በአዲስ አበባ ያሉ ሆቴሎች ኮቪድ-19ን ለመከላከል :-
- ሃያት ሪጀንሲ ሳንታይዘር ለሆቴሉ ደንበኞች በሎቢ ጭምር አስቀምጧል
- ሃርመኒ የሴኪዩሪቲ ሰራተኞቹ እና አስተናጋጆች ጓንት እንዲያደርጉ አድርጓል
- ጁፒተር በመታጠቢያ ቦታዎች ማሳሰቢያዎች ለጥፏል
@YeneTube @Fikerassefa
- ሃያት ሪጀንሲ ሳንታይዘር ለሆቴሉ ደንበኞች በሎቢ ጭምር አስቀምጧል
- ሃርመኒ የሴኪዩሪቲ ሰራተኞቹ እና አስተናጋጆች ጓንት እንዲያደርጉ አድርጓል
- ጁፒተር በመታጠቢያ ቦታዎች ማሳሰቢያዎች ለጥፏል
@YeneTube @Fikerassefa
ፓርላማው ስብሰባውን ሰረዘ❗️
ፓርላማው ስብሰባውን ሰረዘ። የተወካዮች ምክር ቤት ነገ መጋቢት 8 ሊያካሂደው የነበረው መደበኛ ስብሰባ እንደማይካሄድ አስታወቀ። ፓርላማው በነገው ውሎው የትራንስፖርት ሚኒስቴር የ7 ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትን ለማዳመጥ አጀንዳ ይዞ ነበር።
Via:- ተስፋዓለም ወልደየስ
@Yenetube @Fikerassefa
ፓርላማው ስብሰባውን ሰረዘ። የተወካዮች ምክር ቤት ነገ መጋቢት 8 ሊያካሂደው የነበረው መደበኛ ስብሰባ እንደማይካሄድ አስታወቀ። ፓርላማው በነገው ውሎው የትራንስፖርት ሚኒስቴር የ7 ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትን ለማዳመጥ አጀንዳ ይዞ ነበር።
Via:- ተስፋዓለም ወልደየስ
@Yenetube @Fikerassefa
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር መግለጫ።
- ተማሪዎች ከተለያየ ሀገር የመጡ ሰለ ሆነ በትምህርት ተዘቶ ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ወቅት ለቫይረሱ ተጠቂ ይሆናሉ።
-የፊት ለፊት ትምህርት ይቀር እና በhandout እንዲማሩ እንዲሁም አስተማሪዎች በemail ከተማሪዎች እንዲገናኙ
- ተማሪዎች ከተለያየ ሀገር የመጡ ሰለ ሆነ በትምህርት ተዘቶ ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ወቅት ለቫይረሱ ተጠቂ ይሆናሉ።
-የፊት ለፊት ትምህርት ይቀር እና በhandout እንዲማሩ እንዲሁም አስተማሪዎች በemail ከተማሪዎች እንዲገናኙ
የግል ኮሌጅ እና ዩንቨርስቲ
የግል ኮሌጆች በተመለከተ የቻናላችን ቤተሰቦች ያነሳችሁትን ጥያቄ ለመመለስ የተለያዩ የግል ኮሌጆች እና የአጭር ጊዜ ትምህርት የሚሰጡ ትምህርት ቤቶች ዛሬ በአካል ለመሄድ ሞክረናል።
የተሰጠን መልስ ዛሬ ከሰዐት ላይ የተለመደው ትምህርት እያካሄድን ነው ነገር ግን ቦርዱን ሰብስበን የሚወሰን ነው የሚሆነው ተብለናል።
የግል ዩንቨርስቲ ተማሪዎች በዩንቨርስቲ በኩል የሚገለፅላችሁ ሰለሆነ በትግዕት እንድትጠብቁ ተብሏችዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የግል ኮሌጆች በተመለከተ የቻናላችን ቤተሰቦች ያነሳችሁትን ጥያቄ ለመመለስ የተለያዩ የግል ኮሌጆች እና የአጭር ጊዜ ትምህርት የሚሰጡ ትምህርት ቤቶች ዛሬ በአካል ለመሄድ ሞክረናል።
የተሰጠን መልስ ዛሬ ከሰዐት ላይ የተለመደው ትምህርት እያካሄድን ነው ነገር ግን ቦርዱን ሰብስበን የሚወሰን ነው የሚሆነው ተብለናል።
የግል ዩንቨርስቲ ተማሪዎች በዩንቨርስቲ በኩል የሚገለፅላችሁ ሰለሆነ በትግዕት እንድትጠብቁ ተብሏችዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዩኒቲ ዩንቨርስቲ
ለዩኒቲ ዩንቨርስቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ለ15 ቀን ትምህርት እንደማይኖር ወስኗል።
ትምህርት መጋቢት 23 የሚጀምር ይሆናል።
@Yenetube @Fikerassefa
ለዩኒቲ ዩንቨርስቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ለ15 ቀን ትምህርት እንደማይኖር ወስኗል።
ትምህርት መጋቢት 23 የሚጀምር ይሆናል።
@Yenetube @Fikerassefa
#አዲስ_አበባ_ዩንቨርስቲ
አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከነገ ጀምሮ ትምህርት የፊት ለፊት ትምህርት እንደማይኖር ፕሮፌሰር ጣሳው ወልደሀና ጠቅሰው የአዲስ አበባ ዩንቨርስት በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።
አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከነገ ጀምሮ ትምህርት የፊት ለፊት ትምህርት እንደማይኖር ፕሮፌሰር ጣሳው ወልደሀና ጠቅሰው የአዲስ አበባ ዩንቨርስት በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።
ለሁሉም ግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስቸኳይ መልዕክት
ጉዳዩ፡- ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎችን ይመለከታል፡፡
መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሚኒስትር ክብርት ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም ለሁሉም የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከመጋቢት 8/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ሳምንታት ቀጣይ አቅጣጫ እስከሚሰጥ ደረስ በክፍል ውስጥ የሚሰጡ ትምህርትና ስልጠናዎች እንዲቋረጡ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፤ ይህን መነሻ በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከተለውን ማሳሰቢያ አስተላልፏል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጤና ስጋት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በሀገራችንም እስከ አሁን አምስት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸዉ ተረጋግጦ ህክምና እየተደረገላቸዉ እንደሆነና በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከልና ለመግታት መንግስት መጠነ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትም በሽታው ወረርሽኝ መሆኑን ካወጀበት ጊዜ አንስቶ ለጥንቃቄ ይጠቅማሉ ብሎ ካስቀመጣቸው መፍትሄዎች መካከል የሰዎች መሰባሰብን የሚሹ ጉዳዮችን ማስቀረት ይገኝበታል፡፡
ይህን መሰረት በማድረግ ለኮረና ቫይረሱ መስፋፋት ጥንቃቄ ሲባል የግል ከፍተኛ ትምህርት የመደበኛ፣ የማታ እንዲሁም የቅዳሜ እና እሁድ ትምህርትና ስልጠና ለሁለት ሳምንታት እንዲቋረጥ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል፡፡
በመሆኑም የሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች፣ አካዳሚክ እና የአስተዳራዊ ሰራተኞች በሙሉ ለ2 ሳምንታት በየቤታቸው እንዲቆዩ እየገለጽን በቆይታቸው ባሉበት ሆነው ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚሰጡ መመሪያዎችን ተከትለው ጥንቃቄ በማድረግ በመምህራኖቻቸው የሚሰጡ ንባቦችን እያካሄዱ ለ2 ሳምንታት የሚቆዩ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ፊት ለፊትና በክፍል የሚሰጡ ትምህርቶችን በማስቀረት ለተማሪዎች handout, reference books, online, soft copy materials ወ.ዘ.ተ በበቂ ደረጃ በማቅረብ እና ሌሎች ዘዴዎችን በመጠቀም በግላቸዉ/ በቤታቸው ሆነዉ እንዲያነቡ ይደረግ፣ ለዚህም የግል ተቋማቱ ባለቤቶች፤ ኃላፊዎች እና መምህራን በኢሜይል፣ በቴሌግራም እና በተለያዩ የመገናኛ መንገዶች የመማር ማስተማሩን ስራ ሊተኩ የሚችሉ ድጋፎችን እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም መልዕክቱ በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኩል ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች በኢሜል አድራሻ የተላከ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ጉዳዩ፡- ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎችን ይመለከታል፡፡
መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሚኒስትር ክብርት ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም ለሁሉም የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከመጋቢት 8/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ሳምንታት ቀጣይ አቅጣጫ እስከሚሰጥ ደረስ በክፍል ውስጥ የሚሰጡ ትምህርትና ስልጠናዎች እንዲቋረጡ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፤ ይህን መነሻ በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከተለውን ማሳሰቢያ አስተላልፏል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጤና ስጋት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በሀገራችንም እስከ አሁን አምስት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸዉ ተረጋግጦ ህክምና እየተደረገላቸዉ እንደሆነና በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከልና ለመግታት መንግስት መጠነ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትም በሽታው ወረርሽኝ መሆኑን ካወጀበት ጊዜ አንስቶ ለጥንቃቄ ይጠቅማሉ ብሎ ካስቀመጣቸው መፍትሄዎች መካከል የሰዎች መሰባሰብን የሚሹ ጉዳዮችን ማስቀረት ይገኝበታል፡፡
ይህን መሰረት በማድረግ ለኮረና ቫይረሱ መስፋፋት ጥንቃቄ ሲባል የግል ከፍተኛ ትምህርት የመደበኛ፣ የማታ እንዲሁም የቅዳሜ እና እሁድ ትምህርትና ስልጠና ለሁለት ሳምንታት እንዲቋረጥ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል፡፡
በመሆኑም የሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች፣ አካዳሚክ እና የአስተዳራዊ ሰራተኞች በሙሉ ለ2 ሳምንታት በየቤታቸው እንዲቆዩ እየገለጽን በቆይታቸው ባሉበት ሆነው ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚሰጡ መመሪያዎችን ተከትለው ጥንቃቄ በማድረግ በመምህራኖቻቸው የሚሰጡ ንባቦችን እያካሄዱ ለ2 ሳምንታት የሚቆዩ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ፊት ለፊትና በክፍል የሚሰጡ ትምህርቶችን በማስቀረት ለተማሪዎች handout, reference books, online, soft copy materials ወ.ዘ.ተ በበቂ ደረጃ በማቅረብ እና ሌሎች ዘዴዎችን በመጠቀም በግላቸዉ/ በቤታቸው ሆነዉ እንዲያነቡ ይደረግ፣ ለዚህም የግል ተቋማቱ ባለቤቶች፤ ኃላፊዎች እና መምህራን በኢሜይል፣ በቴሌግራም እና በተለያዩ የመገናኛ መንገዶች የመማር ማስተማሩን ስራ ሊተኩ የሚችሉ ድጋፎችን እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም መልዕክቱ በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኩል ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች በኢሜል አድራሻ የተላከ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የግል ዩንቨርስቲን በተመለከተ
የኮረና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ በሁሉም ግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሁለት ሳምንት በክፍል ውስጥ የሚሰጥ ትምህርት ስልጠና እንዲቋረጥ ማሳሰቢያ ተሰጠ።
@YeneTube @Fikerassefa
የኮረና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ በሁሉም ግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሁለት ሳምንት በክፍል ውስጥ የሚሰጥ ትምህርት ስልጠና እንዲቋረጥ ማሳሰቢያ ተሰጠ።
@YeneTube @Fikerassefa
ስለ ኮሮና ቫይረስ በማህበራዊ ሚዲያ እየተሰራጨ ያሉ የተሳሳቱ መረጃዎች
📌ነጭ ሽንኩርት ይከላከለዋል
📌በየ15 ደቂቃ ውሃ መጠጣት ይከላከለዋል
📌ሙቀትና ቅዝቃዜ ይከላከለዋል
እኚን የመሳሰሉ ያልተረጋገጡ ወሬዎች አምኖ እኚን ብቻ መጠቀም የባስ ለቫይረሱ ያጋልጣል።
#ኮሮና_ቫይረሱን ለመከላከል | እጅ መታጠብ | ሰላም አለመባበል | ባልታጠበ እጆህ አይን እና አፊንጫን መነካካት። እኚን በከተገበርን ቫይረሱን መከላከል እንችላለን።
@Yenetube @Fikerassefa
📌ነጭ ሽንኩርት ይከላከለዋል
📌በየ15 ደቂቃ ውሃ መጠጣት ይከላከለዋል
📌ሙቀትና ቅዝቃዜ ይከላከለዋል
እኚን የመሳሰሉ ያልተረጋገጡ ወሬዎች አምኖ እኚን ብቻ መጠቀም የባስ ለቫይረሱ ያጋልጣል።
#ኮሮና_ቫይረሱን ለመከላከል | እጅ መታጠብ | ሰላም አለመባበል | ባልታጠበ እጆህ አይን እና አፊንጫን መነካካት። እኚን በከተገበርን ቫይረሱን መከላከል እንችላለን።
@Yenetube @Fikerassefa
ማር፣ፌጦ፣ጤና አዳም፣ነጭ ሽንኩርት አንድ ላይ ፈጭታቹ አንድ ማንኪያ ዋጡ የሚል መልክት ሰዉን እያሸበረ ይገኛል።
መልክቱ ከአባቶች የተላከ ነው የሚሉት ነገር አለ። ነገር ግን የተኛቹ አባቶች እንደተላከ ግልፅ የወጣ ነገር የለም።
የተባለውን መተግበር ክፋት የለው
ለምን ? ከተባለ የተጠቀሱት ለሰውነታችን ገንቢ እንጂ ጎጂ አይደለም ነገር ግን እኚ መዳኒት ናቸው የተባሉት ንጥረ ነገሮች ከኮሮና ቫይረስ ጋር ምንም ግንኙነት የላቸውም።
#አትሸወዱ #አትሸበሩ
ዛሬ የሀይማኖት አባቶች መግለጫ በሰጡበት ወቅት በጥሞና ጤና ሚኒስትር የሚለውን ተከታተሉ ማለታቸው ይታወሳል ስለዚህም አባቶቻችን ያሉትን ጤና ሚንስትርን እንከታተል።
ሆኖም ኮሮና ቫይረስ ለመከላከል #እጅን_መታጠብ አንደኛው እና #ዋነኛው_መንገድ ነው።
#እጃችሁን_ታጠቡ
#እጃችሁን_ታጠቡ
#እጃችሁን_ታጠቡ
@Yenetube @Fikerassefa
መልክቱ ከአባቶች የተላከ ነው የሚሉት ነገር አለ። ነገር ግን የተኛቹ አባቶች እንደተላከ ግልፅ የወጣ ነገር የለም።
የተባለውን መተግበር ክፋት የለው
ለምን ? ከተባለ የተጠቀሱት ለሰውነታችን ገንቢ እንጂ ጎጂ አይደለም ነገር ግን እኚ መዳኒት ናቸው የተባሉት ንጥረ ነገሮች ከኮሮና ቫይረስ ጋር ምንም ግንኙነት የላቸውም።
#አትሸወዱ #አትሸበሩ
ዛሬ የሀይማኖት አባቶች መግለጫ በሰጡበት ወቅት በጥሞና ጤና ሚኒስትር የሚለውን ተከታተሉ ማለታቸው ይታወሳል ስለዚህም አባቶቻችን ያሉትን ጤና ሚንስትርን እንከታተል።
ሆኖም ኮሮና ቫይረስ ለመከላከል #እጅን_መታጠብ አንደኛው እና #ዋነኛው_መንገድ ነው።
#እጃችሁን_ታጠቡ
#እጃችሁን_ታጠቡ
#እጃችሁን_ታጠቡ
@Yenetube @Fikerassefa
መአዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት ለኮሮና ቫይረስ መድኃኒት ይሄንን ፈጭተችሁ በጥብጣችሁ ቀላቅላች ጠጡ ብለዋል የሚለው እንኳን ከገዳም ከገዳም ሰፈር አይወጣም ብሏል መዐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት።
@Yenetube @FikerAssefa
@Yenetube @FikerAssefa
ሚሽን ብራይት ኢትዮጵያ የሚመሰገን ተግባር ❗️
በመገናኛ አከባቢ የሚሽን ብራይት ኢትዮጵያን በጎ ፍቃደኞች እጅ በማሳታጠብ ላይ ናቸው።
እናመሰግናለን!!
@Yenetube @Fikerassefa
በመገናኛ አከባቢ የሚሽን ብራይት ኢትዮጵያን በጎ ፍቃደኞች እጅ በማሳታጠብ ላይ ናቸው።
እናመሰግናለን!!
@Yenetube @Fikerassefa