አዲስ አበባ ዛሬ ጠዋትና አመሻሹን በጉም ተሸፍና ታይታለች።
በአብዛኞቹ የአዲስ አበባ ክፍሎች ጭፍግግ ያለ አየር የተስተዋለ ሲሆን ፎቆችና ዛፎች አንዲሁም አስፋልትና መንደሮች በጉም ሲሸፈኑ ውለዋል።ነዋሪዎች ወፈር ያለ ልብስ ለብሰው " የዘንድሮ ክረምት " በማለት ክረምቱን ከበድ አንዳላቸው ሲያወሩ ተስምተዋል ።ይሄ ፎቶ አፍንጮ በር አካባቢ ዛሬ ሐምሌ 28,2012 ከቀኑ 11 ሰዓት የተነሳ ነው።
#FidelPost
@YeneTube @FikerAssefa1
በአብዛኞቹ የአዲስ አበባ ክፍሎች ጭፍግግ ያለ አየር የተስተዋለ ሲሆን ፎቆችና ዛፎች አንዲሁም አስፋልትና መንደሮች በጉም ሲሸፈኑ ውለዋል።ነዋሪዎች ወፈር ያለ ልብስ ለብሰው " የዘንድሮ ክረምት " በማለት ክረምቱን ከበድ አንዳላቸው ሲያወሩ ተስምተዋል ።ይሄ ፎቶ አፍንጮ በር አካባቢ ዛሬ ሐምሌ 28,2012 ከቀኑ 11 ሰዓት የተነሳ ነው።
#FidelPost
@YeneTube @FikerAssefa1