ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ ሹልዝ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቲውተር ገጻቸው "ከኦላፍ ሹልዝ ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽና የጋራ ጉዳዮች ላይ ስላደረግነው ጠቃሚ ምክክር አድናቆቴ ይድረስ" ሲሉ ጽፈዋል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ጀርመን ያደረገችላትን የልማት ድጋፍ የምታደንቅ ሲሆን፣ ትብብራችንም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጽኑ እምነት አላት ነው ያሉት።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤልጄም የአፍሪካ ኅብረት - አውሮፓ ኅብረት ጉባኤ እየተሳተፉና የጎንዮሽ ውይይቶችን እናደረጉ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቲውተር ገጻቸው "ከኦላፍ ሹልዝ ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽና የጋራ ጉዳዮች ላይ ስላደረግነው ጠቃሚ ምክክር አድናቆቴ ይድረስ" ሲሉ ጽፈዋል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ጀርመን ያደረገችላትን የልማት ድጋፍ የምታደንቅ ሲሆን፣ ትብብራችንም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጽኑ እምነት አላት ነው ያሉት።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤልጄም የአፍሪካ ኅብረት - አውሮፓ ኅብረት ጉባኤ እየተሳተፉና የጎንዮሽ ውይይቶችን እናደረጉ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
ድርቅ በሸበሌ ዞን በርካታ እንሰሳትን ገደለ!
በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ በርካታ እንስሳቶቻቸው መሞታቸውን የሸቤሌ ዞን ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬሌ ተናግረዋል። የክልሉ መንግስትም ሆነ ለጋሽ አካላት የተረፉ ሌሎች እንስሳትን እና የህብረተሰቡን ህይወት ለመታደግ የጀመሩት ጥረት ቢኖርም በቂ ባለመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። በዞኑ በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች ውሀ ፣ ምግብ እና የእንስሳት መኖ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የገለፁት የዞኑ አደጋ ስጋት አመራር ፅ/ቤት የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ እና ምላሽ አስተባባሪ አቶ አብዲ አህመድ በበኩላቸው ድጋፉ ግን በቂ አይደለም ብለዋል።
ዝርዝሩን ለማንበብ:- https://p.dw.com/p/47BJN?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ በርካታ እንስሳቶቻቸው መሞታቸውን የሸቤሌ ዞን ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬሌ ተናግረዋል። የክልሉ መንግስትም ሆነ ለጋሽ አካላት የተረፉ ሌሎች እንስሳትን እና የህብረተሰቡን ህይወት ለመታደግ የጀመሩት ጥረት ቢኖርም በቂ ባለመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። በዞኑ በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች ውሀ ፣ ምግብ እና የእንስሳት መኖ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የገለፁት የዞኑ አደጋ ስጋት አመራር ፅ/ቤት የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ እና ምላሽ አስተባባሪ አቶ አብዲ አህመድ በበኩላቸው ድጋፉ ግን በቂ አይደለም ብለዋል።
ዝርዝሩን ለማንበብ:- https://p.dw.com/p/47BJN?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
https://tttttt.me/sabinaadvisor
👇👇👇👇👇👇👇👇
🇹🇷#Turkey_visa
የቱርክ ኢምባሲ አሁን ላይ ስራ ስለጀመረ ፕሮሰስ ለመጀመር ለምትፈልጉ ደንበኞቻችን አሁኑኑ ያናግሩን
👇
የሥራ ቪዛ ወደ ቱርክ
የሆቴል ሥራዎች
ጾታ፡ ወንድ እና ሴት
1. Cleaners
2. Dishwashers
3. Janitors
#Benefits
1. Food and accommodation
2. One way flight ticket
3.Training
4. Salary
5. Service bus
#Process_time = 2 months
#Work_in_Turkey
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
Contact:
@Sabinavisa
@Sabinavisa2
+251118683939
0936363639
0936363680
https://tttttt.me/sabinavisaa
👇👇👇👇👇👇👇👇
🇹🇷#Turkey_visa
የቱርክ ኢምባሲ አሁን ላይ ስራ ስለጀመረ ፕሮሰስ ለመጀመር ለምትፈልጉ ደንበኞቻችን አሁኑኑ ያናግሩን
👇
የሥራ ቪዛ ወደ ቱርክ
የሆቴል ሥራዎች
ጾታ፡ ወንድ እና ሴት
1. Cleaners
2. Dishwashers
3. Janitors
#Benefits
1. Food and accommodation
2. One way flight ticket
3.Training
4. Salary
5. Service bus
#Process_time = 2 months
#Work_in_Turkey
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
Contact:
@Sabinavisa
@Sabinavisa2
+251118683939
0936363639
0936363680
https://tttttt.me/sabinavisaa
Forwarded from YeneTube
ላለፉት አምስት አመታት በከተማችን የ ሴትና የወንድ ሠዓቶች ቦርሳዎች ሽቶዎች እና ቀበቶና ዋሌት ቦርሣዎችን በማስመጣት የሚታወቀው brand watch and bag shop .. በ አዲስ መልክ ከ አዳዲስ እቃዎች ጋር እነሆ
አድራሻችን 22 ጎላጎል አጠገብ ሀናን ኬ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ
ስልክ 0993014846/ 0938042570
እዚህ ይጎብኙን 👉 https://tttttt.me/+Q1fJRNqbpYxXr-Ga
አድራሻችን 22 ጎላጎል አጠገብ ሀናን ኬ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ
ስልክ 0993014846/ 0938042570
እዚህ ይጎብኙን 👉 https://tttttt.me/+Q1fJRNqbpYxXr-Ga
Forwarded from YeneTube
#የኢትዮጵያ_ታሪክ_ከንግስተ_ሳባ_እስከ_አዲስ_አበባ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
የኢትዮጵያን ታሪክ ከንግስተ ሳባ እስከ አዲስ አበባ የሚቃኘውና በአማዞን የምንጊዜም የኢትዮጵያ ታሪክ መጻህፍት ሽያጭ ከፍተኛ ደረጃን የተቆናጠጠው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀረበ፡፡
ይህ አለም በጣም ያደነቀው መጽሐፍ ኢትዮጵያን በትናንት፣ በዛሬና በነገ መነጽር የሚያሳይ የ30 ዓመታት ምርምር ውጤት የሆነ በቅጡ ሊነበብ የሚገባው መጽሐፍ ነው፡፡
የአጼ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ የሆኑት ልዑል አስፋ ወሰን አስራቴ ስለመጽሐፉ እንዲህ ነው ያሉት፡-
“አንብቤ ለመጨረስ ሶስት ሌሊቶች ብቻ ነው የወሰደብኝ፡፡ ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ፣ ኃይማኖታዊ ልምምድ ላይ ባልተለመደና ቀልብን በሚያነሆልል ሁኔታ የተጻፈ ነው፡፡ መጽሐፉ በአፍሪካ ምድር ከሚገኙ መሳጭ ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ስለሆነው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ያለንን ግንዛቤ የሚያፋፋ እጽ ነው፡፡”
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
የኢትዮጵያን ታሪክ ከንግስተ ሳባ እስከ አዲስ አበባ የሚቃኘውና በአማዞን የምንጊዜም የኢትዮጵያ ታሪክ መጻህፍት ሽያጭ ከፍተኛ ደረጃን የተቆናጠጠው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀረበ፡፡
ይህ አለም በጣም ያደነቀው መጽሐፍ ኢትዮጵያን በትናንት፣ በዛሬና በነገ መነጽር የሚያሳይ የ30 ዓመታት ምርምር ውጤት የሆነ በቅጡ ሊነበብ የሚገባው መጽሐፍ ነው፡፡
የአጼ ኃይለስላሴ የልጅ ልጅ ልጅ የሆኑት ልዑል አስፋ ወሰን አስራቴ ስለመጽሐፉ እንዲህ ነው ያሉት፡-
“አንብቤ ለመጨረስ ሶስት ሌሊቶች ብቻ ነው የወሰደብኝ፡፡ ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ፣ ኃይማኖታዊ ልምምድ ላይ ባልተለመደና ቀልብን በሚያነሆልል ሁኔታ የተጻፈ ነው፡፡ መጽሐፉ በአፍሪካ ምድር ከሚገኙ መሳጭ ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ስለሆነው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ያለንን ግንዛቤ የሚያፋፋ እጽ ነው፡፡”
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://tttttt.me/teklu_tilahun
Forwarded from YeneTube
🎁 #ArtLand_gifts 🎁
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✿ "እማይረሱ ስጦታዎችን ለሚወዷቸው" 🎁
✔️የወደዱትን "ፎቶ ወይም ምስል" እንጨት እና ቆዳ(ሌዘር) ላይ እንሰራለን 👌
✔️እንዲሁም MUG, PUZZLE, ሀብል እና ፕላስቲክ MDF ላይ የወደዱትን ፎቶ ወይም ፅሁፍ ያሰሩ 🎁
🔘☎️contact us: 0931465618
🔘For Order @Artlandgifts
Join our telegram channel👇
@artlandengraving
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✿ "እማይረሱ ስጦታዎችን ለሚወዷቸው" 🎁
✔️የወደዱትን "ፎቶ ወይም ምስል" እንጨት እና ቆዳ(ሌዘር) ላይ እንሰራለን 👌
✔️እንዲሁም MUG, PUZZLE, ሀብል እና ፕላስቲክ MDF ላይ የወደዱትን ፎቶ ወይም ፅሁፍ ያሰሩ 🎁
🔘☎️contact us: 0931465618
🔘For Order @Artlandgifts
Join our telegram channel👇
@artlandengraving
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን በድርቅ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ባሌ ሮቤ ገብተዋል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የምክክር ኮሚሽኑን ለማቋቋም የተደረገው ሂደት ግልጽነት የጎደለው፣ ገለልተኛ እና አካታች አይደለም- የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት
“ማንኛውም ኮሚሽነር ሆኖ የሚሾም ሰው ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የሆነ፣ የማንኛውም ፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ፣ ለሀገራዊ መግባባት ጉልህ አስተዋፅዖ ሊያበረክት የሚችል፣ በሕዝብ ዘንድ አመኔታ ያለው፣ በከባድ ወንጀል ተከሶ የጥፋተኝነት ውሳኔ ያልተላለፈበት“ የሚል ይዘት ያለው ቢሆንም፤ አሁን የተጀመረው የኮሚነሮች የምርጫ ሂደት ግን ከነዚህ መስፈርቶች ያፈነገጠ እንደሆነ ምክር ቤቱ ገልጿል።
የምክር ቤቱ ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ራሄል ባፌ፤ በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ውስጥ በኃላፊነት እንዲሰሩ ጥቆማ ከተደረገላቸው 632 ሰዎች ውስጥ 42 ሰዎች የተመረጡበት ሂደት ግልጽነት የጎደለው እንደሆነ ገልጸው፤ ይህ ሂደት በአስቸኳይ መስተካከል እንዳለበት አንስተዋል።
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-political-parties-council-on-general-dialogue
@YeneTube @FikerAssefa
“ማንኛውም ኮሚሽነር ሆኖ የሚሾም ሰው ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የሆነ፣ የማንኛውም ፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ፣ ለሀገራዊ መግባባት ጉልህ አስተዋፅዖ ሊያበረክት የሚችል፣ በሕዝብ ዘንድ አመኔታ ያለው፣ በከባድ ወንጀል ተከሶ የጥፋተኝነት ውሳኔ ያልተላለፈበት“ የሚል ይዘት ያለው ቢሆንም፤ አሁን የተጀመረው የኮሚነሮች የምርጫ ሂደት ግን ከነዚህ መስፈርቶች ያፈነገጠ እንደሆነ ምክር ቤቱ ገልጿል።
የምክር ቤቱ ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ራሄል ባፌ፤ በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ውስጥ በኃላፊነት እንዲሰሩ ጥቆማ ከተደረገላቸው 632 ሰዎች ውስጥ 42 ሰዎች የተመረጡበት ሂደት ግልጽነት የጎደለው እንደሆነ ገልጸው፤ ይህ ሂደት በአስቸኳይ መስተካከል እንዳለበት አንስተዋል።
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-political-parties-council-on-general-dialogue
@YeneTube @FikerAssefa
መድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶች ወደ ትግራይ ክልል መድረሳቸው ተረጋግጧል ሲል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
ወደ ክልሉ 107 ሜትሪክ ቶን ተጨማሪ መድኃኒት ለማድረስ ዝግጅት መደረጉንና የካርጎ በረራ እየተጠበቀ መሆኑም ገልጿል።
የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ እንደገለፁት፤ በሽብርተኝነት የተፈረጀው የህወሃት ቡድን በኢትዮጵያ በከፈተው ጦርነት በርካታ ወገኖች ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለዋል። በትግራይ ክልል ያሉ ወገኖችም ድጋፍ ፈላጊ በመሆናቸው ፍቃድ ባገኙ ሰብዓዊ ድርጅቶች አማካኝነት ከጥር ወር ጀምሮ መድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁሶች እየደረሳቸው ይገኛል።
እስካሁን ባለው ሂደት በረድዔት ሥራ የተሰማሩ ድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ማለትም “ኢንተርናሽናል ኮሙኒቲ ኦፍ ሬድ ክሮስ”፣ “ዎርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ”፣ “ፕላን ኢንተርናሽናል”፣ የዓለም ጤና ድርጅት፤ “ሴቭ ዘ ቺልድረን” እና “ዩኒሴፍን” ጨምሮ ስምንት ያህል ተቋማት ወደ ትግራይ ክልል መድኃኒት ማስገባታቸው ተረጋግጧል ብለዋል።
እንደ ደበበ ገለፃ ከሆነ፤ ባለፈው ሳምንት ብቻ በ“ኢንተርናሽናል ኮሙኒቲ ኦፍ ሬድ ክሮስ”፣ “ዎርልድ ሄልዝ ኦርጋናይዜሽን”፣ “ዎርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ” አማካኝነት 41 ሜትሪክ ቶን መድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶች መቀሌ ደርሰዋል።
በድጋፉም ክትባትን ጨምሮ የተለያዩ መድኃኒትና ሌሎች የሕክምና ግብዓቶች ወደ ትግራይ መድረሱ ተረጋግጧል ያሉት ዳይሬክተሩ፤ ከዚህም ባሻገር የክትባትና ሌሎች የሕክምና ግብዓቶችን ጨምሮ 107 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት ለማድረስ የካርጎ በረራ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።
ድጋፍ አቅራቢ አካላቱ በጀትም ሆነ ሌሎች አስተዳደራዊ ነክ ነገሮችን ሲሠሩና በሥፍራው ሲንቀሳቀሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አስፈላጊውን የጉዞና ተያያዥ ፍቃዶችን እንደሚያረጋግጥላቸው ገልጸዋል።
በዚህ ሂደት የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከድርጅቹ ጋር በመቀናጀት ማረጋገጫ እንዲያገኙ እየሠራ መሆኑን አስረድተዋል።
አክለውም፤ የትግራይ ሕዝብ ድጋፉን እንዲያገኝ በማድረግ ረገድ በመንግሥት ደረጃ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንዲሁም ሌሎች ሴክተር መሥሪያ ቤቶች ተቀናጅተው እየሠሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
እንደ እርሳቸው ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት የየቀኑን በረራ በመፍቀድ ጭምር ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል። በዚህም 50 አጋር ድርጅቶች እስካሁን ትራንስፖርት አድርገው 509 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተለያዩ ድጋፎችን እያጓጓዙ ይገኛሉ።
በተጨማሪም ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችም በየብስ ትራንስፖርት አማካኝነት ደርሰዋል፤ ከዚህ ውጭ ምክንያቶችን በመደርደር ሥርጭት አልተደረገም የሚለው ቅሬታ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቀዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል።
መድኃኒቱ አቅርቦቱ እንዳለ ሆኖ መቀሌ ከገባ በኋላ ደግሞ ያስገባው አጋር አካል መድኃኒቱን የሚያጓጉዙበት ነዳጅ ያጣል ተብሎ አይታሰብም ያሉት ደበበ፤ ህወሃት ከኮምቦልቻ የዘረፈው ነዳጅ በእራሱ ብዙ ነው። በመሆኑም ድጋፉን ለማጓጓዝ የነዳጅ ችግር ገጥሞናል እየተባለ የሚነሳው ጉዳይ በምክንያትነት ማቅረቡ ውሃ የሚቋጥር አይደለም ብለዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ክልሉ 107 ሜትሪክ ቶን ተጨማሪ መድኃኒት ለማድረስ ዝግጅት መደረጉንና የካርጎ በረራ እየተጠበቀ መሆኑም ገልጿል።
የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ እንደገለፁት፤ በሽብርተኝነት የተፈረጀው የህወሃት ቡድን በኢትዮጵያ በከፈተው ጦርነት በርካታ ወገኖች ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለዋል። በትግራይ ክልል ያሉ ወገኖችም ድጋፍ ፈላጊ በመሆናቸው ፍቃድ ባገኙ ሰብዓዊ ድርጅቶች አማካኝነት ከጥር ወር ጀምሮ መድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁሶች እየደረሳቸው ይገኛል።
እስካሁን ባለው ሂደት በረድዔት ሥራ የተሰማሩ ድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ማለትም “ኢንተርናሽናል ኮሙኒቲ ኦፍ ሬድ ክሮስ”፣ “ዎርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ”፣ “ፕላን ኢንተርናሽናል”፣ የዓለም ጤና ድርጅት፤ “ሴቭ ዘ ቺልድረን” እና “ዩኒሴፍን” ጨምሮ ስምንት ያህል ተቋማት ወደ ትግራይ ክልል መድኃኒት ማስገባታቸው ተረጋግጧል ብለዋል።
እንደ ደበበ ገለፃ ከሆነ፤ ባለፈው ሳምንት ብቻ በ“ኢንተርናሽናል ኮሙኒቲ ኦፍ ሬድ ክሮስ”፣ “ዎርልድ ሄልዝ ኦርጋናይዜሽን”፣ “ዎርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ” አማካኝነት 41 ሜትሪክ ቶን መድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶች መቀሌ ደርሰዋል።
በድጋፉም ክትባትን ጨምሮ የተለያዩ መድኃኒትና ሌሎች የሕክምና ግብዓቶች ወደ ትግራይ መድረሱ ተረጋግጧል ያሉት ዳይሬክተሩ፤ ከዚህም ባሻገር የክትባትና ሌሎች የሕክምና ግብዓቶችን ጨምሮ 107 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት ለማድረስ የካርጎ በረራ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።
ድጋፍ አቅራቢ አካላቱ በጀትም ሆነ ሌሎች አስተዳደራዊ ነክ ነገሮችን ሲሠሩና በሥፍራው ሲንቀሳቀሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አስፈላጊውን የጉዞና ተያያዥ ፍቃዶችን እንደሚያረጋግጥላቸው ገልጸዋል።
በዚህ ሂደት የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከድርጅቹ ጋር በመቀናጀት ማረጋገጫ እንዲያገኙ እየሠራ መሆኑን አስረድተዋል።
አክለውም፤ የትግራይ ሕዝብ ድጋፉን እንዲያገኝ በማድረግ ረገድ በመንግሥት ደረጃ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንዲሁም ሌሎች ሴክተር መሥሪያ ቤቶች ተቀናጅተው እየሠሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
እንደ እርሳቸው ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት የየቀኑን በረራ በመፍቀድ ጭምር ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል። በዚህም 50 አጋር ድርጅቶች እስካሁን ትራንስፖርት አድርገው 509 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተለያዩ ድጋፎችን እያጓጓዙ ይገኛሉ።
በተጨማሪም ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችም በየብስ ትራንስፖርት አማካኝነት ደርሰዋል፤ ከዚህ ውጭ ምክንያቶችን በመደርደር ሥርጭት አልተደረገም የሚለው ቅሬታ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቀዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል።
መድኃኒቱ አቅርቦቱ እንዳለ ሆኖ መቀሌ ከገባ በኋላ ደግሞ ያስገባው አጋር አካል መድኃኒቱን የሚያጓጉዙበት ነዳጅ ያጣል ተብሎ አይታሰብም ያሉት ደበበ፤ ህወሃት ከኮምቦልቻ የዘረፈው ነዳጅ በእራሱ ብዙ ነው። በመሆኑም ድጋፉን ለማጓጓዝ የነዳጅ ችግር ገጥሞናል እየተባለ የሚነሳው ጉዳይ በምክንያትነት ማቅረቡ ውሃ የሚቋጥር አይደለም ብለዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ሽፈራው ሽጉጤ ዲፕሎማቶችን የማሰልጠን ኃላፊነት በምክትል ዳይሬክተርነት ሊመሩ ነው
የኢትዮጵያን አዳዲስ ዲፕሎማቶች የሚያሰለጥነውን በውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት ስር የተዋቀረ ዘርፍ፤ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በምክትል ዳይሬክተርነት ሊመሩ ነው። ሽፈራው ከሶስት ሳምንታት ገደማ በፊት የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት የስልጠና ዘርፍ ምክትል ዳይሬክተር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እንደተሾሙ “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ከተቋሙ አረጋግጣለች።
ያለፉትን ሶስት ገደማ አመታት በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የነበሩት ሽፈራው፤ በምክትል ዳይሬክተርነት “ከተሾሙ በኋላ ወደ ተቋሙ አልፎ አልፎ ይመጡ” እንደነበር የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጌታሰው ዳመነ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። አዲሱ ተሿሚ ከኢንስቲትዩቱ አመራሮች ጋር በይፋ ትውውቅ ያደረጉት ግን ከትላንት በስቲያ ረቡዕ የካቲት 9፤ 2014 እንደነበር አቶ ጌታሰው ገልጸዋል።
የሽፈራው ሽጉጤ ወደ ኢንስቲትዩቱ ተሾመው መምጣት ተቋሙ ሁለት ምክትል ዳይሬክተሮች እንዲኖሩት ያደርጉታል። የኢንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተርም፤ ሽፈራው የተሾሙበት ኃላፊነት ከዚህ ቀደም ከዚህ በፊት በተቋሙ ያልነበረ መሆኑን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።
“የኢንስቲትዩቱ ህንጻ እድሳት ላይ ስለሆነ፤ ምክትል ዳይሬክተሩ በጊዜያዊነት ቢሯቸው የሚሆነው ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው” ሲሉም አክለዋል። የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት ተጠሪነቱ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው።
Ethiopian Insider
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያን አዳዲስ ዲፕሎማቶች የሚያሰለጥነውን በውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት ስር የተዋቀረ ዘርፍ፤ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በምክትል ዳይሬክተርነት ሊመሩ ነው። ሽፈራው ከሶስት ሳምንታት ገደማ በፊት የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት የስልጠና ዘርፍ ምክትል ዳይሬክተር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እንደተሾሙ “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ከተቋሙ አረጋግጣለች።
ያለፉትን ሶስት ገደማ አመታት በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የነበሩት ሽፈራው፤ በምክትል ዳይሬክተርነት “ከተሾሙ በኋላ ወደ ተቋሙ አልፎ አልፎ ይመጡ” እንደነበር የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጌታሰው ዳመነ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። አዲሱ ተሿሚ ከኢንስቲትዩቱ አመራሮች ጋር በይፋ ትውውቅ ያደረጉት ግን ከትላንት በስቲያ ረቡዕ የካቲት 9፤ 2014 እንደነበር አቶ ጌታሰው ገልጸዋል።
የሽፈራው ሽጉጤ ወደ ኢንስቲትዩቱ ተሾመው መምጣት ተቋሙ ሁለት ምክትል ዳይሬክተሮች እንዲኖሩት ያደርጉታል። የኢንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተርም፤ ሽፈራው የተሾሙበት ኃላፊነት ከዚህ ቀደም ከዚህ በፊት በተቋሙ ያልነበረ መሆኑን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።
“የኢንስቲትዩቱ ህንጻ እድሳት ላይ ስለሆነ፤ ምክትል ዳይሬክተሩ በጊዜያዊነት ቢሯቸው የሚሆነው ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው” ሲሉም አክለዋል። የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት ተጠሪነቱ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው።
Ethiopian Insider
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባሌ ዞኖች በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች 78 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉ ለባሌ እና ለምሥራቅ ባሌ ዞኖች የተደረገ ድጋፍ ሲሆን ፥ ከ78 ሚሊየን ብሩ በተጨማሪም የአይነት ድጋፍን ያካተተ ነው፡፡ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አፈ ጉባዔዎች ዛሬ በባሌ ዞን በሮቤ ከተማ በመገኘት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የገንዘብና የአይነት ድጋፉን ማስረከባቸውን ከባሌ ዞን ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ድጋፉ ለባሌ እና ለምሥራቅ ባሌ ዞኖች የተደረገ ድጋፍ ሲሆን ፥ ከ78 ሚሊየን ብሩ በተጨማሪም የአይነት ድጋፍን ያካተተ ነው፡፡ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አፈ ጉባዔዎች ዛሬ በባሌ ዞን በሮቤ ከተማ በመገኘት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የገንዘብና የአይነት ድጋፉን ማስረከባቸውን ከባሌ ዞን ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
https://youtu.be/sG0S6CNbmvw
Check out and subscribe to our youtube channel to get recommendations on amazing movies and tvshows.
የፊልሞች እና የቲቪ ምርጫዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ እና ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/5O1i0ZvTYMgb
Check out and subscribe to our youtube channel to get recommendations on amazing movies and tvshows.
የፊልሞች እና የቲቪ ምርጫዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን ይመልከቱ እና ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/5O1i0ZvTYMgb
❤1
በአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ኤርትራ እና ደቡብ ሱዳን ዋና ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን የተመራ ልኡክ ሶማሊ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል።
ሉኡኩን የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ የሶማሊ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት አቶ ኢብራሂም ኡስማንና ከፍተኛ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች በጅግጅጋ ገራድ ዊልዋል ኤርፖርት በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል።በአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ኤርትራ እና ደቡብ ሱዳን ዋና ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን የተመራውን የልዑካን ቡድን በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያም ከክልሉ ፕሬዚዳንትና ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ይመክራሉ ተብሎም ይጠበቃል ሲል የክልሉ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሉኡኩን የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ የሶማሊ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት አቶ ኢብራሂም ኡስማንና ከፍተኛ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች በጅግጅጋ ገራድ ዊልዋል ኤርፖርት በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል።በአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ኤርትራ እና ደቡብ ሱዳን ዋና ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን የተመራውን የልዑካን ቡድን በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያም ከክልሉ ፕሬዚዳንትና ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ይመክራሉ ተብሎም ይጠበቃል ሲል የክልሉ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
ትራምፕ እና ልጆቻቸው ወደ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የኒውዮርክ ፍርድ ቤት መወሰኑ ተገልጿል፡፡
ትራምፕ እና ልጆቻቸው ኒውዮርክ ወደ ሚገኘው ፍርድ ቤት የሚቀርቡት ቃለ መኃላ በመፈጸም ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡የኒውዮርክ አቃቤ ህግ ዶናልድ ትራምፕ የሚያስተዳድሩትን ተቋም የግብር እና ብድር እፎይታ ለማግኘት በሚል " የሚያሳስት እና ያልተገባ የንብረት ግምገማ" በማድረግ አጭበርብረዋል ሲል መክሰሱ የሚታወቅ ነው፡፡
በዚህም ዶናልድ ትራምፕ በ21 ቀናት ውስጥ ወደ ፍርድቤት ቀርበው ቃለ መሃላ እንዲፈጽሙ የኒውዮርክ ፍርድ ቤት ዳኛ ውሳኔ አሳልፏል፡፡የዳኛውን ውሳኔ ተከትሎ የዶናልድ ትራምፕ ተቋም ለቢቢሲ በላከው ምላሽ "አሰራሩ በሙሉ የተባለሸ ነው" በማለት ለቀረበለት ክስ ያለውን ተቃወሞ ገልጿል፡፡
ይሁን እንጅ በትናንትናው እለት ዶናልድ ትራምፕ፣ ወንድ ልጃቸው ትራምፕ እና ሴት ልጃቸው ኢቫንካን የፍርድ ቤትን ትእዛዝ ሊያከብሩ እንደሚገባ የኒውዮርክ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ አርተር ኢንጎሮ ተናግሯል፡፡ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው የተጀመረው የፍርድ ሂደት ፖለቲካዊ ዓላማ ያነገበ የማይረባ ነው ሲሉ አጣጥለውታል፡፡
ትራምፕ የፍርድ ሂደቱን ቢያጣጥሉትም የፍርድ ቤት ትእዛዝ ያከብራሉ ወይስ አያከብሩም ለሚለው እስካሁን ግልጽ ያደረጉት ነገር የለም፡፡ጠበቆቻቸውም ቢሆኑ ዶናልድ ትራምብ በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ ላይ ምንም አይነት አስተያየት ከመስጠት ቢቆጠቡ የሚል ምክር እያቀረቡላቸው ነው፡፡
Via Alain
@Yenetube @Fikerassefa
ትራምፕ እና ልጆቻቸው ኒውዮርክ ወደ ሚገኘው ፍርድ ቤት የሚቀርቡት ቃለ መኃላ በመፈጸም ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡የኒውዮርክ አቃቤ ህግ ዶናልድ ትራምፕ የሚያስተዳድሩትን ተቋም የግብር እና ብድር እፎይታ ለማግኘት በሚል " የሚያሳስት እና ያልተገባ የንብረት ግምገማ" በማድረግ አጭበርብረዋል ሲል መክሰሱ የሚታወቅ ነው፡፡
በዚህም ዶናልድ ትራምፕ በ21 ቀናት ውስጥ ወደ ፍርድቤት ቀርበው ቃለ መሃላ እንዲፈጽሙ የኒውዮርክ ፍርድ ቤት ዳኛ ውሳኔ አሳልፏል፡፡የዳኛውን ውሳኔ ተከትሎ የዶናልድ ትራምፕ ተቋም ለቢቢሲ በላከው ምላሽ "አሰራሩ በሙሉ የተባለሸ ነው" በማለት ለቀረበለት ክስ ያለውን ተቃወሞ ገልጿል፡፡
ይሁን እንጅ በትናንትናው እለት ዶናልድ ትራምፕ፣ ወንድ ልጃቸው ትራምፕ እና ሴት ልጃቸው ኢቫንካን የፍርድ ቤትን ትእዛዝ ሊያከብሩ እንደሚገባ የኒውዮርክ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ አርተር ኢንጎሮ ተናግሯል፡፡ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው የተጀመረው የፍርድ ሂደት ፖለቲካዊ ዓላማ ያነገበ የማይረባ ነው ሲሉ አጣጥለውታል፡፡
ትራምፕ የፍርድ ሂደቱን ቢያጣጥሉትም የፍርድ ቤት ትእዛዝ ያከብራሉ ወይስ አያከብሩም ለሚለው እስካሁን ግልጽ ያደረጉት ነገር የለም፡፡ጠበቆቻቸውም ቢሆኑ ዶናልድ ትራምብ በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ ላይ ምንም አይነት አስተያየት ከመስጠት ቢቆጠቡ የሚል ምክር እያቀረቡላቸው ነው፡፡
Via Alain
@Yenetube @Fikerassefa
ዓለም ባንክ ለሶማሌ ክልል 64.3 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ መደበ!
ዓለም ባንክ በሶማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት የሚያግዝ 64.3 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ መመደቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ።ከተመደበው ድጋፍ ውስጥ 38 ሚሊዮን ዶላሩ አሁን የሚሰጥ መሆኑን አቶ ሙስጠፌ በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል። የዓለም ባንክ በዚህ ወሳኝ ጊዜ ድጋፉን በማድረጉም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Via Asham
@YeneTube @FikerAssefa
ዓለም ባንክ በሶማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት የሚያግዝ 64.3 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ መመደቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ።ከተመደበው ድጋፍ ውስጥ 38 ሚሊዮን ዶላሩ አሁን የሚሰጥ መሆኑን አቶ ሙስጠፌ በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል። የዓለም ባንክ በዚህ ወሳኝ ጊዜ ድጋፉን በማድረጉም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Via Asham
@YeneTube @FikerAssefa
62 ሰዎችን አሳፍሮ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ይጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ የእሳት ቃጠሎ አደጋ አጋጠመው!
ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ 62 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ አንድ አገር አቋራጭ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ የእሳት ቃጠሎ አደጋ እንዳጋጠመው በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።የእሳት ቃጠሎው የንብረት ውድመት ቢያደርስም በሰው ህይወት ላይ ምንም አይነት ጉዳት አለመድረሱ ተገልጿል።
በጽህፈት ቤቱ የመንገድ ደህንነትና ትራፊክ ክፍል ባለሙያ ዋና ሳጅን ወንድ ወሰን ጌታሁን እንደገለጹት የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት ኮድ3-99319 አውቶቡስ አደጋው ዛሬ ረፋድ ላይ ያጋጠመው በዞኑ ጅሌ ጥምጋ ወረዳ ጎዳ ቀበሌ ሲደርስ ነው።በደረሰው አደጋ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለመመዝገብ ተሳፍረው ይጓዙ የነበሩ ተማሪዎችን ሻንጣና ዶክመንት ጨምሮ የሌሎችን ተሳፋሪዎች ንብረትም ሙሉ በሙሉ ከአውቶቡሱ ጋር መውደሙንም ገልጸዋል።
አውቶብሱ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ያጋጠመው በሞተሩ ላይ በተከሰተ የቴክኒክ ችግር እንደሚሆን ጠቅሰው፤ የቃጠለውን መንስኤ ለማጣራት ሙሉ የምርመራ ሥራ መጀመሩን አስረድተዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
ተሽከርካሪው ከሽዋ ሮቢት ጀምሮ የጭስ ምልክት ያሳይ እንደነበርና አሽከርካሪው ፍሬን ሸራ ነው በሚል ሲያሽከረክር እንደነበር ከተሳፋሪዎች መረጃ መገኘቱንም አመልክተዋል።
በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች በሌላ መኪና ወደ ደሴ መላካቸውን አመልክተው፤ አሽከርካሪውና ረዳቱ በቁጥጥር ሥር ውለው የማጣራት ሥራ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ 62 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ አንድ አገር አቋራጭ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ የእሳት ቃጠሎ አደጋ እንዳጋጠመው በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።የእሳት ቃጠሎው የንብረት ውድመት ቢያደርስም በሰው ህይወት ላይ ምንም አይነት ጉዳት አለመድረሱ ተገልጿል።
በጽህፈት ቤቱ የመንገድ ደህንነትና ትራፊክ ክፍል ባለሙያ ዋና ሳጅን ወንድ ወሰን ጌታሁን እንደገለጹት የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት ኮድ3-99319 አውቶቡስ አደጋው ዛሬ ረፋድ ላይ ያጋጠመው በዞኑ ጅሌ ጥምጋ ወረዳ ጎዳ ቀበሌ ሲደርስ ነው።በደረሰው አደጋ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለመመዝገብ ተሳፍረው ይጓዙ የነበሩ ተማሪዎችን ሻንጣና ዶክመንት ጨምሮ የሌሎችን ተሳፋሪዎች ንብረትም ሙሉ በሙሉ ከአውቶቡሱ ጋር መውደሙንም ገልጸዋል።
አውቶብሱ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ያጋጠመው በሞተሩ ላይ በተከሰተ የቴክኒክ ችግር እንደሚሆን ጠቅሰው፤ የቃጠለውን መንስኤ ለማጣራት ሙሉ የምርመራ ሥራ መጀመሩን አስረድተዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
ተሽከርካሪው ከሽዋ ሮቢት ጀምሮ የጭስ ምልክት ያሳይ እንደነበርና አሽከርካሪው ፍሬን ሸራ ነው በሚል ሲያሽከረክር እንደነበር ከተሳፋሪዎች መረጃ መገኘቱንም አመልክተዋል።
በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች በሌላ መኪና ወደ ደሴ መላካቸውን አመልክተው፤ አሽከርካሪውና ረዳቱ በቁጥጥር ሥር ውለው የማጣራት ሥራ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሩሲያ ባሕር ኃይል ልዑክ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ጠቅላይ መምሪያን ጎበኘ!
የሩሲያ ፌዴሬሽን ባሕር ኃይል ልዑክ የሁለቱን አገራት የዘለቀ ትብብር መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ጠቅላይ መምሪያን ጎበኘ፡፡ሁለቱ ሀገራት ለረጅም አመታት የዘለቀ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ያላቸው ሲሆን፤ የጉብኝቱ ዓላማም የትብብሩ አንድ አካል መሆኑ ተመልክቷል፡፡
የልዑኩ መሪና በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌደሬሽን ተልዕኮ ኃላፊ ሜጀር ጀነራል ኦስትሪ ኮቭ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል በመዋቅራዊ አደረጃጀቱ ይበልጥ እየዘመነ እንዲመጣና ኢትዮጵያዊያን የሚኮሩበት ጠንካራ ተቋም ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን መገንዘባቸውን ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ላይ ጠንካራ ባሕር ኃይል ኢንዲኖራትና የመከላከል አቅሟን ይበልጥ ለመገንባት በምታደርገው ሁሉ ዐቀፍ እንቅስቃሴ ውስጥ በተለያዩ የሥልጠና መስኮች ላይ ሩሲያ ሚናዋን መጫወት ትችላለች ተብሏል፡፡
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ዋና አዛዥ ተወካይ ኮሞዶር ዋላፃ ዋቻ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የዛሬ ሦስት ዓመት መቋቋሙን ገልፀው በተማረ የሰው ኃይል ለማደራጀት እየተሰራ ስለመሆኑ ለልዑካን ቡድኑ ገልፀዋል፡፡
"ከሌሎች አገራት የባሕር ኃይሎች አደረጃጀት እና ቀደም ሲል ከነበረ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ልምድ በመውሰድ፤ የተሰጠንን አገራዊ ተልዕኮ በአግባቡ ለመፈፀም የሚያስችል የተሟላ አደረጃጀት ተሰርቶና በመከላከያ ፀድቆ ወደ ሥራ ተገብቷል"ም ብለዋል፡፡
ኮሞዶሩ አያይዘውም ኢትዮጵያ ከባሕር ኃይሏ ማግኘት የምትችለውን ጥቅምና ግልጋሎት እንድታገኝ ከሩሲያ ፌደሬሽን ባሕር ኃይል ጋር በተለያዩ የስልጠና ዘርፎች በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰናል ማለታቸውን የመከላከያ ሠራዊት መረጃ አመላክቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የሩሲያ ፌዴሬሽን ባሕር ኃይል ልዑክ የሁለቱን አገራት የዘለቀ ትብብር መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ጠቅላይ መምሪያን ጎበኘ፡፡ሁለቱ ሀገራት ለረጅም አመታት የዘለቀ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ያላቸው ሲሆን፤ የጉብኝቱ ዓላማም የትብብሩ አንድ አካል መሆኑ ተመልክቷል፡፡
የልዑኩ መሪና በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌደሬሽን ተልዕኮ ኃላፊ ሜጀር ጀነራል ኦስትሪ ኮቭ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል በመዋቅራዊ አደረጃጀቱ ይበልጥ እየዘመነ እንዲመጣና ኢትዮጵያዊያን የሚኮሩበት ጠንካራ ተቋም ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን መገንዘባቸውን ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ላይ ጠንካራ ባሕር ኃይል ኢንዲኖራትና የመከላከል አቅሟን ይበልጥ ለመገንባት በምታደርገው ሁሉ ዐቀፍ እንቅስቃሴ ውስጥ በተለያዩ የሥልጠና መስኮች ላይ ሩሲያ ሚናዋን መጫወት ትችላለች ተብሏል፡፡
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ዋና አዛዥ ተወካይ ኮሞዶር ዋላፃ ዋቻ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የዛሬ ሦስት ዓመት መቋቋሙን ገልፀው በተማረ የሰው ኃይል ለማደራጀት እየተሰራ ስለመሆኑ ለልዑካን ቡድኑ ገልፀዋል፡፡
"ከሌሎች አገራት የባሕር ኃይሎች አደረጃጀት እና ቀደም ሲል ከነበረ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ልምድ በመውሰድ፤ የተሰጠንን አገራዊ ተልዕኮ በአግባቡ ለመፈፀም የሚያስችል የተሟላ አደረጃጀት ተሰርቶና በመከላከያ ፀድቆ ወደ ሥራ ተገብቷል"ም ብለዋል፡፡
ኮሞዶሩ አያይዘውም ኢትዮጵያ ከባሕር ኃይሏ ማግኘት የምትችለውን ጥቅምና ግልጋሎት እንድታገኝ ከሩሲያ ፌደሬሽን ባሕር ኃይል ጋር በተለያዩ የስልጠና ዘርፎች በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰናል ማለታቸውን የመከላከያ ሠራዊት መረጃ አመላክቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በ6ኛው የአፍሪካ እና አውሮፓ ህብረት የጋራ ጉባኤ ኢትዮጵያ ያነሳቻቸው በርካታ ሀሳቦች ተቀባይነት ማግኘታቸውን በቤልጂየም፣ ሉክሰንበርግና በአውሮፓ ተቋማት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ገለጹ።
አምባሳደሯ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን የኢትዮጵያን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ፍሬያማ የሁለትዮሽ ውይይቶችን ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ በጋራ ጉባኤው ላይ ኢትዮጵያ ያነሳቻቸው የትብብርና የአጋርነት ሁኔታ፣ በሰላምና ጸጥታ ጉዳይ የአፍሪካ ድምጽ ስለሚሰማበት እንዲሁም የወቅቱን የአፍሪካ ህብረት መሪ ቃል የተመለከቱ ጉዳዮች ተቀባይነት እንዳገኙ ጠቁመዋል።የአፍሪካና የአውሮፓ ህብረት ግንኙነት በእኩልነትና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ትብብር እንዲሆን ኢትዮጵያ ማንሳቷን ተናግረዋል።
ከዚህ ባለፈም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ አገሮች መሪዎች ጋር በነበራቸው የጎንዮሽ ውይይት÷ በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለው ግንኙነት መጠናከር ስለሚኖርበት ሁኔታ ምክክር ተደርጓልም ነው ያሉት።በዚህም ለስድስት ወር የአውሮፓ ህብረት ሊቀመንበር ከነበረችው ስሎቬኒያ እና አሁን ሊቀመንበርነቱን ከተረከበችው ፈረንሳይ መሪዎች ጋር ጠቅላይ ሚኒስትሩ መወያየታቸውን አስታውሰዋል።
በጉባኤው የአፍሪካ ድምጽ በሰላምና ጸጥታ፣ ድህነትን በመዋጋት፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመቀነስ፣ የታዳሽ ሃይል ልማትን በማጠናከር እንዲሁም በስደተኞች ጉዳይ የአህጉሩንና የኢትዮጵያን መብት ባስጠበቀ መልኩ ተነስቶ የጋራ መግባባት እንደተደረገበት አምባሳደሯ አስረድተዋል።
Via ENA
@YeneTube @FikerAssefa
አምባሳደሯ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን የኢትዮጵያን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ፍሬያማ የሁለትዮሽ ውይይቶችን ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ በጋራ ጉባኤው ላይ ኢትዮጵያ ያነሳቻቸው የትብብርና የአጋርነት ሁኔታ፣ በሰላምና ጸጥታ ጉዳይ የአፍሪካ ድምጽ ስለሚሰማበት እንዲሁም የወቅቱን የአፍሪካ ህብረት መሪ ቃል የተመለከቱ ጉዳዮች ተቀባይነት እንዳገኙ ጠቁመዋል።የአፍሪካና የአውሮፓ ህብረት ግንኙነት በእኩልነትና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ትብብር እንዲሆን ኢትዮጵያ ማንሳቷን ተናግረዋል።
ከዚህ ባለፈም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ አገሮች መሪዎች ጋር በነበራቸው የጎንዮሽ ውይይት÷ በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለው ግንኙነት መጠናከር ስለሚኖርበት ሁኔታ ምክክር ተደርጓልም ነው ያሉት።በዚህም ለስድስት ወር የአውሮፓ ህብረት ሊቀመንበር ከነበረችው ስሎቬኒያ እና አሁን ሊቀመንበርነቱን ከተረከበችው ፈረንሳይ መሪዎች ጋር ጠቅላይ ሚኒስትሩ መወያየታቸውን አስታውሰዋል።
በጉባኤው የአፍሪካ ድምጽ በሰላምና ጸጥታ፣ ድህነትን በመዋጋት፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመቀነስ፣ የታዳሽ ሃይል ልማትን በማጠናከር እንዲሁም በስደተኞች ጉዳይ የአህጉሩንና የኢትዮጵያን መብት ባስጠበቀ መልኩ ተነስቶ የጋራ መግባባት እንደተደረገበት አምባሳደሯ አስረድተዋል።
Via ENA
@YeneTube @FikerAssefa
በድርቁ ምክንያት ከብቶቻቸውን እስከ 500 ብር ለመሸጥ እንደተገደዱ የቦረና አርብቶ አደሮች ተናገሩ!
በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት የከብቶች ዋጋ ከ5መቶ እስከ 3ሺህ ብር ማሽቆልቆሉ ተዘግቧል። ድርቁ በተከሰተባቸው በዞኑ 13 ወረዳዎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች የሚኖሩ አርብቶ አደሮች ለመገናኛ ብዙኃን እንደተናገሩት እስከ 40ሺህ ብር ይደርስ የነበረው የከብት ዋጋ 5መቶ ብር ድረስ ወርዷል።
የዝናብ እጥረቱን ተከትሎ የሞት አፋፍ ላይ የደረሱት ከብቶች ቁጥር ከ7 መቶ ሺህ በላይ ደርሷል። የዞኑ የእንስሳት ሃብት 6.8 ሚልዮን እንደሚደርስ መረጃዎች ያመለክታሉ።
የውሃ ሽፋኑ ከ53 በመቶ ወደ 28.6 በመቶ በደረሰበት የቦረና የተጎዱትን እንስሳት ለሽያጭ ያቀረቡት አርብቶ አደሮች ከብቶቹ ሲደክሙባቸው መንገድ ላይ ጥለዋቸው ለመሄድ እንደሚገደዱ የፋና ብሮድካስቲንግ ዘገባ ያሳያል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት የከብቶች ዋጋ ከ5መቶ እስከ 3ሺህ ብር ማሽቆልቆሉ ተዘግቧል። ድርቁ በተከሰተባቸው በዞኑ 13 ወረዳዎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች የሚኖሩ አርብቶ አደሮች ለመገናኛ ብዙኃን እንደተናገሩት እስከ 40ሺህ ብር ይደርስ የነበረው የከብት ዋጋ 5መቶ ብር ድረስ ወርዷል።
የዝናብ እጥረቱን ተከትሎ የሞት አፋፍ ላይ የደረሱት ከብቶች ቁጥር ከ7 መቶ ሺህ በላይ ደርሷል። የዞኑ የእንስሳት ሃብት 6.8 ሚልዮን እንደሚደርስ መረጃዎች ያመለክታሉ።
የውሃ ሽፋኑ ከ53 በመቶ ወደ 28.6 በመቶ በደረሰበት የቦረና የተጎዱትን እንስሳት ለሽያጭ ያቀረቡት አርብቶ አደሮች ከብቶቹ ሲደክሙባቸው መንገድ ላይ ጥለዋቸው ለመሄድ እንደሚገደዱ የፋና ብሮድካስቲንግ ዘገባ ያሳያል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዲጂታል ት/ቤት ስኩል ኦፍ ከላውድ .እ.ኤ. አ በ 01 FEB, 2022 መመረቁ ይታወሳል።
የስኩል ኦፍ ከላውድ የመጀመሪያው ማስተር ክላስ በ ሀብት ምጣኔ እና በስራ ፈጠራው የሚታወቀው የ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ክላስ ሲሆን በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የ ቢዝነስ እና ኢንተርፕነርሺፕ ማስተር ክላስ ዛሬ አርብ እ. ኤ. አ በ 18 FEB , 2022 ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት እንደሚለቀቅ አሳውቀዋል።
አሁኑኑ ይመዝገቡ www.schoolofcloud.com
ለበለጠ መረጃ፡፟
ስልክ ቁ፡ +251973045545
ኢሜል፡ Contact@schoolofcloud.com
የስኩል ኦፍ ከላውድ የመጀመሪያው ማስተር ክላስ በ ሀብት ምጣኔ እና በስራ ፈጠራው የሚታወቀው የ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ክላስ ሲሆን በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የ ቢዝነስ እና ኢንተርፕነርሺፕ ማስተር ክላስ ዛሬ አርብ እ. ኤ. አ በ 18 FEB , 2022 ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት እንደሚለቀቅ አሳውቀዋል።
አሁኑኑ ይመዝገቡ www.schoolofcloud.com
ለበለጠ መረጃ፡፟
ስልክ ቁ፡ +251973045545
ኢሜል፡ Contact@schoolofcloud.com