቀጽ 35:38 እንዲሁም የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 3/3 ድንጋጌን በመተላለፍ ክስ ቀርቦባቸዋል።
ተከሳሾቹ ወንጀሉን አለመፈጸማቸውን የዕምነት ክህደት ቃላቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ፤ ዓቃቢህግ ወንጀሉ መፈጸማቸውን ያስረዳልኛል ያለውን የሰነድና የሰው ምስክር አቅርቦ ማሰማቱ ይታወሳል።ፍርድ ቤቱም ዓቃቢህግ ያቀረበውን የሰነድና የሰው ምስክሮችን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለዛሬ በሰጠው ተለዋጭ ቀጠሮ መሰረት
ችሎቱ ተሰይሟል።
ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ማስረጃ መርምሮ በተከሰሱበት አንቀጽ 1ኛ ከሊፋ አብዱረሀማን፣ ዮሴፍ ጃረታ፣ ጋዲሳ ገለቱ፣ ነብዩ በባከር እና ናስር መሀመድ የተባሉ 5ተ ከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ሰቷል።ሌሎች ሦስት ማለትም ጌታቸው ዮናስ፣ አብደሳ ፋፋ እና ተፈሪ ኒካ የተባሉ ተከሳሾችን ደግሞ በተከሰሱበት ክስ ወንጀሉን ስለመፈጸማቸው በበቂ ማስረጃ አልቀረበባቸውም ሲል ፍርድ ቤቱ በነጻ ማሰናበቱን ጋዜጠኛ ታሪክ አዱኛ ከችሎት ዘግባለች።እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠባቸው የአምስት ተከሳሾችን የመከላከያ ማስረጃ ውጤት ለመጠባበቅ ለሚያዚያ 3 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
The Right Time,
The Right Moves!
Join The Global Education Expo Today.
www.backtoschoolafrica.com
List of Exhibitors:
Schools & Colleges/Universities
School Management Solution Providers
Software developers
App developers & Coders
Start-ups & TECH Entrepreneurs
Education Consultants
STEM Education Incubators,
Digital Service Providers
Education Material Producers & Suppliers
Digital Libraries
NGOs & related.
To Reserve Your Booth:
Call us:
+251 974 0820 36
+251 974 0820 37
The Right Moves!
Join The Global Education Expo Today.
www.backtoschoolafrica.com
List of Exhibitors:
Schools & Colleges/Universities
School Management Solution Providers
Software developers
App developers & Coders
Start-ups & TECH Entrepreneurs
Education Consultants
STEM Education Incubators,
Digital Service Providers
Education Material Producers & Suppliers
Digital Libraries
NGOs & related.
To Reserve Your Booth:
Call us:
+251 974 0820 36
+251 974 0820 37