የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በሀገሪቱ ከተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ታራሚዎችን ለመጠበቅ ሲባል ለመጪዎቹ 15 ቀናት ታራሚዎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዳይገናኙ እግድ መጣሉን አስታውቋል።
Via- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
Via- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጀርመኑ አንጋፋ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልሰዋገን በኮሮና ቫይረስ ምከንያት ሊዘጋ መሆኑ ተገለጸ።
የአለማችን ግዙፍ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልስዋገን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ምርቱን ሊያቆም እንደሆነ አስታዉቋል፡፡
የጀርመን ኩባንያ የሆነዉ ቮልሰዋገን የኮሮና ስርጭትን ተከትሎ በስፔን፤በፖርቹጋል እና በስሎቫኪያ ያሉትን የምርት ማእከላት በዚህ ሳምንት ዉስጥ እንደሚዘጋም ሲ ኤን ኤን አስነብቧል፡፡
የከሮና ቫይረስ በመላዉ አለም በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝ ወረርሽን ሲሆን ይህንንም ለመግታት የአዉሮፓ አገራት ድንብሮቻቸዉን ዘግተዋል፡፡
ድርጅቱ በጀርመን እና በሌሎች የአዉሮፓ አገራት ያሉትን የምርት ማዕከለታን በቀጣይ ሁለት ሳምንታት እንደሚዘጋም የቮልስዋገን ስራ አስኪያጅ ሄርበርት ዳይስ አስታዉቀዋል፡፡
ቮልስዋገን በመኪና ማምረት ዘርፍ ከፍተኛ ዝናን ያተረፈ ሲሆን በአለም ደረጃ ከ668ሺ ሰራተኞች ያሉት ግዙፍ ድርጅት ነዉ፡፡
via:- EthioFM
@YeneTube @FikerAssefa
የአለማችን ግዙፍ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልስዋገን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ምርቱን ሊያቆም እንደሆነ አስታዉቋል፡፡
የጀርመን ኩባንያ የሆነዉ ቮልሰዋገን የኮሮና ስርጭትን ተከትሎ በስፔን፤በፖርቹጋል እና በስሎቫኪያ ያሉትን የምርት ማእከላት በዚህ ሳምንት ዉስጥ እንደሚዘጋም ሲ ኤን ኤን አስነብቧል፡፡
የከሮና ቫይረስ በመላዉ አለም በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝ ወረርሽን ሲሆን ይህንንም ለመግታት የአዉሮፓ አገራት ድንብሮቻቸዉን ዘግተዋል፡፡
ድርጅቱ በጀርመን እና በሌሎች የአዉሮፓ አገራት ያሉትን የምርት ማዕከለታን በቀጣይ ሁለት ሳምንታት እንደሚዘጋም የቮልስዋገን ስራ አስኪያጅ ሄርበርት ዳይስ አስታዉቀዋል፡፡
ቮልስዋገን በመኪና ማምረት ዘርፍ ከፍተኛ ዝናን ያተረፈ ሲሆን በአለም ደረጃ ከ668ሺ ሰራተኞች ያሉት ግዙፍ ድርጅት ነዉ፡፡
via:- EthioFM
@YeneTube @FikerAssefa
ሐሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምልክት ያሳዩ 6 ተጠርጣሪዎችን ለመንግስት ማስረከቡን አስታወቀ።
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎችን በነጻ በመመርመር ላይ ሲሆን እስካሁን ስድስት ሰዎች የበሽታው ምልክት በማሳየታቸው መንግስት ተጠርጣሪዎቹን ወደለይቶ ማቆያ ክፍል አስገብቶ እንዲያክም አሳልፎ መስጠቱን ገልጿል።
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንዳደርግ ከፈቀደልኝ የህክምና መሳሪያዎችን ከውጭ አገራት አስገብቶ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል።
ለኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የነጻ ህክምና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።ሆስፒታሉ ዛሬ ረፋድ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሩን እና ለዚህ ስራው 300 ሺህ ብር መድቧል። በመሆኑም የቫይረሱ ስጋት ያለባቹህ ወይም መመርመር የምትፈልጉ ሰዎች በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ እየመጣችሁ በነጻ መመርመር ይችላሉ ብሏል።
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎችን በነጻ በመመርመር ላይ ሲሆን እስካሁን ስድስት ሰዎች የበሽታው ምልክት በማሳየታቸው መንግስት ተጠርጣሪዎቹን ወደለይቶ ማቆያ ክፍል አስገብቶ እንዲያክም አሳልፎ መስጠቱን ገልጿል።
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንዳደርግ ከፈቀደልኝ የህክምና መሳሪያዎችን ከውጭ አገራት አስገብቶ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል።
ለኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የነጻ ህክምና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።ሆስፒታሉ ዛሬ ረፋድ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሩን እና ለዚህ ስራው 300 ሺህ ብር መድቧል። በመሆኑም የቫይረሱ ስጋት ያለባቹህ ወይም መመርመር የምትፈልጉ ሰዎች በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ እየመጣችሁ በነጻ መመርመር ይችላሉ ብሏል።
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
በኬኒያ በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠረ ግለሰብ በአካባቢው ነዋሪዎች ተደብድቦ መሞቱ ተገለጸ።
ነዋሪዎቹ ግለሰቡን የደበደቡት በኮሮና ቫይረስ ተጠቅቷል በሚል ሲሆን ግለሰቡ በደረሰበት ከባድ ድብደባ በሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ግለሰብ ነዋሪነቱ በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ባለ ስፍራ ሲሆን የአገሪቱ ፖሊስ በዚህ ድርጊት ተሳትፈዋል ያቸውን ግለሰቦችም ማሰሩን ገልጿል።
በኬኒያ በኮሮና ቫይረስ የጠያዙት ሰዎች ቁጥር ሰባት መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር አስታውቋል፡፡
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
ነዋሪዎቹ ግለሰቡን የደበደቡት በኮሮና ቫይረስ ተጠቅቷል በሚል ሲሆን ግለሰቡ በደረሰበት ከባድ ድብደባ በሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ግለሰብ ነዋሪነቱ በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ባለ ስፍራ ሲሆን የአገሪቱ ፖሊስ በዚህ ድርጊት ተሳትፈዋል ያቸውን ግለሰቦችም ማሰሩን ገልጿል።
በኬኒያ በኮሮና ቫይረስ የጠያዙት ሰዎች ቁጥር ሰባት መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር አስታውቋል፡፡
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
YeneTube
#ህንድ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በህንድ ሀገር የሚገኙ የሞባይል ኔትዎርክ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች የትኛውም የስልክ ጥሪ ከመጀመሩ በፊት ለ 30 ሴኮንድ ስለ ኮሮና ቫይረስ ትምህርት መስጠት ጀምረዋል። @Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮ ቴሌኮም ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ስልክ በሚጠራበት ወቅት ስልኩ እስኪነሳ ስለኮሮና ቫይረስ ማስተማር ጀምራል።
ትላንት #ህንድ ይህንን መተግበሯን ገልጰን ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ትላንት #ህንድ ይህንን መተግበሯን ገልጰን ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ፈተና ተሰርዟል!!
የኤርትራ ብሔራዊ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ለ14,960 ተማሪዎች እየተሰጠ ይገኛል።
ጅዳና ሪያድ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የነበረው ፈተና በኮሮና ሳቢያ መሰረዙን የኤርትራ ብሔራዊ ፈተና ማዕከል ዳይሬክተር ብስራት ገብሩ ተናግረዋ::
Via :- Eshete Bekele
@YeneTube @Fikerassefa
የኤርትራ ብሔራዊ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ለ14,960 ተማሪዎች እየተሰጠ ይገኛል።
ጅዳና ሪያድ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የነበረው ፈተና በኮሮና ሳቢያ መሰረዙን የኤርትራ ብሔራዊ ፈተና ማዕከል ዳይሬክተር ብስራት ገብሩ ተናግረዋ::
Via :- Eshete Bekele
@YeneTube @Fikerassefa
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው" - ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት እንዳለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አሳሰቡ።
የዓለም ጤና ድርጅት በ33 የአፍሪካ አገራት ውስጥ 633 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸውንና እስካሁን 17 ሰዎች መሞታቸውን ይፋ አድርጓል።
ቫይረሱ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በፍጥነት የመዛመት ባህርይ እንዳለው የገለጹት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አፍሪካውያንን ሊያዘናጋ አይገባም ብለዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ ከሰሃራ በታች የአፍሪካ አገራት 633 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች መመዝገባቸውን፣ ሆኖም ግን አሁንም ያልተደረሰባቸው እና ሪፖርት ያልተደረጉ ታማሚዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ማናቸውም ዓይነት የሰዎች መሰባሰብ ሊቆም ይገባል፣ አፍሪካ ልትነቃ ይገባል በማለት በአጽንኦት አሳስቧል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ጋምቢያ፣ ሞሪሽየስ እና ዛምቢያ የመጀመሪያ ታማሚዎች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል ብሏል።
ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን እና ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ መሞታቸውን ገልጸዋል። በሽታውን ይበልጥ ለመከላከል አገራት የበሽታው ምልክት ያለባቸውን ሰዎች መለየት፣ መመርመር፣ ማስታመም እና ሌሎች ታማሚዎች መኖር አለመኖራቸውን መከታተል መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በርካታ አገራት ከድርጅታቸው የሚወጡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ምንጭ:- የዓለም ጤና ድርጅት
@YeneTube @FikerAssefa
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት እንዳለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አሳሰቡ።
የዓለም ጤና ድርጅት በ33 የአፍሪካ አገራት ውስጥ 633 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸውንና እስካሁን 17 ሰዎች መሞታቸውን ይፋ አድርጓል።
ቫይረሱ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በፍጥነት የመዛመት ባህርይ እንዳለው የገለጹት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አፍሪካውያንን ሊያዘናጋ አይገባም ብለዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ ከሰሃራ በታች የአፍሪካ አገራት 633 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች መመዝገባቸውን፣ ሆኖም ግን አሁንም ያልተደረሰባቸው እና ሪፖርት ያልተደረጉ ታማሚዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ማናቸውም ዓይነት የሰዎች መሰባሰብ ሊቆም ይገባል፣ አፍሪካ ልትነቃ ይገባል በማለት በአጽንኦት አሳስቧል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ጋምቢያ፣ ሞሪሽየስ እና ዛምቢያ የመጀመሪያ ታማሚዎች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል ብሏል።
ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን እና ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ መሞታቸውን ገልጸዋል። በሽታውን ይበልጥ ለመከላከል አገራት የበሽታው ምልክት ያለባቸውን ሰዎች መለየት፣ መመርመር፣ ማስታመም እና ሌሎች ታማሚዎች መኖር አለመኖራቸውን መከታተል መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በርካታ አገራት ከድርጅታቸው የሚወጡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ምንጭ:- የዓለም ጤና ድርጅት
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ጋር ጦርነት ላይ ነኝ አለች
እራሳቸውን "የጦርነት ጊዜ መሪ" በማለት የጠሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ላይ "ሙሉ በሙሉ ድል" እንደምታስመዘግብ ተናግረዋል።
አሜሪካ የወታደራዊ ኃይሏን የሕክምና ቡድን ዝግጁ እያደረገች ሲሆን አስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶችንም በፍጥነት በማምረት ላይ ትገኛለች።
Via:- BBC
@YeneTube @FikerAssefa
እራሳቸውን "የጦርነት ጊዜ መሪ" በማለት የጠሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ላይ "ሙሉ በሙሉ ድል" እንደምታስመዘግብ ተናግረዋል።
አሜሪካ የወታደራዊ ኃይሏን የሕክምና ቡድን ዝግጁ እያደረገች ሲሆን አስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶችንም በፍጥነት በማምረት ላይ ትገኛለች።
Via:- BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ዩክሬን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጇን አስታወቀች።
ዩክሬን መንግስት እንዳስታወቀዉ እየተስፋፋ የመጠዉን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት በዋና ከተማዋ ኬቭ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ ታዉጇል ብሏል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
ዩክሬን መንግስት እንዳስታወቀዉ እየተስፋፋ የመጠዉን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት በዋና ከተማዋ ኬቭ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ ታዉጇል ብሏል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች የጊዜ ሰሌዳ እንደሚራዘም ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ትክክለኛ የመፈተኛ ጊዜዎቹን ትምህርት ሲጀመር አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
ለፈተናዎቹ የጊዜ ሰሌዳ መራዘም የኮሮና ቫይረስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
ከዚሁ ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ለ15 ቀናት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ቤታቸው ሆነው መፅሐፍታቸውን እንዲያነብቡና ትምህርት በሬዲዮ እንዲከታተሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ ተናግረዋል፡፡
ወላጆችም ለልጆቻቸው ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ መክረዋል ሚኒስትሩ፡፡
መምህራንም ትምህርት ሲጀመር የባከነውን ጊዜ ለማካካስ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁም አሳስበዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችም፣ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሲጀመር ንጽህናቸውን የሚጠብቁባቸውን አማራጮችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ይህን የሚከታተል አብይ ኮሚቴ ማዋቀሩንም ተናግሯል፡፡
ለ15 ቀናት የተዘጋው ትምህርት መከፈት በወረርሽኙ ስርጭት መቀነስ ላይ የተመሰረተ ይሆናል ተብሏል፡፡
- Shager FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትክክለኛ የመፈተኛ ጊዜዎቹን ትምህርት ሲጀመር አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
ለፈተናዎቹ የጊዜ ሰሌዳ መራዘም የኮሮና ቫይረስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
ከዚሁ ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ለ15 ቀናት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ቤታቸው ሆነው መፅሐፍታቸውን እንዲያነብቡና ትምህርት በሬዲዮ እንዲከታተሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ ተናግረዋል፡፡
ወላጆችም ለልጆቻቸው ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ መክረዋል ሚኒስትሩ፡፡
መምህራንም ትምህርት ሲጀመር የባከነውን ጊዜ ለማካካስ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁም አሳስበዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችም፣ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሲጀመር ንጽህናቸውን የሚጠብቁባቸውን አማራጮችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ይህን የሚከታተል አብይ ኮሚቴ ማዋቀሩንም ተናግሯል፡፡
ለ15 ቀናት የተዘጋው ትምህርት መከፈት በወረርሽኙ ስርጭት መቀነስ ላይ የተመሰረተ ይሆናል ተብሏል፡፡
- Shager FM
@YeneTube @FikerAssefa
የአውሮፓ ህብረት ባለሥልጣን ማክል ባኒነር በኮሮናቫይረስ መየዙን በ ትዊተር ገፅ ላይ አረጋግጠዋል ፡፡
የአውሮፓ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቃል አቀባይ እንዳሉት “በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ” ከቡድኑ ጋር ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንደሚከተል ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአውሮፓ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቃል አቀባይ እንዳሉት “በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ” ከቡድኑ ጋር ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንደሚከተል ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የዩናይትድ ስቴትስ የጆርጂያ ግዛት የሕግ አውጭ አባላት በሙሉ ከሠራተኞቻቸው ጋር በመሆን እራሳቸውን ለ 14 ቀን በለይቶ ማቆያ እንዲስቀምጡ ተጠይቀዋል ይህ የሆነው ሴናተር ብራንደን ቢች በቫይረሱ መያዛቸው ስለታወቀ ነው፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ዶ/ር ሊያ ታደሰ መልክት :-
የኮሮና ቫይረስ በሽታ ዘር ቀለም እና ሃይማኖት የለውም:: ከየትኛውም ሃገርና እና ዜግነት ጋር አይገናኝም:: በሽታው በሁላችንም ላይ የመጣ የጋራ ፈተና ነውና ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ በመተባበርና በመረዳዳት በፍፁም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ልናሳልፍ ይገባል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በሽታ ዘር ቀለም እና ሃይማኖት የለውም:: ከየትኛውም ሃገርና እና ዜግነት ጋር አይገናኝም:: በሽታው በሁላችንም ላይ የመጣ የጋራ ፈተና ነውና ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ በመተባበርና በመረዳዳት በፍፁም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ልናሳልፍ ይገባል።
@Yenetube @Fikerassefa
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ የማብራት ሀይል ለሰራተኞች እና ለመንገደኞች እጃቸውን እንዲታጠብ እጅ መታጠቢያ ለሰራተኞች ግቢ ውስጥ ለተላላፊ እግረኞች ከግቢ ውጪ የእግረኛ መንገድ ጋር አዘጋጅተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
በ13ኛው ዙር እጣ የወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እየተከናወነ ያለው የውል ስምምነት የወሰን ወዝግብ ያለባቸውን ቤቶች አያካትትም፡፡
ሰሞኑን በተለያየ የግል ምክንያት እጣ ወጥቶላቸው ውል ያልተፈራረሙ እድለኞችን ውል የማፈራረም ስራ እተከናወነ ይገኛል፡፡
ቤቶቹን የማስተላለፍ አካል የሆነው የውል ሰምምነትም በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መካከል የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች አያካትትም፡፡
የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በፌዴራል መንግስት በተቋቋመው ኮሚቴ ፤ በኦሮሚያ ክልል እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኩል እየታየ ይገኛል፡፡
Via:- Mayor Office
@Yenetube @Fikerassefa
ሰሞኑን በተለያየ የግል ምክንያት እጣ ወጥቶላቸው ውል ያልተፈራረሙ እድለኞችን ውል የማፈራረም ስራ እተከናወነ ይገኛል፡፡
ቤቶቹን የማስተላለፍ አካል የሆነው የውል ሰምምነትም በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መካከል የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች አያካትትም፡፡
የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በፌዴራል መንግስት በተቋቋመው ኮሚቴ ፤ በኦሮሚያ ክልል እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኩል እየታየ ይገኛል፡፡
Via:- Mayor Office
@Yenetube @Fikerassefa
የዶ/ር ሊ ጉዳይ ዛሬ ይፋ ሆነ
የቻይና መንግስት እ.ኤ.አ. በየካቲት 7 ቀን በኮሮና ቫይረስ ሂወቱ ያለፈውና ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ሌሎች ሰዎችን ለማስጠንቀቅ በመሞከር በ ዉሃን በፖሊስ ከተነቀፈው ሐኪም ጋር የተደረገው የምርመራ ውጤት የቻይና መንግሥት ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረገ ። በዉሃን ሆስፒታል ውስጥ የሚሠራው የ 34 አመቱ ሊ በ 30 ዲሴምበር በደረሰው ወረርሽኝ ላይ የመንግስት ሰነዶችን በማኅበራዊ ሚዲያ በመላክና ሌሎችም ወደ ውጭ እንዳይወጡ ማስጠንቀቁን ብሔራዊ ባለሥልጣኖቹ አረጋግጠዋል፡፡
የወረርሽኙ ዋና ከተማ የሆነችው የዉሃን የአከባቢ ፖሊስ ከዚያን በኋላ ጥር 3 ቀን ሊን በመጥራት መደበኛ የሆነ ወቀሳ ሰጠው፡፡ የመንግሥት መርማሪዎችም ሊ በጠና ከታመመ ተገቢው ህክምና እንዳገኘና ሁሉም የሕክምና ሂደቶች በእሱ ወይም በቤተሰቡ ተቀባይነት እንዳገኙ ተናግረዋል፡፡
ባለ ሥልጣናቱ የአካባቢ ፖሊስ የፖሊሱን ወቀሳ አግባብ ያልሆነ የሕግ አተገባበር ላይ በመመርኮዝ “አግባብነት የለውም” ብለው ደምድመዋል፡፡
የመንግሥት መርማሪ አካላት የአካባቢውን ፖሊሶች ወቀሳውን እንዲተው እና ተገቢውን የሰራተኞች ተጠያቂነት እንዲኖራቸው አሳስበዋል።
Via:- CNN #YeneTube
@Yenetube @Fikerassefa
የቻይና መንግስት እ.ኤ.አ. በየካቲት 7 ቀን በኮሮና ቫይረስ ሂወቱ ያለፈውና ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ሌሎች ሰዎችን ለማስጠንቀቅ በመሞከር በ ዉሃን በፖሊስ ከተነቀፈው ሐኪም ጋር የተደረገው የምርመራ ውጤት የቻይና መንግሥት ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረገ ። በዉሃን ሆስፒታል ውስጥ የሚሠራው የ 34 አመቱ ሊ በ 30 ዲሴምበር በደረሰው ወረርሽኝ ላይ የመንግስት ሰነዶችን በማኅበራዊ ሚዲያ በመላክና ሌሎችም ወደ ውጭ እንዳይወጡ ማስጠንቀቁን ብሔራዊ ባለሥልጣኖቹ አረጋግጠዋል፡፡
የወረርሽኙ ዋና ከተማ የሆነችው የዉሃን የአከባቢ ፖሊስ ከዚያን በኋላ ጥር 3 ቀን ሊን በመጥራት መደበኛ የሆነ ወቀሳ ሰጠው፡፡ የመንግሥት መርማሪዎችም ሊ በጠና ከታመመ ተገቢው ህክምና እንዳገኘና ሁሉም የሕክምና ሂደቶች በእሱ ወይም በቤተሰቡ ተቀባይነት እንዳገኙ ተናግረዋል፡፡
ባለ ሥልጣናቱ የአካባቢ ፖሊስ የፖሊሱን ወቀሳ አግባብ ያልሆነ የሕግ አተገባበር ላይ በመመርኮዝ “አግባብነት የለውም” ብለው ደምድመዋል፡፡
የመንግሥት መርማሪ አካላት የአካባቢውን ፖሊሶች ወቀሳውን እንዲተው እና ተገቢውን የሰራተኞች ተጠያቂነት እንዲኖራቸው አሳስበዋል።
Via:- CNN #YeneTube
@Yenetube @Fikerassefa