መንግሥት ሲሚንቶ እንዲያከፋፍሉ በመረጣቸው ድርጅቶች ላይ ቅሬታ ቀረበ!
የናይጄሪያው ባለሀብት ንብረት የሆነው ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካና የሳዑዲ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ሼክ መሐመድ አል አሙዲ ንብረት የሆነው ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ በተመሳሳይ ወቅት ለዕድሳት በሚል ምርት ማምረት ማቆማቸውን ምክንያት በማድረግ፣ ሲሚንቶ እንዲያከፋፍሉ የተመረጡ ድርጅቶችን መንግሥት መምረጡ ቅሬት አስነሳ፡፡የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአንድ ሳምንት በፊት ባስተላለፊው ውሳኔ ነጋዴዎች ቅሬታ በማቅረባቸው፣ ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ.ም. አምራቾችና ድርጅቶች ማለትም የአምባሰል የንግድ ሥራዎች ድርጅት፣ የወንዶ ኢንቨስትመንት ኩባንያ፣ ቢፍቱ አዱኛ ቢዝነስ ሼር ኩባንያ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽንና የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ተወካዮች በንግድና ኢንዱስትሪ በሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ሰብሳቢነት ሲከራከሩ መዋላቸውን የሪፖርተር ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
ሚኒስቴሩ በዋናነት አከፋፋዮቹ የተመረጡት ድርጅቶች እንዲሆኑ ውሳኔ ላይ ያደረሰው፣ ዳንጎቴና ደርባ ለዕድሳት ብለው ምርት በማቆማቸው በተፈጠረ የሲሚንቶ እጥረትና የዋጋ ንረት ምክንያት መሆኑም ታውቋል፡፡አብዛኛውን የሲሚንቶ ምርት የሚሸፍኑት ዳንጎቴና ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርት ማምረት በማቆማቸው፣ አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች ያላቸውን ምርት በመያዝና እጥረት እንዲፈጠር በማድረግ ከፍተኛ የዋጋ ንረት ማድረጋቸው መንግሥት የራሱን ውሳኔ እንዲወስን እንዳነሳሳው ታውቋል፡፡ሌሎቹ የሲሚንቶ ፋብሪካ ባለቤቶች ለሚኒስትሩ ባቀረቡት አቤቱታ እንደገለጹት፣ እነሱ ለሚያመርቱት ሲሚንቶ በኩንታል የተወሰነላቸውን ትርፍ ከማግኘትና ለአከፋፋዮች ከመስጠት ባለፈ ምንም ያደረጉት ነገር የለም፡፡የቫት ተመዝጋቢ በመሆናቸው ሁሉም አሠራራቸው የሚታወቅና በኦዲተር የሚረጋገጥ መሆኑን በማስረዳት፣ ለምን ግዳጅ ውስጥ እንዲገቡ እንደተፈለገ ማብራሪያ ጠይቀዋል፡፡
ሚኒስቴሩ ነጋዴዎቹንና እንዲያከፋፍሉ የተመረጡትን ድርጅቶች ተወካዮች ካወያየ በኋላ፣ 12 አከፋፋዮችን በመጨመር ከአምስቱ ድርጅቶች ጋር እኩል ድርሻ ኖሯቸው እንዲያከፋፍሉ ውሳኔ ላይ መደረሱም ታውቋል።ድርጅቶቹ በየዕለቱ 340,280 ኩንታል ሲሚንቶ ከፋብሪካዎቹ በመረከብ እንዲያከፋፍሉም ተነግሯቸዋል፡፡ ድርጅቶቹ ምርቱን እንደሚያከፋፍሉ ተገልጿል፡፡ መንግሥት በሚወስነው ዋጋ ብቻ እንዲያከፋፍሉ፣ ቸርቻሪዎች ደግሞ ከአከፋፋዮች በተረከቡት ዋጋ ላይ በኩንታል 20 ብር ብቻ ትርፍ በማግኘት እንዲያከፋፍሉ፣ መንግሥት ከወሰነው በላይ ሲሸጡ ከተገኙ ግን ዕርምጃ እንደሚወሰድባቸው ማስጠንቀቁ ታውቋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
የናይጄሪያው ባለሀብት ንብረት የሆነው ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካና የሳዑዲ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ሼክ መሐመድ አል አሙዲ ንብረት የሆነው ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ በተመሳሳይ ወቅት ለዕድሳት በሚል ምርት ማምረት ማቆማቸውን ምክንያት በማድረግ፣ ሲሚንቶ እንዲያከፋፍሉ የተመረጡ ድርጅቶችን መንግሥት መምረጡ ቅሬት አስነሳ፡፡የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአንድ ሳምንት በፊት ባስተላለፊው ውሳኔ ነጋዴዎች ቅሬታ በማቅረባቸው፣ ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ.ም. አምራቾችና ድርጅቶች ማለትም የአምባሰል የንግድ ሥራዎች ድርጅት፣ የወንዶ ኢንቨስትመንት ኩባንያ፣ ቢፍቱ አዱኛ ቢዝነስ ሼር ኩባንያ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽንና የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ተወካዮች በንግድና ኢንዱስትሪ በሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ሰብሳቢነት ሲከራከሩ መዋላቸውን የሪፖርተር ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
ሚኒስቴሩ በዋናነት አከፋፋዮቹ የተመረጡት ድርጅቶች እንዲሆኑ ውሳኔ ላይ ያደረሰው፣ ዳንጎቴና ደርባ ለዕድሳት ብለው ምርት በማቆማቸው በተፈጠረ የሲሚንቶ እጥረትና የዋጋ ንረት ምክንያት መሆኑም ታውቋል፡፡አብዛኛውን የሲሚንቶ ምርት የሚሸፍኑት ዳንጎቴና ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርት ማምረት በማቆማቸው፣ አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች ያላቸውን ምርት በመያዝና እጥረት እንዲፈጠር በማድረግ ከፍተኛ የዋጋ ንረት ማድረጋቸው መንግሥት የራሱን ውሳኔ እንዲወስን እንዳነሳሳው ታውቋል፡፡ሌሎቹ የሲሚንቶ ፋብሪካ ባለቤቶች ለሚኒስትሩ ባቀረቡት አቤቱታ እንደገለጹት፣ እነሱ ለሚያመርቱት ሲሚንቶ በኩንታል የተወሰነላቸውን ትርፍ ከማግኘትና ለአከፋፋዮች ከመስጠት ባለፈ ምንም ያደረጉት ነገር የለም፡፡የቫት ተመዝጋቢ በመሆናቸው ሁሉም አሠራራቸው የሚታወቅና በኦዲተር የሚረጋገጥ መሆኑን በማስረዳት፣ ለምን ግዳጅ ውስጥ እንዲገቡ እንደተፈለገ ማብራሪያ ጠይቀዋል፡፡
ሚኒስቴሩ ነጋዴዎቹንና እንዲያከፋፍሉ የተመረጡትን ድርጅቶች ተወካዮች ካወያየ በኋላ፣ 12 አከፋፋዮችን በመጨመር ከአምስቱ ድርጅቶች ጋር እኩል ድርሻ ኖሯቸው እንዲያከፋፍሉ ውሳኔ ላይ መደረሱም ታውቋል።ድርጅቶቹ በየዕለቱ 340,280 ኩንታል ሲሚንቶ ከፋብሪካዎቹ በመረከብ እንዲያከፋፍሉም ተነግሯቸዋል፡፡ ድርጅቶቹ ምርቱን እንደሚያከፋፍሉ ተገልጿል፡፡ መንግሥት በሚወስነው ዋጋ ብቻ እንዲያከፋፍሉ፣ ቸርቻሪዎች ደግሞ ከአከፋፋዮች በተረከቡት ዋጋ ላይ በኩንታል 20 ብር ብቻ ትርፍ በማግኘት እንዲያከፋፍሉ፣ መንግሥት ከወሰነው በላይ ሲሸጡ ከተገኙ ግን ዕርምጃ እንደሚወሰድባቸው ማስጠንቀቁ ታውቋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 86 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።የ7 ሰዎች ህይወትም አልፏል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6092 የላብራቶሪ ምርመራ ሰማንያ ስድስት (86) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2020 ደርሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6092 የላብራቶሪ ምርመራ ሰማንያ ስድስት (86) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2020 ደርሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ተጨማሪ የ7 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ፣ ባጠቃላይህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 27 ደርሷል፡፡
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ ህይወታቸው ካለፈ 7 ሰዎች ትናንት ምሽት የሁለቱን ሞት መዘገባችን ታወሳል።እነሱን ጨምሮ የሰባቱ ሟቾች ሁኔታ
➡️በህክምና ላይ የነበረች የ34 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በህክምና ላይ የነበረ የ56 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት የ55 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት የ65 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት የ33 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት የ26 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት የ36 አመት ወንድ ፣ ከኦሮሚያ ክልል
በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 27 ደርሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ ህይወታቸው ካለፈ 7 ሰዎች ትናንት ምሽት የሁለቱን ሞት መዘገባችን ታወሳል።እነሱን ጨምሮ የሰባቱ ሟቾች ሁኔታ
➡️በህክምና ላይ የነበረች የ34 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በህክምና ላይ የነበረ የ56 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት የ55 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት የ65 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት የ33 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባት የ26 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ
➡️በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት የ36 አመት ወንድ ፣ ከኦሮሚያ ክልል
በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 27 ደርሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ቫይረሱ የተገኘባቸው 86 ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው፣ በፆታ ሲታይ ደግሞ ወንድ(51) ሴት(35) ናቸው!
➡️ዕድሜያቸው ከ7-82 አመት የሆኑ
➡️ተጨማሪ 46 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 1 ሰው ከአማራ ክልል፣ 3 ከኦሮሚያ ክልል 13 ደግሞ ከሶማሌ ክልል ከህመማቸው ሲያገግሙ በአጠቃላይ ያገገሙት ቁጥር 344 ደርሷል።
➡️የተገኙት ከአዲስ አበባ(66)፣ ከኦሮሚያ ክልል(7)፣ከትግራይ ክልል(7)፣ አማራ ክልል(1)፣ ከደቡብ ክልል(4)፣ ድሬዳዋ(1) ፣በኮሮና የተያዙ በድምር 86 ሰዎች ናቸው።
➡️በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2020 ደርሷል።
➡️በጠና የታመሙት ቁጥር ደግሞ ወደ 32 ከፍ ብሏል።
➡️በ24 ሰዓት ውስጥ 7 ሞት የተመዘገበ ሲሆን ጠቅላላ የሟቾች ቁጥር 27 ደርሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
➡️ዕድሜያቸው ከ7-82 አመት የሆኑ
➡️ተጨማሪ 46 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 1 ሰው ከአማራ ክልል፣ 3 ከኦሮሚያ ክልል 13 ደግሞ ከሶማሌ ክልል ከህመማቸው ሲያገግሙ በአጠቃላይ ያገገሙት ቁጥር 344 ደርሷል።
➡️የተገኙት ከአዲስ አበባ(66)፣ ከኦሮሚያ ክልል(7)፣ከትግራይ ክልል(7)፣ አማራ ክልል(1)፣ ከደቡብ ክልል(4)፣ ድሬዳዋ(1) ፣በኮሮና የተያዙ በድምር 86 ሰዎች ናቸው።
➡️በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2020 ደርሷል።
➡️በጠና የታመሙት ቁጥር ደግሞ ወደ 32 ከፍ ብሏል።
➡️በ24 ሰዓት ውስጥ 7 ሞት የተመዘገበ ሲሆን ጠቅላላ የሟቾች ቁጥር 27 ደርሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
ደቡብ ክልል አራት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን አራቱም በሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ላይ ይገኛሉ። እድሚያቸው ከ18 -41 መሆኑም በመግለጫው ላይ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1ሺህ500 በልጧል፡፡
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 86 ሰዎች ውስጥ 66 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ በአጠቃላይም በመዲናዋ 1ሺህ 510 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች በክፍለ ከተማ፦
አዲስ ከተማ 18፤
ልደታ 5፤
ጉለሌ 6፤
ኮልፌ ቀራንዮ 5፤
ቦሌ 9 ፤
አራዳ 4፤
የካ 1፤
ንፋስ ስልክ ላፍቶ 3፤
አቃቂ ቃሊቲ 3 ፤
ቂርቆስ 6 እና የ6 ሰዎች ክፍለ ከተማ በመጣራት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 86 ሰዎች ውስጥ 66 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ በአጠቃላይም በመዲናዋ 1ሺህ 510 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች በክፍለ ከተማ፦
አዲስ ከተማ 18፤
ልደታ 5፤
ጉለሌ 6፤
ኮልፌ ቀራንዮ 5፤
ቦሌ 9 ፤
አራዳ 4፤
የካ 1፤
ንፋስ ስልክ ላፍቶ 3፤
አቃቂ ቃሊቲ 3 ፤
ቂርቆስ 6 እና የ6 ሰዎች ክፍለ ከተማ በመጣራት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የደቡብ ክልልን በአዲስ መልክ ለማዋቀር በተዘጋጀ ምክረ ሀሳብ ላይ ከክልሉ አመራሮች ጋር በነገው ዕለት ሊወያዩ ነው።በውይይቱ ላይ የክልሉ የዞን እና ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪዎች ይሳተፋሉ ተብሏል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ5000 በልጧል። እስካሁን፣
➡️ሁሉም የእፍሪካ ህብረት አባላገራት ቫይረሱን ሪፖርት አድርገዋል።
➡️184,333 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል።
➡️5071 ሰዎች ተይዘው ሞተዋል።
➡️81,780 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል።
ምንጭ:CDC Africa
@YeneTube @FikerAssefa
➡️ሁሉም የእፍሪካ ህብረት አባላገራት ቫይረሱን ሪፖርት አድርገዋል።
➡️184,333 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል።
➡️5071 ሰዎች ተይዘው ሞተዋል።
➡️81,780 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል።
ምንጭ:CDC Africa
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 119 መድረሱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 239 የላቦራቶሪ ምርመራ አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል።ቫይረሱ የተገኘበት የ28 ዓመት ወጣት በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል ሲደረግለት የነበረ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል።ቫይረሱ ተገኝቶባቸው በክልሉ ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከላት የሚገኙት ሁሉም ሰዎች በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን፣ ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል የገባ ታማሚም አለመኖሩን ቢሮው በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል።በአማራ ክልል እስከ ዛሬ ግንቦት 30/2012 ዓ.ም ድረስ ለ3 ሺህ 31 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ ተደርጎ በ119 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ታውቋል። ከእነዚህ መካከል 23 ሰዎች አገግመዋል፤ እስካሁን በክልሉ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወቱ ያለፈ ሰው አለመኖሩንም የጤና ቢሮው መረጃ ያመላክታል።
እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ከምዕራብ ጎንደር ዞን (97) (ይህ አካባቢ ከሱዳን የሚገቡ ኢትዮጵያውያን በለይቶ ማቆያ የሚቆዩበት ነው)፣ ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን (አንድ)፣ ከጎንደር ከተማ (ሦስት)፣ ከደሴ (ሁለት)፣ ከባሕር ዳር (አራት)፣ ከአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር (ሦስት)፣ ከሰሜን ሸዋ ዞን (ሁለት)፣ ከሰሜን ወሎ ዞን (አራት)፣ ከደቡብ ጎንደር ዞን (አንድ)፣ ከኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር (አንድ) እና ከምሥራቅ ጎጃም ዞን (አንድ ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪ) መሆኑ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ ደግሞ እስከዛሬ ለ142 ሺህ 960 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸዋል፤ በአጠቃላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 2 ሺህ 20 ደርሷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 1 ሺህ 647 በሕክምና ላይ ይገኛሉ፤ 27 ሕይወታቸው አልፏል፤ 344 ደግሞ አገግመዋል፡፡ 32 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙም ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 239 የላቦራቶሪ ምርመራ አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል።ቫይረሱ የተገኘበት የ28 ዓመት ወጣት በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል ሲደረግለት የነበረ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል።ቫይረሱ ተገኝቶባቸው በክልሉ ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከላት የሚገኙት ሁሉም ሰዎች በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን፣ ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል የገባ ታማሚም አለመኖሩን ቢሮው በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል።በአማራ ክልል እስከ ዛሬ ግንቦት 30/2012 ዓ.ም ድረስ ለ3 ሺህ 31 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ ተደርጎ በ119 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ታውቋል። ከእነዚህ መካከል 23 ሰዎች አገግመዋል፤ እስካሁን በክልሉ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወቱ ያለፈ ሰው አለመኖሩንም የጤና ቢሮው መረጃ ያመላክታል።
እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ከምዕራብ ጎንደር ዞን (97) (ይህ አካባቢ ከሱዳን የሚገቡ ኢትዮጵያውያን በለይቶ ማቆያ የሚቆዩበት ነው)፣ ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን (አንድ)፣ ከጎንደር ከተማ (ሦስት)፣ ከደሴ (ሁለት)፣ ከባሕር ዳር (አራት)፣ ከአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር (ሦስት)፣ ከሰሜን ሸዋ ዞን (ሁለት)፣ ከሰሜን ወሎ ዞን (አራት)፣ ከደቡብ ጎንደር ዞን (አንድ)፣ ከኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር (አንድ) እና ከምሥራቅ ጎጃም ዞን (አንድ ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪ) መሆኑ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ ደግሞ እስከዛሬ ለ142 ሺህ 960 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸዋል፤ በአጠቃላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 2 ሺህ 20 ደርሷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 1 ሺህ 647 በሕክምና ላይ ይገኛሉ፤ 27 ሕይወታቸው አልፏል፤ 344 ደግሞ አገግመዋል፡፡ 32 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ክፍል ውስጥ እንደሚገኙም ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
#Scamalert
ከ50 እስከ 100 ዶላር ታገኛላችሁ በማለት በቴሌግራም እየተሰራጨ የሚገኘው ሊንክ ፍጹም ውሸት ነው። እንዲሁም ዌብሳይቱ ላይ ገብታችሁ ስልክ ቁጥራችሁን ስታስገብ ቴሌግራም የላከላችሁን ቁጥር አስገብ ይላሉ በምታስገቡበት ወቅት አካውንታችሁን የውስድባችኃል።
እውነተኛነታቸው የተረጋገጡ በይነ መረብን በመጠቀም ስራ መስራት የሚያስችሉ ገፆች ➡️ www.freelancer.com | www.upwork.com ታዋቂዎቹ እነዚህ ናቸው እኚህን በመጠቀም መስራት ይችላሉ።
@Yenetube @Fikerassefa
ከ50 እስከ 100 ዶላር ታገኛላችሁ በማለት በቴሌግራም እየተሰራጨ የሚገኘው ሊንክ ፍጹም ውሸት ነው። እንዲሁም ዌብሳይቱ ላይ ገብታችሁ ስልክ ቁጥራችሁን ስታስገብ ቴሌግራም የላከላችሁን ቁጥር አስገብ ይላሉ በምታስገቡበት ወቅት አካውንታችሁን የውስድባችኃል።
እውነተኛነታቸው የተረጋገጡ በይነ መረብን በመጠቀም ስራ መስራት የሚያስችሉ ገፆች ➡️ www.freelancer.com | www.upwork.com ታዋቂዎቹ እነዚህ ናቸው እኚህን በመጠቀም መስራት ይችላሉ።
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from HEY Online Market
Playstation 4PRO (Slim)
With 2 controllers
1000 GB storage
With FIFA 2019 CD
Price 23,999 Birr
Contact us :
0953964175
0925927457 @eBRO4
0910695100
@heyonlinemarket
With 2 controllers
1000 GB storage
With FIFA 2019 CD
Price 23,999 Birr
Contact us :
0953964175
0925927457 @eBRO4
0910695100
@heyonlinemarket
Forwarded from Kídus
⚜️SHEBA - ሺባ⚜️
📞 በ 0941158969 ይደውሉልን
🚚 ያሉበት ቦታ በነፃ እናደርሳለን
ጥራት ያለው ጌጣጌጥ 💎በተመጣጣኝ ዋጋ ከኩባንያችን (ሺባ) ይግዙ ይህንን::
⚠️(ሺባ) የተመሰረተበትን አንደኛ አመት እያከበርን ስለሆነ ‼️ነፃ ‼️ሰዐት ለማግኘት ከዌብ ሳይታችን ላይ ማንኛዉንም እቃ ይግዙ፡
👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼
Website - www.shebasluxury.com
Telegram - https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFfS1CHMcuedhCLPBQ
Contact Admin @ki_d_us
📞 በ 0941158969 ይደውሉልን
🚚 ያሉበት ቦታ በነፃ እናደርሳለን🏍
📞 በ 0941158969 ይደውሉልን
🚚 ያሉበት ቦታ በነፃ እናደርሳለን
ጥራት ያለው ጌጣጌጥ 💎በተመጣጣኝ ዋጋ ከኩባንያችን (ሺባ) ይግዙ ይህንን::
⚠️(ሺባ) የተመሰረተበትን አንደኛ አመት እያከበርን ስለሆነ ‼️ነፃ ‼️ሰዐት ለማግኘት ከዌብ ሳይታችን ላይ ማንኛዉንም እቃ ይግዙ፡
👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼👇🏼
Website - www.shebasluxury.com
Telegram - https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFfS1CHMcuedhCLPBQ
Contact Admin @ki_d_us
📞 በ 0941158969 ይደውሉልን
🚚 ያሉበት ቦታ በነፃ እናደርሳለን🏍
በወምበራ ወረዳ ከ155 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰርተው የተጠናቀቁ 2 የመንገድ ፕሮጀክቶች በክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት ተመርቀው ለትራፊክ ክፍት ሆኑ፡፡
በወምበራ ወረዳ ከደብረዘይት- ሳንቂ- መልካን እና ከገሰንገሳ - ወግዲ የሚያገናኙ 2 የመንገድ ፕሮጀክቶች የበየኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡ለትራፊክ ክፍት ከተደረጉት መንገዶች ከገሰንገሳ - ወግዲ ቀበሌ የሚያገናኘው መንገድ የ11 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፣ ደብረዘይት - ሳንቂ - መልካን ቀበሌዎችን የሚያገናኘው የመንገድ ፕሮጀክት ደግሞ 33 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን መሆኑም በምርቃቱ ወቅት ተገልጿል፡፡
Via BGMMA
@YeneTube @FikerAssefa
በወምበራ ወረዳ ከደብረዘይት- ሳንቂ- መልካን እና ከገሰንገሳ - ወግዲ የሚያገናኙ 2 የመንገድ ፕሮጀክቶች የበየኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡ለትራፊክ ክፍት ከተደረጉት መንገዶች ከገሰንገሳ - ወግዲ ቀበሌ የሚያገናኘው መንገድ የ11 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፣ ደብረዘይት - ሳንቂ - መልካን ቀበሌዎችን የሚያገናኘው የመንገድ ፕሮጀክት ደግሞ 33 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን መሆኑም በምርቃቱ ወቅት ተገልጿል፡፡
Via BGMMA
@YeneTube @FikerAssefa
ኒው ዚላንድ የእንቅስቃሴ ገደቡን ሙሉ በሙሉ አነሳች!
ኒው ዚላንድ የመጨረሻውን የእንቅስቃሴ ገደብ እኩለ ሌሊት ላይ ማንሳቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን አስታውቀዋል።ይህ ማለት በአገሪቱ የነበሩ ማንኛውም አይነት እንቅስቃሴን የሚገድቡ መመሪያዎች ሙሉ በሙሉ ይነሳሉ ማለት ነው። ነገር ግን ድንበሮች ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኒው ዚላንድ የመጨረሻውን የእንቅስቃሴ ገደብ እኩለ ሌሊት ላይ ማንሳቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን አስታውቀዋል።ይህ ማለት በአገሪቱ የነበሩ ማንኛውም አይነት እንቅስቃሴን የሚገድቡ መመሪያዎች ሙሉ በሙሉ ይነሳሉ ማለት ነው። ነገር ግን ድንበሮች ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝን ተፅእኖ ለመቋቋም በ54 ማእከላት ለ17 ሺህ 500 ለሚሆኑ ህሙማን ማከሚያ ስፍራ ተዘጋጅቷል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በወቅታዊ፣ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ባነሷቸው ጥያቄዎች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማብራሪያ እየሰጡ ነው።ኮሮናን አስመልክቶ የጤና ተቋማት ዝግጅት ላይ የተሰሩ ስራዎችን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲያብራሩ:
➡️እስካሁን ያለው በቫይረሱ የተያዘ ሰዎች ቁጥር 2020 ቢሆንም 17 ሺህ 500 ለሚሆኑ በቫይረሱ የተጠቁ ዜጎችን ለማከም የሚችል 54 የማከሚያ ተቋማት ተዘጋጅተዋል
➡️በአገሪቱ የበሽታው ምልክት ለታየባቸው 30 ሺህ ገደማ የሚሆኑ ሰዎች እስኪ መረመሩ ድረስ ለይቶ ማቆያ ስፍራ ተዘጋጅቷል
➡️ከውጭ ለሚመጡ ዜጎች በኳራንቲን ለይቶ ማቆያ 45 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች የሚሆን ስፍራ ተዘጋጅቷል
➡️በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የላብራቶሪ አቅም መገንባት ተችሏል፣ ለሁሉም ክልሎችም ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ ተመድቧል፣
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በወቅታዊ፣ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ባነሷቸው ጥያቄዎች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማብራሪያ እየሰጡ ነው።ኮሮናን አስመልክቶ የጤና ተቋማት ዝግጅት ላይ የተሰሩ ስራዎችን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲያብራሩ:
➡️እስካሁን ያለው በቫይረሱ የተያዘ ሰዎች ቁጥር 2020 ቢሆንም 17 ሺህ 500 ለሚሆኑ በቫይረሱ የተጠቁ ዜጎችን ለማከም የሚችል 54 የማከሚያ ተቋማት ተዘጋጅተዋል
➡️በአገሪቱ የበሽታው ምልክት ለታየባቸው 30 ሺህ ገደማ የሚሆኑ ሰዎች እስኪ መረመሩ ድረስ ለይቶ ማቆያ ስፍራ ተዘጋጅቷል
➡️ከውጭ ለሚመጡ ዜጎች በኳራንቲን ለይቶ ማቆያ 45 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች የሚሆን ስፍራ ተዘጋጅቷል
➡️በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የላብራቶሪ አቅም መገንባት ተችሏል፣ ለሁሉም ክልሎችም ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ ተመድቧል፣
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
በግንቦት ወር 135 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ።
በተጨማሪም 348 የቱርክ ስሪት ሽጉጥ እና 300 ጥይት መያዙን አስታውቀዋል። የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በሁሉም የሀገሪቱ የጉምሩክ ጣቢያዎች በተደረገው ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ መያዛቸውን ነው ሚኒስትሩ ያስታወቁት።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
በተጨማሪም 348 የቱርክ ስሪት ሽጉጥ እና 300 ጥይት መያዙን አስታውቀዋል። የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በሁሉም የሀገሪቱ የጉምሩክ ጣቢያዎች በተደረገው ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ መያዛቸውን ነው ሚኒስትሩ ያስታወቁት።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
<<የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴው አባላት የውጪ ግብይት እንዲጨምር ሲሠሩ ቆይተዋል፡፡ ባለፈው ዓመት የውጪ ግብይት በ13 በመቶ አድጓል፡፡ ባለፉት አስር ወራት፣ የ667 ሚሊየን ዶላር የቡና ሽያጭ በመካሄዱ ብቻ 16 በመቶ ዕድገት ተመዝግቧል፡፡የሥጋ ምርት የውጪ ገበያም በ41 ሚሊየን ዶላር ሽያጭ አማካኝነት በ21 በመቶ አድጓል፡፡ ቀጣዩ ሥራ ይህንን ዕድገት ማስጠበቅ ነው፡፡ >>
ጠ/ሚር አብይ አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ
@YeneTube @FikerAssefa
ጠ/ሚር አብይ አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል ባለፉት 3 ቀናት ማለትም ከ28/09/2012-30/09/2012 ዓ.ም በደረሰ የትራፊክ አደጋ፦
➡️ ደቡብ ጎንደር ዞን ፋርጣ ወረዳ አንድ ግለሰብ በጭነት መኪና (ሲኖ) ተገጭቶ ህይወቱ አልፏል።
➡️ ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ ISUZU (መለስተኛ) የህዝብ ማመላለሻ መኪና አንድ ሰው ገጭቶ ህይወቱ እንዲያልፍ አድርጓል።
➡️ ምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻከል ወረዳ አንድ ሰው በFSR (መለስተኛ) የህዝብ ማመላለሻ መኪና ተገጭቶ ህይወቱ አልፏል።
➡️ በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የጭነት (ሲኖ) መኪና አንድ ሰው ገጭቶ ህይወቱ እንዲያልፍ አድርጓል።
➡️ ደቡብ ጎንደር ዞን ንፋስ መውጫ ከተማ በመኪና ግጭት የአንድ ሰው ህይወት አልፏል።
በአጠቃላይ በሶስት ቀን ውስጥ አምስት የትራፊክ አደጋ ደርሶ የአምስት ሰው ህይወት አልፏል።
ምንጭ: የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን
@YeneTube @FikerAssefa
➡️ ደቡብ ጎንደር ዞን ፋርጣ ወረዳ አንድ ግለሰብ በጭነት መኪና (ሲኖ) ተገጭቶ ህይወቱ አልፏል።
➡️ ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ ISUZU (መለስተኛ) የህዝብ ማመላለሻ መኪና አንድ ሰው ገጭቶ ህይወቱ እንዲያልፍ አድርጓል።
➡️ ምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻከል ወረዳ አንድ ሰው በFSR (መለስተኛ) የህዝብ ማመላለሻ መኪና ተገጭቶ ህይወቱ አልፏል።
➡️ በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የጭነት (ሲኖ) መኪና አንድ ሰው ገጭቶ ህይወቱ እንዲያልፍ አድርጓል።
➡️ ደቡብ ጎንደር ዞን ንፋስ መውጫ ከተማ በመኪና ግጭት የአንድ ሰው ህይወት አልፏል።
በአጠቃላይ በሶስት ቀን ውስጥ አምስት የትራፊክ አደጋ ደርሶ የአምስት ሰው ህይወት አልፏል።
ምንጭ: የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን
@YeneTube @FikerAssefa
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ።
መርሀግብሩ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አርሶአደሮች መንደር ላይ ነው የተጀመረው።ኢ/ር ታከለ ኡማ ከግብርና ሚንስትሩ ዑመር ሁሴን ጋር በጋራ በመሆን መርሀግብሩን አስጀምረዋል።
Via AMN
@YeneTube @FikerAssefa
መርሀግብሩ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አርሶአደሮች መንደር ላይ ነው የተጀመረው።ኢ/ር ታከለ ኡማ ከግብርና ሚንስትሩ ዑመር ሁሴን ጋር በጋራ በመሆን መርሀግብሩን አስጀምረዋል።
Via AMN
@YeneTube @FikerAssefa