Forwarded from YeneTube
#የኢትዮጵያ_ታሪክ_ከንግስተ_ሳባ_እስከ_አዲስ_አበባ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
የኢትዮጵያን ታሪክ ከንግስተ ሳባ እስከ አዲስ አበባ የሚቃኘውና በአማዞን የምንጊዜም የኢትዮጵያ ታሪክ መጻህፍት ሽያጭ ከፍተኛ ደረጃን የተቆናጠጠው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀረበ፡፡
ይህ አለም በጣም ያደነቀው መጽሐፍ ኢትዮጵያን በትናንት፣ በዛሬና በነገ መነጽር የሚያሳይ የ30 ዓመታት ምርምር ውጤት የሆነ በቅጡ ሊነበብ የሚገባው መጽሐፍ ነው፡፡
የአጼ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ የሆኑት ልዑል አስፋ ወሰን አስራቴ ስለመጽሐፉ እንዲህ ነው ያሉት፡-
“አንብቤ ለመጨረስ ሶስት ሌሊቶች ብቻ ነው የወሰደብኝ፡፡ ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ፣ ኃይማኖታዊ ልምምድ ላይ ባልተለመደና ቀልብን በሚያነሆልል ሁኔታ የተጻፈ ነው፡፡ መጽሐፉ በአፍሪካ ምድር ከሚገኙ መሳጭ ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ስለሆነው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ያለንን ግንዛቤ የሚያፋፋ እጽ ነው፡፡”
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
የኢትዮጵያን ታሪክ ከንግስተ ሳባ እስከ አዲስ አበባ የሚቃኘውና በአማዞን የምንጊዜም የኢትዮጵያ ታሪክ መጻህፍት ሽያጭ ከፍተኛ ደረጃን የተቆናጠጠው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀረበ፡፡
ይህ አለም በጣም ያደነቀው መጽሐፍ ኢትዮጵያን በትናንት፣ በዛሬና በነገ መነጽር የሚያሳይ የ30 ዓመታት ምርምር ውጤት የሆነ በቅጡ ሊነበብ የሚገባው መጽሐፍ ነው፡፡
የአጼ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ የሆኑት ልዑል አስፋ ወሰን አስራቴ ስለመጽሐፉ እንዲህ ነው ያሉት፡-
“አንብቤ ለመጨረስ ሶስት ሌሊቶች ብቻ ነው የወሰደብኝ፡፡ ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ፣ ኃይማኖታዊ ልምምድ ላይ ባልተለመደና ቀልብን በሚያነሆልል ሁኔታ የተጻፈ ነው፡፡ መጽሐፉ በአፍሪካ ምድር ከሚገኙ መሳጭ ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ስለሆነው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ያለንን ግንዛቤ የሚያፋፋ እጽ ነው፡፡”
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://tttttt.me/teklu_tilahun
Forwarded from YeneTube
🎁 #ArtLand_gifts 🎁
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✿ "እማይረሱ ስጦታዎችን ለሚወዷቸው" 🎁
✔️የወደዱትን "ፎቶ ወይም ምስል" እንጨት እና ቆዳ(ሌዘር) ላይ እንሰራለን 👌
✔️እንዲሁም MUG, PUZZLE, ሀብል እና ፕላስቲክ MDF ላይ የወደዱትን ፎቶ ወይም ፅሁፍ ያሰሩ 🎁
🔘☎️contact us: 0931465618
🔘For Order @Artlandgifts
Join our telegram channel👇
@artlandengraving
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✿ "እማይረሱ ስጦታዎችን ለሚወዷቸው" 🎁
✔️የወደዱትን "ፎቶ ወይም ምስል" እንጨት እና ቆዳ(ሌዘር) ላይ እንሰራለን 👌
✔️እንዲሁም MUG, PUZZLE, ሀብል እና ፕላስቲክ MDF ላይ የወደዱትን ፎቶ ወይም ፅሁፍ ያሰሩ 🎁
🔘☎️contact us: 0931465618
🔘For Order @Artlandgifts
Join our telegram channel👇
@artlandengraving
Forwarded from YeneTube
https://youtu.be/sG0S6CNbmvw
Check out and subscribe to our youtube channel to get recommendations on amazing movies and tvshows.
የፊልሞች እና የቲቪ ምርጫዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ እና ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/5O1i0ZvTYMgb
Check out and subscribe to our youtube channel to get recommendations on amazing movies and tvshows.
የፊልሞች እና የቲቪ ምርጫዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ እና ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/5O1i0ZvTYMgb
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
http://Sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
http://Sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ በሚገኘው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ይሾማል፡፡
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ላይ ህብረተሰቡ አስተያየት እንዲሰጥባቸው ከዚህ በፊት ዝርዝራቸውን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
የተገኘውን ግብዓት ምክር ቤቱ ከተመለከተ በኋላም መስፈርቱን በከፍተኛ ደረጃ አሟልተዋል ያላቸውን እጩ ኮሚሽነሮች በመምረጥ እንዲሾሙ ለምክር ቤቱ አቅርቧል፡፡
በዚህ መሰረትም ፡-
1. ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
2. ወይዘሮ ሂሩት ገብረስላሴ
3. ዶክተር ተገኘወርቅ ጌቱ
4. አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሃመድ
5. ወይዘሮ ብሌን ገብረመድህን
6. ዶክተር ዮናስ አዳዬ
7. አቶ ዘገየ አስፋው
8. አቶ መላኩ ወልደማሪያም
9. አምባሳደር መሃሙድ ድሪር
10. አቶ ሙሉጌታ አጎ እና
11. ዶክተር አምባዬ ኦጋቶ እጩ ኮሚሽነር ሆነው ቀርበዋል፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ እያካሄደው በሚገኘው ልዩ ስብሰባ በእነዚህ እጩ ኮሚሽነሮች ላይ ከተወያየ በኋላ ይሾማቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ላይ ህብረተሰቡ አስተያየት እንዲሰጥባቸው ከዚህ በፊት ዝርዝራቸውን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
የተገኘውን ግብዓት ምክር ቤቱ ከተመለከተ በኋላም መስፈርቱን በከፍተኛ ደረጃ አሟልተዋል ያላቸውን እጩ ኮሚሽነሮች በመምረጥ እንዲሾሙ ለምክር ቤቱ አቅርቧል፡፡
በዚህ መሰረትም ፡-
1. ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
2. ወይዘሮ ሂሩት ገብረስላሴ
3. ዶክተር ተገኘወርቅ ጌቱ
4. አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሃመድ
5. ወይዘሮ ብሌን ገብረመድህን
6. ዶክተር ዮናስ አዳዬ
7. አቶ ዘገየ አስፋው
8. አቶ መላኩ ወልደማሪያም
9. አምባሳደር መሃሙድ ድሪር
10. አቶ ሙሉጌታ አጎ እና
11. ዶክተር አምባዬ ኦጋቶ እጩ ኮሚሽነር ሆነው ቀርበዋል፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ እያካሄደው በሚገኘው ልዩ ስብሰባ በእነዚህ እጩ ኮሚሽነሮች ላይ ከተወያየ በኋላ ይሾማቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ምክር ቤቱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮችን ሹመት አፀደቀ!
የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽንን የሚመሩ 11 ኮሚሽነሮችን ሹመት በ5 ድምፀ ታአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ልዩ ስብሰባው ዶ/ር መስፍን አርዓያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አድርጎ ሾሟል፡፡
ዋና እና ምክትል ኮሚሽነሮችን ጨምሮ የ11 ኮሚሽነሮች ሹመት በምክር ቤት ፀድቋል፡፡
እነርሱም:-
1. ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ ዋና ኮሚሽነር
2. ሒሩት ገብረሥላሴ ምክትል ዋና ኮሚሽነር
3. ዶ/ር ተገኘወርቅ ጌቱ
4. አምባሳደር ዶ/ር አይሮሪት መሐመድ
5. ብሌን ገብረ መድህን
6. ዶ/ር ዮናስ አዳዬ
7. ዘገየ አስፋው
8. መላኩ ወልደ ማርያም
9. አምባሳደር ማሕሙድ ዲሪር
10. ሙሉጌታ አጎ
11. ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ሲሆኑ፤ የእጩ ኮሚሽነሮችን ሹመት ለምክር ቤቱ ያቀረቡት አፈ ጉባኤው ታገሰ ጫፎ ዕጩዎቹ የተመረጡበት መስፈርት ብዙኃነትን እና የፆታ ስብጥርን ከግምት ያስገባ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሁሉም ኮሚሽነሮች ሙሉ ጊዜያቸውን ሰጥተው ማገልገል እንደሚጠበቅባቸውም አፈ ጉባዔው አስረድተዋል።
ሹመቱ የፀደቀላቸው ኮሚሽነሮች በምክር ቤቱ ፊት ቃለ መሃላ ፈፅመው ኃላፊነታቸውን ተረክበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽንን የሚመሩ 11 ኮሚሽነሮችን ሹመት በ5 ድምፀ ታአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ልዩ ስብሰባው ዶ/ር መስፍን አርዓያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አድርጎ ሾሟል፡፡
ዋና እና ምክትል ኮሚሽነሮችን ጨምሮ የ11 ኮሚሽነሮች ሹመት በምክር ቤት ፀድቋል፡፡
እነርሱም:-
1. ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ ዋና ኮሚሽነር
2. ሒሩት ገብረሥላሴ ምክትል ዋና ኮሚሽነር
3. ዶ/ር ተገኘወርቅ ጌቱ
4. አምባሳደር ዶ/ር አይሮሪት መሐመድ
5. ብሌን ገብረ መድህን
6. ዶ/ር ዮናስ አዳዬ
7. ዘገየ አስፋው
8. መላኩ ወልደ ማርያም
9. አምባሳደር ማሕሙድ ዲሪር
10. ሙሉጌታ አጎ
11. ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ ሲሆኑ፤ የእጩ ኮሚሽነሮችን ሹመት ለምክር ቤቱ ያቀረቡት አፈ ጉባኤው ታገሰ ጫፎ ዕጩዎቹ የተመረጡበት መስፈርት ብዙኃነትን እና የፆታ ስብጥርን ከግምት ያስገባ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሁሉም ኮሚሽነሮች ሙሉ ጊዜያቸውን ሰጥተው ማገልገል እንደሚጠበቅባቸውም አፈ ጉባዔው አስረድተዋል።
ሹመቱ የፀደቀላቸው ኮሚሽነሮች በምክር ቤቱ ፊት ቃለ መሃላ ፈፅመው ኃላፊነታቸውን ተረክበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ባይደን ከፑቲን ጋር ለመምከር በመርህ ደረጃ መስማማታቸው ተሰማ
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ቀውስ ለመወያየት በመርህ ደረጃ መስማማታቸዉ ይፋ ተደርጓል፡፡ፈረንሳይ ያቀረበችው ውይይት የሚካሄደው ሩሲያ ጎረቤቷን ዩክሬንን ካልወረረች ብቻ ነው ሲሉ ዋይት ሀውስ አስታውቋል።
ውይይቱ ባለፉት አሥርተ ዓመታት በአውሮፓ ውስጥ ከታዩት አስከፊ የጸጥታ ቀውሶች አንዱ የሆነውን የዩክሬን ዉጥረት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔ ለመስጠት ያስችላል ተብሏል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ባለስልጣናት የስለላ መረጃ ሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ያሳያል ቢሉም ሞስኮ ግን የሀሰት ስትል ታስተባብላለች፡፡
የዉይይት ሀሳቡ ሊመጣ የቻለዉ በፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና በሩሲያ አቻቸዉ ፑቲን መካከል ሁለት የስልክ ጥሪ ከተደረገ እና በአጠቃላይ ሶስት ሰዓታት ከፈጀ ንግግር በኃላ ነዉ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ዋና ጸሀፊ አንቶኒ ብሊንከን እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ሐሙስ ዕለት በሚያደርጉት ውይይት ስለየመሪዎች ጉባኤ ዝርዝር ጉዳይ እንደሚወያዩበት የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል፡፡
Via:- Bisrat
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ቀውስ ለመወያየት በመርህ ደረጃ መስማማታቸዉ ይፋ ተደርጓል፡፡ፈረንሳይ ያቀረበችው ውይይት የሚካሄደው ሩሲያ ጎረቤቷን ዩክሬንን ካልወረረች ብቻ ነው ሲሉ ዋይት ሀውስ አስታውቋል።
ውይይቱ ባለፉት አሥርተ ዓመታት በአውሮፓ ውስጥ ከታዩት አስከፊ የጸጥታ ቀውሶች አንዱ የሆነውን የዩክሬን ዉጥረት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔ ለመስጠት ያስችላል ተብሏል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ባለስልጣናት የስለላ መረጃ ሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ያሳያል ቢሉም ሞስኮ ግን የሀሰት ስትል ታስተባብላለች፡፡
የዉይይት ሀሳቡ ሊመጣ የቻለዉ በፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና በሩሲያ አቻቸዉ ፑቲን መካከል ሁለት የስልክ ጥሪ ከተደረገ እና በአጠቃላይ ሶስት ሰዓታት ከፈጀ ንግግር በኃላ ነዉ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ዋና ጸሀፊ አንቶኒ ብሊንከን እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ሐሙስ ዕለት በሚያደርጉት ውይይት ስለየመሪዎች ጉባኤ ዝርዝር ጉዳይ እንደሚወያዩበት የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል፡፡
Via:- Bisrat
@Yenetube @Fikerassefa
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የባልደራስ ጥያቄ ውድቅ አደረገ!
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲን የምክር ቤት አባል ማስነሳት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ዛሬ ባሰራጨዉ ደብዳቤ ገለጸ።
የምክር ቤት አባል ይውረድልኝ ጥያቄን ማቅረብ የሚችለው መራጩ ህዝብ በመሆኑ እና በምርጫ ክልሉ ተወዳዳሪ የነበረ ፓርቲ በጉዳዩ ላይ ድጋፍ እንዲደረግለት የሚፈቅድ የህግ አግባብ ባለመኖሩ ሲል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የባልደራስ ለእዉነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ጥያቄን ውድቅ አድርጓል
ቦርዱ እንዳስታወቀው የማሟያ ምርጫ የሚደረገው በሁለት ምክንያቶች ሲሆን በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች የተጓደሉባቸውን አባላት ለማሟላት ጥያቄ ሲያቀርቡ እንዲሁም ተፈፃሚነት ባለው ህግ መሰረት የቀረበ የይውረድልኝ ጥያቄ ተቀባይነት ሲያገኝ ነው ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የብልፅግና ፓርቲ ተወካይ የሆኑት እና የከተማው የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ከምክር ቤት አባልነታቸው እንዲነሱና የማሟያ ምርጫ እንዲደረግ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም. ለቦርዱ ጥያቄ ማቅረቡ የሚታወስ ነው።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲን የምክር ቤት አባል ማስነሳት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ዛሬ ባሰራጨዉ ደብዳቤ ገለጸ።
የምክር ቤት አባል ይውረድልኝ ጥያቄን ማቅረብ የሚችለው መራጩ ህዝብ በመሆኑ እና በምርጫ ክልሉ ተወዳዳሪ የነበረ ፓርቲ በጉዳዩ ላይ ድጋፍ እንዲደረግለት የሚፈቅድ የህግ አግባብ ባለመኖሩ ሲል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የባልደራስ ለእዉነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ጥያቄን ውድቅ አድርጓል
ቦርዱ እንዳስታወቀው የማሟያ ምርጫ የሚደረገው በሁለት ምክንያቶች ሲሆን በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች የተጓደሉባቸውን አባላት ለማሟላት ጥያቄ ሲያቀርቡ እንዲሁም ተፈፃሚነት ባለው ህግ መሰረት የቀረበ የይውረድልኝ ጥያቄ ተቀባይነት ሲያገኝ ነው ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የብልፅግና ፓርቲ ተወካይ የሆኑት እና የከተማው የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ከምክር ቤት አባልነታቸው እንዲነሱና የማሟያ ምርጫ እንዲደረግ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም. ለቦርዱ ጥያቄ ማቅረቡ የሚታወስ ነው።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
ፕ/ር መሰፍን አርአያ ወልደተንሳይ ማናቸው?
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አጽድቋል።የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ሆነው የተመረጡት ፕሮፌሰር መስፍን አርአያን ይተዋወቁ።
👉 በሕክምና የዶክተሬት ዲግሪ ( MD), ከፓቭሎቭ ዩኒቨርሲቲ ሩሲያ
👉 በሳይኮቴራፒ ፍልስፍና የፒኤች ዲ ዲግሪ (PhD), ከኦማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰዊድን
👉 ስፔሻላይዝድ ድፕሎማ፤ በሳይኮሎጂካል ሜድስን እና ሳይካትሪ፣
ግሮኒጎኝ ዩኒቨርስቲ ኔዘርላንድስ፣
👉 በኤፒዲሞሎጂና ባዮስታትስቲክስ ሰርተፍኬት፤ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የሥራ ልምድ
👉 ለ6 ዓመታት በአዲግራት በደሴ አና በአማኑኤል ሆስፒታሎች ሜዲካል ኦፊሰርና ዳይሬክተር፣
👉 ለ10 ዓመታት በአማኑኤል ሆስፒታል ሳይካትሪስት
👉 ለ 6 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ፕሮቮስት
👉 ለ6 ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሳይካትሪ ዲፓርትመንት ዲን፣
👉 ለ12 ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ሆነው የዲፓርመንት ሃላፊ እና ልክቸረር ሆነው ካገለገሉ በኋላ ሙሉ የፕፌሰርነት ማዕረግ አግኝተዋል፡፡
👉 ለ 11 ዓመታት የፌደራል ሆስፒታሎች አመራር ቦርድ አባል
👉 በአሁን ወቅት ከሙያዊ አገልግሎት በተጨማሪ በኢፌዴሪ የማንነትና የአስተዳር ወሰን ኮሚሽን አባል ሆነው ያገለግላሉ፤
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አጽድቋል።የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ሆነው የተመረጡት ፕሮፌሰር መስፍን አርአያን ይተዋወቁ።
👉 በሕክምና የዶክተሬት ዲግሪ ( MD), ከፓቭሎቭ ዩኒቨርሲቲ ሩሲያ
👉 በሳይኮቴራፒ ፍልስፍና የፒኤች ዲ ዲግሪ (PhD), ከኦማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰዊድን
👉 ስፔሻላይዝድ ድፕሎማ፤ በሳይኮሎጂካል ሜድስን እና ሳይካትሪ፣
ግሮኒጎኝ ዩኒቨርስቲ ኔዘርላንድስ፣
👉 በኤፒዲሞሎጂና ባዮስታትስቲክስ ሰርተፍኬት፤ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የሥራ ልምድ
👉 ለ6 ዓመታት በአዲግራት በደሴ አና በአማኑኤል ሆስፒታሎች ሜዲካል ኦፊሰርና ዳይሬክተር፣
👉 ለ10 ዓመታት በአማኑኤል ሆስፒታል ሳይካትሪስት
👉 ለ 6 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ፕሮቮስት
👉 ለ6 ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሳይካትሪ ዲፓርትመንት ዲን፣
👉 ለ12 ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ሆነው የዲፓርመንት ሃላፊ እና ልክቸረር ሆነው ካገለገሉ በኋላ ሙሉ የፕፌሰርነት ማዕረግ አግኝተዋል፡፡
👉 ለ 11 ዓመታት የፌደራል ሆስፒታሎች አመራር ቦርድ አባል
👉 በአሁን ወቅት ከሙያዊ አገልግሎት በተጨማሪ በኢፌዴሪ የማንነትና የአስተዳር ወሰን ኮሚሽን አባል ሆነው ያገለግላሉ፤
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ነገ ለሕዝብ ተወካዮች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ!
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት፣ ከተወካዮቹ ለሚነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከሕዝብ ተወካዮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ረገድ ለሚነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ማብራሪያ እና ምላሽ እንደሚሰጡ ከምክር ቤቱ የተገኘ መረጃ ያመላክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት፣ ከተወካዮቹ ለሚነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከሕዝብ ተወካዮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ረገድ ለሚነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ማብራሪያ እና ምላሽ እንደሚሰጡ ከምክር ቤቱ የተገኘ መረጃ ያመላክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሶማሊያ ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር የተደረገውን የነዳጅ ምርት ስምምነት ሰረዘች!
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ነዳጅ ፈልጎ እንዲያመርት ‘ኮስትላይን’ ከተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ጋር የተደረሰውን ስምምነት ሰረዙ፡፡
መሃመድ አብዱላሂ መሃመድ ፋርማጆ እና መሃመድ ሁሴን ሮብል ከትናንት በስቲያ በኩባንያው እና በአገሪቱ የፔትሮሊዬም ሚኒስቴር መካከል የተፈረመውን ስምምነት መሰረዛቸው ይፋ ሆኗል።
የፔትሮሊዬም ሚኒስትሩ አብዲረሽድ መሃመድ አሕመድ ምርቱን እኩል በመጋራት መርሃ ግብር በ7 የተለያዩ የባሕር ዳርቻዎች ነዳጅ ፈልጎ እንዲያመርት ከ‘ኮስትላይን’ ጋር መስማማታቸውን አስታውቀው ነበር፡፡
እንደአል አይን ዘገባ ስምምነቱ ከሕግ ውጭ የተደረገ ነው በሚል በአገሪቱ መሪዎች ተሰርዟል፡፡ምክንያቱ ደግሞ “በምርጫ ወቅት ከውጭ አካላት ጋር ምንም ዓይነት ስምምነቶች እንዳይደረጉ በፕሬዝዳንቱ ተፈርሞ የወጣውን አዋጅ ይጥሳል”ም ነው የተባለው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ነዳጅ ፈልጎ እንዲያመርት ‘ኮስትላይን’ ከተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ጋር የተደረሰውን ስምምነት ሰረዙ፡፡
መሃመድ አብዱላሂ መሃመድ ፋርማጆ እና መሃመድ ሁሴን ሮብል ከትናንት በስቲያ በኩባንያው እና በአገሪቱ የፔትሮሊዬም ሚኒስቴር መካከል የተፈረመውን ስምምነት መሰረዛቸው ይፋ ሆኗል።
የፔትሮሊዬም ሚኒስትሩ አብዲረሽድ መሃመድ አሕመድ ምርቱን እኩል በመጋራት መርሃ ግብር በ7 የተለያዩ የባሕር ዳርቻዎች ነዳጅ ፈልጎ እንዲያመርት ከ‘ኮስትላይን’ ጋር መስማማታቸውን አስታውቀው ነበር፡፡
እንደአል አይን ዘገባ ስምምነቱ ከሕግ ውጭ የተደረገ ነው በሚል በአገሪቱ መሪዎች ተሰርዟል፡፡ምክንያቱ ደግሞ “በምርጫ ወቅት ከውጭ አካላት ጋር ምንም ዓይነት ስምምነቶች እንዳይደረጉ በፕሬዝዳንቱ ተፈርሞ የወጣውን አዋጅ ይጥሳል”ም ነው የተባለው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የኬንያ ፖሊስ ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በሕገወጥ መንገድ የገቡ 108 ኢትዮጵያዊያንን ኪያምቡ በተባለ የሀገሪቱ አውራጃ ውስጥ ባለፈው ዓርብ እንደያዘ የሀገሪቱ ዜና አውታሮች ዘግበዋል። ፓሊስ በደረሰው ጥቆማ መሠረት ኢትዮጵያዊያኑን ያገኛቸው አንድ በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪነት በሚጠረጠር ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ተቆልፎባቸው ሲሆን፣ ወደ ኬንያ የገቡት በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ሳይሆን እንደማይቀር ፖሊስ ተናግሯል። ኢትዮጵያዊያኑ ዕድሜያቸው ከ13 እስከ 35 እንደሚገመት ተገልጧል። ፓሊስ በዕለቱ 4 ኬንያዊያን ተጠርጣሪ ሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎችን ጭምር በቁጥጥር ስር አውሏል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
ባልደራስ ፓርቲ የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ምስረታ የከሸፈ ነው አለ!
“ብልጽግና ፓርቲ (መንግሥት) ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ዋና ዋና አካሎች፣ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ የሲቪክ ተቋማትን እና የሃይማኖት ተቋማትን አግልሎ ሂደቱን ብቻውን በማን አለብኝነት” በማስኬዱ ሀገራዊ ምክክሩ ከሽፏል ሲል ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ገለፀ።
ፓርቲው አመሻሹን ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ፣ መንግስት እጩ ኮሚሽነሮችን ለማንም ዜጋ ግልጽ የሆኑ የመምረጫ መስፈርቶች ሳያስቀምጥ ለራሱ በሚመቸው መንገድ በማውጣት የኮሚሽነሮችን ምርጫ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፅድቆታል ያለ ሲሆን፣ ምርጫውም “አካሄዱ የብልፅግና ሴራ ነው” በማለት ተችቶታል።
“ለመላው የአገራችን ሕዝብ ግልጽ መሆን የሚገባው ብልጽግና (መንግሥት) ይህንን ታሪካዊ የሠላም እና የአገራችን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ በእጅጉ ይጠቅማል ተብሎ ተስፋ የተጣለበትን የምክክር ኮሚሽን የምስረታ ሂደት አሳታፊ ባለማድረግ፣ ኮሚሽኑ ገና ሳይመሰረት እንዲመክን ማድረጉ ነው” ብሏል ባልደራስ።
Via Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
“ብልጽግና ፓርቲ (መንግሥት) ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ዋና ዋና አካሎች፣ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ የሲቪክ ተቋማትን እና የሃይማኖት ተቋማትን አግልሎ ሂደቱን ብቻውን በማን አለብኝነት” በማስኬዱ ሀገራዊ ምክክሩ ከሽፏል ሲል ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ገለፀ።
ፓርቲው አመሻሹን ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ፣ መንግስት እጩ ኮሚሽነሮችን ለማንም ዜጋ ግልጽ የሆኑ የመምረጫ መስፈርቶች ሳያስቀምጥ ለራሱ በሚመቸው መንገድ በማውጣት የኮሚሽነሮችን ምርጫ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፅድቆታል ያለ ሲሆን፣ ምርጫውም “አካሄዱ የብልፅግና ሴራ ነው” በማለት ተችቶታል።
“ለመላው የአገራችን ሕዝብ ግልጽ መሆን የሚገባው ብልጽግና (መንግሥት) ይህንን ታሪካዊ የሠላም እና የአገራችን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ በእጅጉ ይጠቅማል ተብሎ ተስፋ የተጣለበትን የምክክር ኮሚሽን የምስረታ ሂደት አሳታፊ ባለማድረግ፣ ኮሚሽኑ ገና ሳይመሰረት እንዲመክን ማድረጉ ነው” ብሏል ባልደራስ።
Via Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
#የኢትዮጵያ_ታሪክ_ከንግስተ_ሳባ_እስከ_አዲስ_አበባ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
የኢትዮጵያን ታሪክ ከንግስተ ሳባ እስከ አዲስ አበባ የሚቃኘውና በአማዞን የምንጊዜም የኢትዮጵያ ታሪክ መጻህፍት ሽያጭ ከፍተኛ ደረጃን የተቆናጠጠው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀረበ፡፡
ይህ አለም በጣም ያደነቀው መጽሐፍ ኢትዮጵያን በትናንት፣ በዛሬና በነገ መነጽር የሚያሳይ የ30 ዓመታት ምርምር ውጤት የሆነ በቅጡ ሊነበብ የሚገባው መጽሐፍ ነው፡፡
የአጼ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ የሆኑት ልዑል አስፋ ወሰን አስራቴ ስለመጽሐፉ እንዲህ ነው ያሉት፡-
“አንብቤ ለመጨረስ ሶስት ሌሊቶች ብቻ ነው የወሰደብኝ፡፡ ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ፣ ኃይማኖታዊ ልምምድ ላይ ባልተለመደና ቀልብን በሚያነሆልል ሁኔታ የተጻፈ ነው፡፡ መጽሐፉ በአፍሪካ ምድር ከሚገኙ መሳጭ ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ስለሆነው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ያለንን ግንዛቤ የሚያፋፋ እጽ ነው፡፡”
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
የኢትዮጵያን ታሪክ ከንግስተ ሳባ እስከ አዲስ አበባ የሚቃኘውና በአማዞን የምንጊዜም የኢትዮጵያ ታሪክ መጻህፍት ሽያጭ ከፍተኛ ደረጃን የተቆናጠጠው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀረበ፡፡
ይህ አለም በጣም ያደነቀው መጽሐፍ ኢትዮጵያን በትናንት፣ በዛሬና በነገ መነጽር የሚያሳይ የ30 ዓመታት ምርምር ውጤት የሆነ በቅጡ ሊነበብ የሚገባው መጽሐፍ ነው፡፡
የአጼ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ የሆኑት ልዑል አስፋ ወሰን አስራቴ ስለመጽሐፉ እንዲህ ነው ያሉት፡-
“አንብቤ ለመጨረስ ሶስት ሌሊቶች ብቻ ነው የወሰደብኝ፡፡ ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ፣ ኃይማኖታዊ ልምምድ ላይ ባልተለመደና ቀልብን በሚያነሆልል ሁኔታ የተጻፈ ነው፡፡ መጽሐፉ በአፍሪካ ምድር ከሚገኙ መሳጭ ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ስለሆነው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ያለንን ግንዛቤ የሚያፋፋ እጽ ነው፡፡”
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://tttttt.me/teklu_tilahun
🎁 #ArtLand_gifts 🎁
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✿ "እማይረሱ ስጦታዎችን ለሚወዷቸው" 🎁
✔️የወደዱትን "ፎቶ ወይም ምስል" እንጨት እና ቆዳ(ሌዘር) ላይ እንሰራለን 👌
✔️እንዲሁም MUG, PUZZLE, ሀብል እና ፕላስቲክ MDF ላይ የወደዱትን ፎቶ ወይም ፅሁፍ ያሰሩ 🎁
🔘☎️contact us: 0931465618
🔘For Order @Artlandgifts
Join our telegram channel👇
@artlandengraving
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✿ "እማይረሱ ስጦታዎችን ለሚወዷቸው" 🎁
✔️የወደዱትን "ፎቶ ወይም ምስል" እንጨት እና ቆዳ(ሌዘር) ላይ እንሰራለን 👌
✔️እንዲሁም MUG, PUZZLE, ሀብል እና ፕላስቲክ MDF ላይ የወደዱትን ፎቶ ወይም ፅሁፍ ያሰሩ 🎁
🔘☎️contact us: 0931465618
🔘For Order @Artlandgifts
Join our telegram channel👇
@artlandengraving
https://youtu.be/sG0S6CNbmvw
Check out and subscribe to our youtube channel to get recommendations on amazing movies and tvshows.
የፊልሞች እና የቲቪ ምርጫዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ እና ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/5O1i0ZvTYMgb
Check out and subscribe to our youtube channel to get recommendations on amazing movies and tvshows.
የፊልሞች እና የቲቪ ምርጫዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ እና ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/5O1i0ZvTYMgb
🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦
https://youtu.be/G-fzeN_xbRk
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
በየኔ ትዩብ ላይ ማስታወቂያችንን ዐይቶ ተመዝግቦ አሁን ላይ በአሜሪካ ትምህርት የጀመረ ተማሪ ምስክርነት በላይ ያለውን ሊንክ በመጫን ይመልከቱ!
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ቴሌግራም ቻናል👇
@marakiconsultancy
https://youtu.be/G-fzeN_xbRk
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
በየኔ ትዩብ ላይ ማስታወቂያችንን ዐይቶ ተመዝግቦ አሁን ላይ በአሜሪካ ትምህርት የጀመረ ተማሪ ምስክርነት በላይ ያለውን ሊንክ በመጫን ይመልከቱ!
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ቴሌግራም ቻናል👇
@marakiconsultancy
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
http://Sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
http://Sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በትግራይ ክልል መቀሌ በከፈተው አዲስ ጊዜያዊ የመስክ ቢሮ የኮንሱላር አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተሰምቷል።
ኤምባሲው አዲስ አገልገሎት የጀመረውና የመስክ ቢሮም የከፈተው በክልሉ የሚኖሩ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸውን ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና አሜሪካውያንን ከነቤተሰቦቻቸው ለመድረስ ታስቦ መሆኑን የኤምባሲው ምንጮቻችን ለዋዜማ ተናግረዋል።ኤምባሲው የመስክ ቢሮውን እንዲከፍት ያስገደደው በትግራይና በማዕከላዊ መንግስት መካከል የትራንስፖርትም ሆነ የመገናኛ አውታር በመቋረጡ ከአዲስ አበባ ሆኖ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ነው።ባለፈው ዓመት በትግራይ ጦርነቱ ተፋፍሞ በነበረበት ወቅት የአሜሪካ መንግስት ዜጎቹን ከክልሉ ለማስወጣት ጥያቄ ቢያቀርብም ከሁለቱም ተፋላሚዎ ይሁንታ ባለማግኘቱ በርካታ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባሉበት እንዲቆዩ ተገደዋል።
ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው ያለፈና የተሰወሩ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸውን ግለሰቦች ከመመዝገብ አንስቶ ማንነታቸውን የሚገልፅ ስነድ ለጠፋባቸው ዜጎች ጊዜያዊ የጉዞ ሰነድ በማዘጋጀት ወደ መኖሪያ ሀገራቸው አሜሪካ እንዲመለሱ ለማድረግ እየተሞከረ ነው።በተለይም ለቅርብ ቤተሰቦቻቸው የጉዞ ሂደት ለማመቻቸት የሚፈልጉ እና አዲስ አበባ ወደሚገኘው ኤምባሲ ቀርቦ ሂደቱን ለማስፈፀም ለተቸገሩ የክልሉ ነዋሪዎችን አገልግሎት ለመስጠት እንደታሰበም ተነግሯል።
አንዳንድ ባለጉዳዮች ጊዜያዊ ሰነድ ካገኙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከነቤተሰቦቻቸው አልያም በተናጠል ከሀገር መውጣት የሚያስችላቸው የተሟላ ሰነድ ያገኛሉ ተብሏል።እነዚህን ዜጎችና ቤተሰቦቻቸውን በልዩ በረራ ከትግራይ በቀጥታ ወደ ውጪ ሀገር ለመውሰድ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት መኖሩን የሚያረጋግጥ መረጃ አልተገኘም።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
ኤምባሲው አዲስ አገልገሎት የጀመረውና የመስክ ቢሮም የከፈተው በክልሉ የሚኖሩ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸውን ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና አሜሪካውያንን ከነቤተሰቦቻቸው ለመድረስ ታስቦ መሆኑን የኤምባሲው ምንጮቻችን ለዋዜማ ተናግረዋል።ኤምባሲው የመስክ ቢሮውን እንዲከፍት ያስገደደው በትግራይና በማዕከላዊ መንግስት መካከል የትራንስፖርትም ሆነ የመገናኛ አውታር በመቋረጡ ከአዲስ አበባ ሆኖ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ነው።ባለፈው ዓመት በትግራይ ጦርነቱ ተፋፍሞ በነበረበት ወቅት የአሜሪካ መንግስት ዜጎቹን ከክልሉ ለማስወጣት ጥያቄ ቢያቀርብም ከሁለቱም ተፋላሚዎ ይሁንታ ባለማግኘቱ በርካታ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባሉበት እንዲቆዩ ተገደዋል።
ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው ያለፈና የተሰወሩ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸውን ግለሰቦች ከመመዝገብ አንስቶ ማንነታቸውን የሚገልፅ ስነድ ለጠፋባቸው ዜጎች ጊዜያዊ የጉዞ ሰነድ በማዘጋጀት ወደ መኖሪያ ሀገራቸው አሜሪካ እንዲመለሱ ለማድረግ እየተሞከረ ነው።በተለይም ለቅርብ ቤተሰቦቻቸው የጉዞ ሂደት ለማመቻቸት የሚፈልጉ እና አዲስ አበባ ወደሚገኘው ኤምባሲ ቀርቦ ሂደቱን ለማስፈፀም ለተቸገሩ የክልሉ ነዋሪዎችን አገልግሎት ለመስጠት እንደታሰበም ተነግሯል።
አንዳንድ ባለጉዳዮች ጊዜያዊ ሰነድ ካገኙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከነቤተሰቦቻቸው አልያም በተናጠል ከሀገር መውጣት የሚያስችላቸው የተሟላ ሰነድ ያገኛሉ ተብሏል።እነዚህን ዜጎችና ቤተሰቦቻቸውን በልዩ በረራ ከትግራይ በቀጥታ ወደ ውጪ ሀገር ለመውሰድ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት መኖሩን የሚያረጋግጥ መረጃ አልተገኘም።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
የፓርላማ አባሉ የእነ ስብሐት ነጋ መለቀቅ ከሕግ አግባብ ውጭ ስለሆነ መንግሥት ማስተካከያ እንዲያደርግ ጠየቁ!
የእነ ስብሐት ነጋ መለቀቅ ከሕግ አግባብ ውጭ ስለሆነ መንግሥት ማስተካከያ እንዲያደርግ የጠየቁት የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስትያን ታደለ ናቸው፡፡
አቶ ክርስትያን ይህንኑ በዛሬው እለት እየተካሄደ ባለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አቅርበዋል፡፡
የፍቺ ሒደቱን በተመለከተ ያስታወሱት አቶ ክርስትያን፣ እነ ስብሐት ነጋ ቀድሞ ሲለቀቁ የምክር በምህረት ነው መባሉን ገልጸዋል፡፡ ኋላም መንግስት ‹‹በምህረት እንደማይችል ሲረዳ›› በፍትህ ሚኒስትሩ በኩል ‹‹ምሕረትም ይቅርታም አይደለም፣ ክስ ማቋረጥ ነው›› እንደተባለ አመልክተዋል፡፡
አቶ ክርስትያን የክስ ማቋረጡ የሕግ ድጋፍ የለውም ያሉ ሲሆን፣ ለዚሁ አስረጂ ናቸው ያሏቸውን የሕግ ጉዳዮች ጠቅሰዋል፡፡ በመሆኑም ሕገ መንግስቱን የጣሰ ነው ያሉትን የፍትሕ ሚኒስቴር ውሳኔ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ካቢኔ ማስተካከያ አድርጎ የእነ ስብሐት ነጋ ክስ እንዲቀጥል እንዲደረግ ጠይቀዋል፡፡
የሕወሓት መስራች የሆኑት አቶ ስብሐት ነጋን ጨምሮ ወ/ሮ ቅዱሳን ነጋ፣ አቶ ዓባይ ወልዱ፣ አቶ አባዲ ዘሙ፣ ወ/ሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር፣ አቶ ኪሮስ ሐጎስ ከእስር የተለቀቁት ታኅሣሥ 29፣ 2014 ነበር፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የእነ ስብሐት ነጋ መለቀቅ ከሕግ አግባብ ውጭ ስለሆነ መንግሥት ማስተካከያ እንዲያደርግ የጠየቁት የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስትያን ታደለ ናቸው፡፡
አቶ ክርስትያን ይህንኑ በዛሬው እለት እየተካሄደ ባለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አቅርበዋል፡፡
የፍቺ ሒደቱን በተመለከተ ያስታወሱት አቶ ክርስትያን፣ እነ ስብሐት ነጋ ቀድሞ ሲለቀቁ የምክር በምህረት ነው መባሉን ገልጸዋል፡፡ ኋላም መንግስት ‹‹በምህረት እንደማይችል ሲረዳ›› በፍትህ ሚኒስትሩ በኩል ‹‹ምሕረትም ይቅርታም አይደለም፣ ክስ ማቋረጥ ነው›› እንደተባለ አመልክተዋል፡፡
አቶ ክርስትያን የክስ ማቋረጡ የሕግ ድጋፍ የለውም ያሉ ሲሆን፣ ለዚሁ አስረጂ ናቸው ያሏቸውን የሕግ ጉዳዮች ጠቅሰዋል፡፡ በመሆኑም ሕገ መንግስቱን የጣሰ ነው ያሉትን የፍትሕ ሚኒስቴር ውሳኔ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ካቢኔ ማስተካከያ አድርጎ የእነ ስብሐት ነጋ ክስ እንዲቀጥል እንዲደረግ ጠይቀዋል፡፡
የሕወሓት መስራች የሆኑት አቶ ስብሐት ነጋን ጨምሮ ወ/ሮ ቅዱሳን ነጋ፣ አቶ ዓባይ ወልዱ፣ አቶ አባዲ ዘሙ፣ ወ/ሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር፣ አቶ ኪሮስ ሐጎስ ከእስር የተለቀቁት ታኅሣሥ 29፣ 2014 ነበር፡፡
@YeneTube @FikerAssefa