124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ምንሊክ አደባባይ እየተከበረ ነው፡፡
124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ምንሊክ አደባባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ሓላፊዎች ፣ አባት እና እናት አርበኞች እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
በድል በዓሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት ኢትዮጵያ በዓድዋ ድል የከፈለችው መስዋዕትነት ከራሷ አልፎ ለአፍሪካ እና ለጥቁር ህዝቦች በሙሉ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ሰዓት አገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ፈታኝ ወቅት ላይ ትገኛለች ያሉት ልጅ ዳንኤል ጆቴ ከልዩነት ይልቅ አንድነትን ከጥላቻ ይልቅ መፈቃቀርን በመስበክ ሁሉም ለአገሩ ዘብ ሆኖ ሊቆም እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር አወቀ ኃ/ማሪያም ፣የከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ በጋራ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡
ለ124ኛ ጊዜ በመከበር ላይ በሚገኘው የዓድዋ ድል በዓል ላይ አርበኞች ፉከራ እና ሽለላ ያቀረቡ ሲሆን በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በአንድነት በዓሉን በማክበር ላይ ይገኛሉ፡፡
Via:- Addis Ababa City Administration
@YeneTube @Fikerassefa
124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ምንሊክ አደባባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ሓላፊዎች ፣ አባት እና እናት አርበኞች እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
በድል በዓሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት ኢትዮጵያ በዓድዋ ድል የከፈለችው መስዋዕትነት ከራሷ አልፎ ለአፍሪካ እና ለጥቁር ህዝቦች በሙሉ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ሰዓት አገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ፈታኝ ወቅት ላይ ትገኛለች ያሉት ልጅ ዳንኤል ጆቴ ከልዩነት ይልቅ አንድነትን ከጥላቻ ይልቅ መፈቃቀርን በመስበክ ሁሉም ለአገሩ ዘብ ሆኖ ሊቆም እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር አወቀ ኃ/ማሪያም ፣የከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ በጋራ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡
ለ124ኛ ጊዜ በመከበር ላይ በሚገኘው የዓድዋ ድል በዓል ላይ አርበኞች ፉከራ እና ሽለላ ያቀረቡ ሲሆን በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በአንድነት በዓሉን በማክበር ላይ ይገኛሉ፡፡
Via:- Addis Ababa City Administration
@YeneTube @Fikerassefa
አንኳን ለ124 አድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ ።
ግራፊክሱን የሰራልን ለይኩን ማስታወቂያን እናመሰግናለን።
@leykunadvertising
@leykunadvertising
ግራፊክሱን የሰራልን ለይኩን ማስታወቂያን እናመሰግናለን።
@leykunadvertising
@leykunadvertising
የኦነግ አመራሮች በከፊል ተፈተዋል
በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከፍተኛ አመራሮች ትላንት እሁድ አመሻሹ ላይ ከእስር የተፈቱ ሲሆን የቀድሞው የኦነግ ጦር አዛዥ የነበሩት እና አሁን የስራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አብዲ ረጋሳ ግን እስካሁን ያለመፈታታቸውን ፓርቲው አስታውቋል።
የፓርቲው ነባር አባል የሆኑት ለሚ ቤኛ ለአዲስ ማለዳ እንደተናገሩት አመራሮቹ እሁድ ማታ ታስረው ከቆዩበት በተለምዶ ሶስተኛ ተብሎ ከሚጠራው ፖሊስ ጣቢያ የተፈቱ ሲሆን ‹‹ እንዲሁ ተለቀቁ እንጂ ዋስትናም ጥሩ አልተባሉም›› ሲሉ ተናግረዋል።
‹‹አብዲ እስካሁን ያሉበትን አናውቅም›› ያሉት ለሚ በቁጥጥር ስር ከዋሉበት ግዜ ጀምሮ ቤተሰብም ሆነ ጠበቃ እንዲያገኛቸው ባለመደረጉ ምክኒያት ፓርቲያቸው ስጋት እንደገባውም ገልፀዋል።
‹‹አብዲ መንግስት እና ፓርቲው ባደረገው ድርድር ከኤርትራ በሰላም ለመታገል የተመለሱ ሲሆን የኦነግ ሰራዊት ዋና አዛዥ የነበሩ ናቸው። ስለዚህ የእሳቸውን ጉዳይ በቀላሉ የምናየው አይደለም›› ሲሉ ለሚ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
እሁድ የካቲት 22/2012 ጠዋት በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ተካሂዶ የነበረው የጋዲሳ ሆገንሳ ኦሮሞ ጉባኤ ላይ ኦነግ ሳይገኝ መቅረቱን የተናገሩት ለሚ ለዚህም ‹‹አመራሮቻችን ታስረውብን ለማስፈታት እየተሯሯጥን ስለነበር በጉባኤው አልተሳተፍንም›› ብለዋል።
‹‹ጉባኤው መንግስት እና ፓርቲዎች መካከል ውይይት ለማሰለጥ ተጀመረ እንጂ ተቋማዊ አይደለም። አሁን ባለው ሁኔታ ብዙም ለውጥ አይታይበትም፤ ከዚህ በኋላም እያየን ወይ እንሄዳለን ወይ እንቀራለን›› ብለዋል።
‹‹ኦነግ ለጋዲሳው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያደርግ ነበር አሁንም ይህንን እንቀጥላለን፤ ነገር ግን ተቃውሞ ሲኖረን ተቃውሟችንን እናሰማለን›› ሲሉ ገልፀዋል።
አብዲ ረጋሳ፣ ሚካኤል ቦረና፣ ሽጉጥ ገለታ (ዶ/ር)፣ ያዲ አብዱልሽኩር፣ ኬናሳ አያና፣ ተስፋዬ ማኮ፣ አብዱልከሪም አብዱራህማን፣ ሙሄ ራያ፣ ሶሎሞን ተሾመ፣ ደቻሳ ዊርቱ በቁጥጥር ስር ውለው አንደነበር ይታወሳል።
ምንጭ:- አዲስ ማለደ
@Yenetube @FikerAssefa
በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከፍተኛ አመራሮች ትላንት እሁድ አመሻሹ ላይ ከእስር የተፈቱ ሲሆን የቀድሞው የኦነግ ጦር አዛዥ የነበሩት እና አሁን የስራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አብዲ ረጋሳ ግን እስካሁን ያለመፈታታቸውን ፓርቲው አስታውቋል።
የፓርቲው ነባር አባል የሆኑት ለሚ ቤኛ ለአዲስ ማለዳ እንደተናገሩት አመራሮቹ እሁድ ማታ ታስረው ከቆዩበት በተለምዶ ሶስተኛ ተብሎ ከሚጠራው ፖሊስ ጣቢያ የተፈቱ ሲሆን ‹‹ እንዲሁ ተለቀቁ እንጂ ዋስትናም ጥሩ አልተባሉም›› ሲሉ ተናግረዋል።
‹‹አብዲ እስካሁን ያሉበትን አናውቅም›› ያሉት ለሚ በቁጥጥር ስር ከዋሉበት ግዜ ጀምሮ ቤተሰብም ሆነ ጠበቃ እንዲያገኛቸው ባለመደረጉ ምክኒያት ፓርቲያቸው ስጋት እንደገባውም ገልፀዋል።
‹‹አብዲ መንግስት እና ፓርቲው ባደረገው ድርድር ከኤርትራ በሰላም ለመታገል የተመለሱ ሲሆን የኦነግ ሰራዊት ዋና አዛዥ የነበሩ ናቸው። ስለዚህ የእሳቸውን ጉዳይ በቀላሉ የምናየው አይደለም›› ሲሉ ለሚ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
እሁድ የካቲት 22/2012 ጠዋት በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ተካሂዶ የነበረው የጋዲሳ ሆገንሳ ኦሮሞ ጉባኤ ላይ ኦነግ ሳይገኝ መቅረቱን የተናገሩት ለሚ ለዚህም ‹‹አመራሮቻችን ታስረውብን ለማስፈታት እየተሯሯጥን ስለነበር በጉባኤው አልተሳተፍንም›› ብለዋል።
‹‹ጉባኤው መንግስት እና ፓርቲዎች መካከል ውይይት ለማሰለጥ ተጀመረ እንጂ ተቋማዊ አይደለም። አሁን ባለው ሁኔታ ብዙም ለውጥ አይታይበትም፤ ከዚህ በኋላም እያየን ወይ እንሄዳለን ወይ እንቀራለን›› ብለዋል።
‹‹ኦነግ ለጋዲሳው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያደርግ ነበር አሁንም ይህንን እንቀጥላለን፤ ነገር ግን ተቃውሞ ሲኖረን ተቃውሟችንን እናሰማለን›› ሲሉ ገልፀዋል።
አብዲ ረጋሳ፣ ሚካኤል ቦረና፣ ሽጉጥ ገለታ (ዶ/ር)፣ ያዲ አብዱልሽኩር፣ ኬናሳ አያና፣ ተስፋዬ ማኮ፣ አብዱልከሪም አብዱራህማን፣ ሙሄ ራያ፣ ሶሎሞን ተሾመ፣ ደቻሳ ዊርቱ በቁጥጥር ስር ውለው አንደነበር ይታወሳል።
ምንጭ:- አዲስ ማለደ
@Yenetube @FikerAssefa
አሜሪካ በዛሬ አንድ በኮሮና ቫይረስ ተጠቅቶ መሞቱን ዋሽንግተን ፓስት የዋሽንግተን ስቴት የጤና ባለስልጣናትን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
Join @Coronavirusupdatess
@YeneTube @FikerAssefa
Join @Coronavirusupdatess
@YeneTube @FikerAssefa
#ሊደመጥ_የሚገባው⬇️
አሜሪካ ህዳሴ ግድብ ላይ እንድተገባ በር ማን ከፈተ? ሀይለማርያም ፣አብይ ፣ ደብረፅዮን ወይስ ሜቴክ ?
በተስፋዬ ጌትነት( fidelpost.com ) ተፃፈ በየኔቲዩብ ተነበበ
https://youtu.be/R-ZgpeGaM_o
አሜሪካ ህዳሴ ግድብ ላይ እንድተገባ በር ማን ከፈተ? ሀይለማርያም ፣አብይ ፣ ደብረፅዮን ወይስ ሜቴክ ?
በተስፋዬ ጌትነት( fidelpost.com ) ተፃፈ በየኔቲዩብ ተነበበ
https://youtu.be/R-ZgpeGaM_o
YouTube
Ethiopia : አሜሪካ ህዳሴ ግድብ ላይ እንድተገባ በር ማን ከፈተ? : TRUMP : GRED : ABIY : EYGPT
YeneTube is Instant online media You Can Follow us:- YouTube: - https://www.youtube.com/channel/UCUYai_rLTnhWlfUayTOsC1Q?sub_confirmation=1 Facebook: https:/...
Forwarded from HEY Online Market
#ኦሪጂናል ሞባይል ስልኮች በዋስትና
🔸SAMSUNG #GALAXY A SERIES
•A10S 2019 /32 GB/ 5,599ብር
•A20S 2019 /32 GB/ 7,199ብር
•A30S 2019 /64 GB/ 8,499 ብር
•A50 2019 /64 GB/ 9,499 ብር
•A50 2019 /128 GB/ 10,499 ብር
•A50S 2019 /128 GB/ 4GB 11,199
•A50S 2019 /128 GB/ 6GB 11,999
•A51 2020 /128 GB/ 6GB 12,799 ብር
•A70 2019 /128 GB/ 6GB 13,899 ብር
🔸SAMSUNG #GALAXY M SERIES
•M10 (2019) /32 GB/ 5,699 ብር
•M10S (2019) /32 GB/ 6,200 ብር
•M30S (2019) /36 GB/ 9,200ብር
አድራሻ :- ከቦሌ መድሃኔአለም ቤተ ክርስቲያን ወደ ቦሌ ብራስ የሚወስደው መንገድ ላይ
Contact US
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@HEYOnlinemarket
🔸SAMSUNG #GALAXY A SERIES
•A10S 2019 /32 GB/ 5,599ብር
•A20S 2019 /32 GB/ 7,199ብር
•A30S 2019 /64 GB/ 8,499 ብር
•A50 2019 /64 GB/ 9,499 ብር
•A50 2019 /128 GB/ 10,499 ብር
•A50S 2019 /128 GB/ 4GB 11,199
•A50S 2019 /128 GB/ 6GB 11,999
•A51 2020 /128 GB/ 6GB 12,799 ብር
•A70 2019 /128 GB/ 6GB 13,899 ብር
🔸SAMSUNG #GALAXY M SERIES
•M10 (2019) /32 GB/ 5,699 ብር
•M10S (2019) /32 GB/ 6,200 ብር
•M30S (2019) /36 GB/ 9,200ብር
አድራሻ :- ከቦሌ መድሃኔአለም ቤተ ክርስቲያን ወደ ቦሌ ብራስ የሚወስደው መንገድ ላይ
Contact US
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@HEYOnlinemarket
ከኤርትራ ኢምባሲ እንኳን ደስ አላችሁ መልክት አስተላለፈ የሚለው ዜና ዛሬ ሀገሪቱ ሚዲያ ጭምር የተለቀቀ ሲሆን #መረጃዎች_ሀሰት መሆናቸውን ከአስመሮ ተከስተ ቲዊተር ገፅ ላይ ተመልክተናል።
#Update #ኤልያስ መረትም ይህንን መረጃ ሀሰት መሆኑ ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
#Update #ኤልያስ መረትም ይህንን መረጃ ሀሰት መሆኑ ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ 4ተኛ አፍሪካ ሀገር ገባ !!
ቱኒዚያ በኮሮና ቫይረስ የተጠቃ አንድ ግለሰብ እንዳለ የሀገሪቱ ጤና ሚንስትር ይፋ አድርጓል።
ግለሰቡ በቅርቡ ከጣልያን የተመለሰ እንደሆን ተነግሯል።
@YeneTube @Fikerassefa
ቱኒዚያ በኮሮና ቫይረስ የተጠቃ አንድ ግለሰብ እንዳለ የሀገሪቱ ጤና ሚንስትር ይፋ አድርጓል።
ግለሰቡ በቅርቡ ከጣልያን የተመለሰ እንደሆን ተነግሯል።
@YeneTube @Fikerassefa
በአማራ ክልል የቦንብ ፍንዳታ የሰው ህይወት ጠፋ
በአማራ ክልል ሳንጃ ከተማ በሚገኝ የጉሙሩክ የፍተሻ ኬላ በትናንትናው ዕለት በቦንብ ፍንዳታ እና የአካባቢው ነዋሪዎች በተኮሱት ጥይት አራት ሰዎች መገደላቸውን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤት አስታወቀ
ከዳንሻ ወደ ጎንደር የሚጓዝ የግል ተሽከርካሪ የታሸገ የዕቃ መጫኛ ለፍተሻ በጋራዥ ባለሙያ ለመክፈት ሲሞከር የጫነው ቦምብ ፈንድቶ አንድ ሰው መገደሉን ዞኑ አስታውቋል።
የዞን የኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤቱ እንዳለው የመኪናው አሽከርካሪ በዕቃ መጫኛው «ለምርምርና ጥናት የሚሄድ አፈር» መጫኑን ቢገልፅም የጉሙሩክ ባለሙያዎች የጸጥታ አስከባሪዎች ተከፍቶ እንዲፈተሽ ወስነዋል።
ሕይወቱ ያለፈው የጋራዥ ባለሙያ በተሽከርካሪው ላይ የተጫነውን ቦንብ በአጋጣሚ በመንካቱ ፈንድቶ ሌሎች ሶስት ጸጥታ አስከባሪዎች መቁሰላቸው ተገልጿል።
ዞኑ እንዳለው በዚሁ ሳቢያ በዕለቱ የአካባቢው ነዋሪዎች በተኮሱት ጥይት ሁለት የጸጥታ አስከባሪዎች እና አንድ የጉሙሩክ ፈታሽ ተገድለዋል።
Via:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤት
@Yenetube @Fikerassefa
በአማራ ክልል ሳንጃ ከተማ በሚገኝ የጉሙሩክ የፍተሻ ኬላ በትናንትናው ዕለት በቦንብ ፍንዳታ እና የአካባቢው ነዋሪዎች በተኮሱት ጥይት አራት ሰዎች መገደላቸውን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤት አስታወቀ
ከዳንሻ ወደ ጎንደር የሚጓዝ የግል ተሽከርካሪ የታሸገ የዕቃ መጫኛ ለፍተሻ በጋራዥ ባለሙያ ለመክፈት ሲሞከር የጫነው ቦምብ ፈንድቶ አንድ ሰው መገደሉን ዞኑ አስታውቋል።
የዞን የኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤቱ እንዳለው የመኪናው አሽከርካሪ በዕቃ መጫኛው «ለምርምርና ጥናት የሚሄድ አፈር» መጫኑን ቢገልፅም የጉሙሩክ ባለሙያዎች የጸጥታ አስከባሪዎች ተከፍቶ እንዲፈተሽ ወስነዋል።
ሕይወቱ ያለፈው የጋራዥ ባለሙያ በተሽከርካሪው ላይ የተጫነውን ቦንብ በአጋጣሚ በመንካቱ ፈንድቶ ሌሎች ሶስት ጸጥታ አስከባሪዎች መቁሰላቸው ተገልጿል።
ዞኑ እንዳለው በዚሁ ሳቢያ በዕለቱ የአካባቢው ነዋሪዎች በተኮሱት ጥይት ሁለት የጸጥታ አስከባሪዎች እና አንድ የጉሙሩክ ፈታሽ ተገድለዋል።
Via:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የኮምዩንኬሽን ፅህፈት ቤት
@Yenetube @Fikerassefa